Judges 9:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ቤት ኣቦኡ ኣብ ዖፍራ ኸይዱ ድማ ነቶም ኣሕዋቱ ደቂ የሩባኤል ስሳን ዓሰርተን ሰብኡት ኣብ ሓደ እምኒ ቀተሎም። ዮታም እቲ ንእሽቶ ወዲ የሩባኤል ግና ገና ተረፈ፤ ንሱ ተሓቢኡ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ አባ​ቱም ቤት ወደ ኤፍ​ራታ ገባ፤ ሰባ የሆ​ኑ​ትን የይ​ሩ​በ​ኣ​ልን ልጆች ወን​ድ​ሞ​ቹን በአ​ንድ ድን​ጋይ ላይ ገደ​ላ​ቸው፤ ትንሹ የይ​ሩ​በ​ኣል ልጅ ኢዮ​አ​ታም ግን ተሸ​ሽጎ ነበ​ርና ተረፈ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ አባቱም ቤት ወደ ዖፍራ ሄደ፤ ሰባ የሆኑትን የይሩበኣልን ልጆች ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ አረዳቸው፤ ትንሹ የይሩበኣል ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ነበርና ተረፈ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዖፍራ ወደሚገኘው ወደ አባቱ ቤት ሄደ፤ ሰባውን የይሩበኣልን ልጆች ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳቸው፤ የይሩበኣል የመጨራሻ ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ስለ ነበር አመለጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦፍራ ግያ ሳን ደእያ ባረ አዉዋ ሶ ቢደ፥ ባረ እሻቱዋ፥ ጌዶና ናና ላፑን ታማቱዋ፥ እት ሹቻ ቦላን ሲፍሴዳ። ሽን ጌዶና ናአይ፥ ዉርሰ ቴፋይ፥ ዮኣታመ ቆሰቲደ፥ ሀይቀናን አቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Oofira giyaa saan de'iyaa bare aawuwaa soo biide, bare ishatuwaa, Geedoona naanaa laappun tammatuwaa, itti shuchchaa bollan siifisseedda. Shin Geedoona na'ay, wurssetsa teefay, Yo'aataame k'osettiide, hayk'k'ennan atteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oofira geetettizason diza ba aawa soo biidi ba ishata, Yeruba7aale nayta laappun tammata issi shuchcha bollan shukkides; gido attiin Geedoones wurseththa kaalo naazi Iyo7aatamey qotettidi hayqoppe attides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦፊራ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ባ ኣዋ ሶ ቢዲ ባ ኢሻታ፥ ዬሩባኣሌ ናይታ ላፑን ታማታ ኢሲ ሹቻ ቦላን ሹኪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጌዶኔስ ዉርሴ ካሎ ናዚ ኢዮኣታሜይ ቆቴቲዲ ሃይቆፔ ኣቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦፍራን ደእያ ባ አዋ ሶ ብድ፥ ላፑን ታሙ ባ እሻታ ገድዮና ናይታ፥ እስ ሹቻ ቦላ ጎይርስ። ሽን ገድዮና ናአይ፥ ተሾይ፥ እዮአታም ቆሰትድ ሀይቆና አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ofran de7iya ba aawa soo bidi, laapun tammu ba ishata Gediyoona nayta, issi shucha bolla goyris. Shin Gediyoona na7ay, teshoy, Iyo7atami qosetidi hayqonna attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዖፍራ ወደሚገኘው ወደ አባቱ ቤት ሄደ፤ ሰባውን የይሩበኣልን ልጆች፣ ወንድሞቹንም በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳቸው፤ የይሩበኣል የመጨራሻ ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ስለ ነበር አመለጠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ አባቱ ቤት ወደ ዖፍራም ሄዶ የጌዴዎን ልጆች የሆኑትን ሰባውን ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳቸው፤ የጌዴዎን መጨረሻ ልጅ ኢዮአታም ግን ተደብቆ ስለ ነበር ከሞት ተረፈ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ገዛ ኣቦኡ ናብ ኤፍራታ መፂኡ ነቶም ደቂ ጌዴዎን ሰብዓ ኣሕዋቱ፥ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ሓረዶም። ኢዮኣታም እቲ ንእሽተይ ወዲ ጌዴዎን ግና፥ ተሓቢኡ ስለ ዝነበረ፥ ኣምለጠ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ቤት ኣቦኡ ኣብ ዖፍራ መጺኡ ነሓዋቱ፡ እቶም ደቂ የሩብበዓል፡ ሰብዓ ሰብ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ቐተሎም። ዮታም እቲ ንእሽቶ ወዲ የሩብበዓል ግና፡ ተሓቢኡ ነበረ እሞ፡ ተረፈ።