Judges 9:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ሰብኡት ወሲዱ ኣብ ሰለስተ መቒሉ ድማ ኣብ መሮር ደቂሱ ጠመተ፡ እንሆ ድማ እቶም ሰብኡት ካብታ ኸተማ ወጹ። ኣንጻሮም ተንሲኡ ድማ ሰዓሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡንም ወስዶ በሦስት ወገን ከፈላቸው፤ በሜዳም ሸመቀ፤ ተመለከተም፤ እነሆም፥ ሕዝቡ ከከተማ ወጡ፤ ተነሣባቸውም፤ ገደላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡንም ወስዶ በሦስት ወገን ከፈላቸው፥ በሜዳም ሸመቀ፤ ተመለከተም፥ እነሆም፥ ሕዝቡ ከከተማ ወጡ፥ ተነሣባቸውም መታቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ሰዎቹን አስከትሎ ወጣ፤ ከዚያም ሰዎቹን ሦስት ቦታ መድቦ በዕርሻዎቹ ውስጥ አድፍጠው እንዲጠባበቁ አደረገ። አቤሜሌክ የሴኬም ሰዎች ከከተማይቱ መውጣታቸውን እንዳየም ካደፈጠበት ሊወጋቸው ተነሣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ አሳ አኪደ፥ ሄዙ ጭታን ሻክ፥ ሾይቃን ሙጊደ ናጋናዳን ኦዳ። ያቲደ አሳይ ካታማፐ ከስያዋ በኤዳ ዎደ፥ ኡንቱንታ ዎናዉ ቆሰቴዳ ሳፐ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | bare asaa akkiide, heezzu c'itan shaakki, shooyk'aan muggiide naaganaadan ootseedda. Yaatiide Asay katamaappe kesiyaawaa be'eedda wode, unttuntta wod'anaw k'osetteedda saappe kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ba asaa kaaleththi kezides; asaakka 3 butten shaakkidi geemason zamadi naagana mala ooththides; Seekeeme asaykka katamaappe kezizayssa be7idi istta wodhanaas qotettidasoppe kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባ ኣሳ ካሌ ኬዚዴስ፤ ኣሳካ 3 ቡቴን ሻኪዲ ጌማሶን ዛማዲ ናጋና ማላ ኦዴስ፤ ሴኬሜ ኣሳይካ ካታማፔ ኬዚዛይሳ ቤኢዲ ኢስታ ዎናስ ቆቴቲዳሶፔ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ አሳ ኤክድ ሄ ጩጋን ሻክድ፥ እስ በሳን ዙግድ ናጋናዳ ኦስ። አሳይ ካታማፐ ከየይሳ በእዳ ዎደ ኤንታ ዎናዉ ቆሰትዳ በሳፈ ከይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba asaa ekidi heedzu cugan shaakidi, issi bessan zugidi naaganaada oothis. Asay katamaape keyeysa be7ida wode enta wodhanaw qosetida bessaafe keyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ሰዎቹን አስከትሎ ወጣ፤ ከዚያም ሰዎቹን ሦስት ቦታ መድቦ በዕርሻዎቹ ውስጥ አድፍጠው እንዲጠባበቁ አደረገ። አቤሜሌክ የሴኬም ሰዎች ከከተማዪቱ መውጣታቸውን እንዳየም ካደፈጠበት ሊወጋቸው ተነሣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእርሱ ተከታዮች የሆኑትን ሰዎች ወስዶ በሦስት ወገን በመክፈል በየመስኩ ሸምቀው እንዲጠባበቁ አደረገ፤ ሴኬማውያንንም ከከተማ ሲወጡ ባየ ጊዜ እነርሱን ከሸመቀበት ቦታ ወጥቶ ገደላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ምስኡ ዝነበረ ህዝቢ ወሲዱ ኸዓ ኣብ ሰለስተ ሰራዊት መቐሎ፤ ኣብ በረኻ ኸዓ ሕቡእ ደጀን ኣንበረ። እንሆ ድማ እቲ ህዝቢ ኻብ ከተማ ኽወፅእ ምስ ረአየ ተሲኡ ቐተሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ህዝቢ ወሲዱ ኸአ ኣብ ሰለስተ ጭፍራ መቐሎ፡ ኣብ መሮር ከአ ድቡቕ ኣንበረ። እንሆ ድማ፡ እቲ ህዝቢ ኻብ ከተማ ኺወጽእ ምስ ረአየ፡ ተንስኦም ቀተሎም ድማ። |