Judges 9:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ቤት ኣቦኡ ኣብ ዖፍራ ኸይዱ ድማ ነቶም ኣሕዋቱ ደቂ የሩባኤል ስሳን ዓሰርተን ሰብኡት ኣብ ሓደ እምኒ ቀተሎም። ዮታም እቲ ንእሽቶ ወዲ የሩባኤል ግና ገና ተረፈ፤ ንሱ ተሓቢኡ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ አባቱም ቤት ወደ ኤፍራታ ገባ፤ ሰባ የሆኑትን የይሩበኣልን ልጆች ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ ገደላቸው፤ ትንሹ የይሩበኣል ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ነበርና ተረፈ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ አባቱም ቤት ወደ ዖፍራ ሄደ፤ ሰባ የሆኑትን የይሩበኣልን ልጆች ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ አረዳቸው፤ ትንሹ የይሩበኣል ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ነበርና ተረፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዖፍራ ወደሚገኘው ወደ አባቱ ቤት ሄደ፤ ሰባውን የይሩበኣልን ልጆች ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳቸው፤ የይሩበኣል የመጨራሻ ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ስለ ነበር አመለጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦፍራ ግያ ሳን ደእያ ባረ አዉዋ ሶ ቢደ፥ ባረ እሻቱዋ፥ ጌዶና ናና ላፑን ታማቱዋ፥ እት ሹቻ ቦላን ሲፍሴዳ። ሽን ጌዶና ናአይ፥ ዉርሰ ቴፋይ፥ ዮኣታመ ቆሰቲደ፥ ሀይቀናን አቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oofira giyaa saan de'iyaa bare aawuwaa soo biide, bare ishatuwaa, Geedoona naanaa laappun tammatuwaa, itti shuchchaa bollan siifisseedda. Shin Geedoona na'ay, wurssetsa teefay, Yo'aataame k'osettiide, hayk'k'ennan atteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oofira geetettizason diza ba aawa soo biidi ba ishata, Yeruba7aale nayta laappun tammata issi shuchcha bollan shukkides; gido attiin Geedoones wurseththa kaalo naazi Iyo7aatamey qotettidi hayqoppe attides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦፊራ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ባ ኣዋ ሶ ቢዲ ባ ኢሻታ፥ ዬሩባኣሌ ናይታ ላፑን ታማታ ኢሲ ሹቻ ቦላን ሹኪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጌዶኔስ ዉርሴ ካሎ ናዚ ኢዮኣታሜይ ቆቴቲዲ ሃይቆፔ ኣቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦፍራን ደእያ ባ አዋ ሶ ብድ፥ ላፑን ታሙ ባ እሻታ ገድዮና ናይታ፥ እስ ሹቻ ቦላ ጎይርስ። ሽን ገድዮና ናአይ፥ ተሾይ፥ እዮአታም ቆሰትድ ሀይቆና አትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ofran de7iya ba aawa soo bidi, laapun tammu ba ishata Gediyoona nayta, issi shucha bolla goyris. Shin Gediyoona na7ay, teshoy, Iyo7atami qosetidi hayqonna attis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዖፍራ ወደሚገኘው ወደ አባቱ ቤት ሄደ፤ ሰባውን የይሩበኣልን ልጆች፣ ወንድሞቹንም በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳቸው፤ የይሩበኣል የመጨራሻ ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ስለ ነበር አመለጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ አባቱ ቤት ወደ ዖፍራም ሄዶ የጌዴዎን ልጆች የሆኑትን ሰባውን ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳቸው፤ የጌዴዎን መጨረሻ ልጅ ኢዮአታም ግን ተደብቆ ስለ ነበር ከሞት ተረፈ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ገዛ ኣቦኡ ናብ ኤፍራታ መፂኡ ነቶም ደቂ ጌዴዎን ሰብዓ ኣሕዋቱ፥ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ሓረዶም። ኢዮኣታም እቲ ንእሽተይ ወዲ ጌዴዎን ግና፥ ተሓቢኡ ስለ ዝነበረ፥ ኣምለጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ቤት ኣቦኡ ኣብ ዖፍራ መጺኡ ነሓዋቱ፡ እቶም ደቂ የሩብበዓል፡ ሰብዓ ሰብ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ቐተሎም። ዮታም እቲ ንእሽቶ ወዲ የሩብበዓል ግና፡ ተሓቢኡ ነበረ እሞ፡ ተረፈ። |