Judges 9:49 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ ህዝቢ ድማ ነፍሲ ወከፍ ጨንፈሩ ቆሪጹ ንኣቢሜሌክ ሰዓቦ፡ ኣብቲ ዕርዲ ኣኽራን ድማ ኣንቢሩ፡ ነቲ ኣብ ልዕሊኡ ዝነበረ ዕርዲ ከረን ሓዊ ኣንደደ። ኵሎም ሰብኡት ግምቢ ሴኬምውን ኣስታት ሽሕ ሰብኡትን ኣንስትን ሞቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡም ሁሉ እን​ዲሁ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው የዛ​ፉን ቅር​ን​ጫ​ፎች ቈረጡ፤ አቤ​ሜ​ሌ​ክ​ንም ተከ​ት​ለው በም​ሽጉ ዙሪያ አኖ​ሩ​አ​ቸው፤ ምሽ​ጉ​ንም በላ​ያ​ቸው በእ​ሳት አቃ​ጠ​ሉት፤ የሰ​ቂ​ማም ግንብ ሰዎች ሁሉ ደግሞ አንድ ሺህ የሚ​ያ​ህሉ ወን​ድና ሴት ሞቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም ሁሉ እንዲሁ እያንዳንዳቸው የዛፉን ቅርንጫፎች ቈረጡ፥ አቤሜሌክንም ተከትለው በምሽጉ ዙሪያ አኖሩአቸው፥ ምሽጉንም በላያቸው አቃጠሉት፤ የሴኬምም ግንብ ሰዎች ሁሉ ደግሞ አንድ ሺህ የሚያህሉ ወንድና ሴት ሞቱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎቹም ሁሉ ቅርንጫፎች ቈርጠው አቤሜሌክን ተከተሉት፤ ቅርንጫፎቹንም ምሽጉ ላይ አስደግፈው በመከመር ሰዎቹ በውስጡ እንዳሉ በእሳት አቃጠሏቸው። ስለዚህ በሴኬም ምሽግ ውስጥ የነበሩት አንድ ሺህ ያህል ወንዶችና ሴቶች ሞቱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ አሳይ ኡባይካ ም ታሽያ ቃንጽ አኪደ፥ አብመሌካ ካሌዳ፤ ሄ ታሸቱዋ ጌሱዋ ዩሹዋን ዘምፔስ ዎደ፥ አሳይ አ ግዶን ደእሽን ታማ ኦይድኖ፤ ያትና፥ ጌሱዋ ግዶን ደእያ አሳይ ኡባይ ሀይቂ ዉሬዳ። ሀይቄዳ አቱማ አሳነ ማጫ አሳ ፓይዱ እት ሻኣ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Asay ubbaykka mitsaa tashiyaa k'ans's'i akkiide, Aabimeleeka kaalleedda; he tashetuwaa geessuwaa yuushshuwaan zemppessi wotsiide, Asay Aa giddon de'ishshin tamaa oytseeddino; yaatina, geessuwaa giddon de'iyaa Asay ubbay hayk'k'i wureedda. Hayk'k'eedda attuma asaanne mac'c'a asaa paydu itti sha"aa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay ubbayka miththa tashe qanxxi ekkidi Abimelekke kaallides; he tasheta miixa penge bolla koridi asay iza giddon dishin tama oyththida; hessa gishshas miixaa giddon diza asay ubbay hayqqi wurides; heen hayqqida attuma asaanne maccassaa qooday 1,000 gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ኡባይካ ሚ ታሼ ቃንጺ ኤኪዲ ኣቢሜሌኬ ካሊዴስ፤ ሄ ታሼታ ሚጻ ፔንጌ ቦላ ኮሪዲ ኣሳይ ኢዛ ጊዶን ዲሺን ታማ ኦይዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ሚጻ ጊዶን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ሃይቂ ዉሪዴስ፤ ሄን ሃይቂዳ ኣቱማ ኣሳኔ ማጫሳ ቆዳይ 1,000 ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳ ኡባይ ም ታሸ ቃንፅ ኤክድ፥ አብመለከ ካልስ። ሄ ታሸታ ሳአ ኬ ቦላ ዶርድ አሳይ እያ ግዶን ደእሽን ታማ ኦይዶሶና። እያን ደእያ አሳ ኡባይ ሀይቅዶሶና። ሀይቅዳ አደይነ ማጫሳ ታይቦይ እስ ሙኩሉ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asa ubbay mitha tashe qanxi ekidi, Abimeleke kaallis. He tasheta sa7a keethaa bolla dooridi asay iya giddon de7ishin tama oythidosona. Iyan de7iya asa ubbay hayqidosona. Hayqida addeynne maccasa tayboy issi mukulu gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎቹም ሁሉ ቅርንጫፎች ቈርጠው አቤሜሌክን ተከተሉት፤ ቅርንጫፎቹንም ምሽጉ ላይ አስደግፈው በመከመር ሰዎቹ በውስጡ እንዳሉ በእሳት አቃጠሏቸው። ስለዚህ በሴኬም ምሽግ ውስጥ የነበሩት አንድ ሺሕ ያህል ወንዶችና ሴቶች ሞቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እያንዳንዱም ሰው ከዛፍ እንጨት ቈረጠ፤ አቤሜሌክንም ተከትለው ያን እንጨት ምሽጉን በማስደገፍ ከመሩት፤ ሰዎቹ በውስጡ እንዳሉም በእሳት አቃጠሉት፤ ስለዚህም በምሽጉ ውስጥ የነበሩት ሰዎች ሁሉ ሞቱ፤ የወንዶቹና የሴቶቹ ቊጥር አንድ ሺህ ያኽል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ኵሉ እቲ ህዝቢ ነፍሲ ወከፍ ጨጨንፈሩ ቘረፀ፤ ንኣቢሜሌክ ስዒቦም ድማ ኣብቲ ዕርዲ ኣንበርዎ፤ ነቲ ዕርዲ ኸዓ ኣብ ልዕሊኣቶም ኣንደድዎ። ኵሎም ኣብ ግንቢ ሴኬም ዝነበሩ ሰባት ድማ ኣስታት ሽሕ ሰብኡትን ኣንስትን ሞቱ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ እቲ ህዝቢ ኸአ ነፍሲ ወከፍከምኡ ጨጨንፈሩ ቖረጸ፡ ንኣቢሜሌክ ስዒቦም ድማ ናብቲ ዕርዲ ኣንበርዎ፡ ነቲ ዕርዲ ኸአ ኣብ ልዕሊኦም ኣንደድዎ። ኹሎም ኣብ ግምቢ ሴኬም ዝነበሩ ሰባት ድማ፡ ኣስታት ሽሕ ሰብኣይን ሰበይትን ሞቱ።