Judges 9:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዛቡል፡ ኣበይ ኣሎ እቲ፡ ኣቢሜሌክ መን እዩ እሞ፡ ከነገልግሎ፡ ዝበልካዮ ኣፍካ ኣበይ ኣሎ፧ እዚ ንዒቕካዮ ህዝቢ ዶ ኣይኮነን? ውጻእ፡ ሕጂ እጽሊ ኣለኹ፡ ምስኦም ድማ ተቓለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዜቡልም፥ “እንገዛለት ዘንድ አቤሜሌክ ማን ነው? ያልህበት አፍህ አሁን የት አለ? ይህ የናቅኸው ሕዝብ አይደለምን? አሁንም ወጥተህ ከእነርሱ ጋር ተዋጋ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዜቡልም። እንገዛለት ዘንድ አቤሜሌክ ማን ነው? ያልህበት አፍህ አሁን የት አለ? ይህ የናቅኸው ሕዝብ አይደለምን? አሁንም ወጥተህ ከእነርሱ ጋር ተዋጋ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ዜቡል፥ “እንገዛለት ዘንድ አቤሜልክ ማን ነው? ብለህ የደነፋኸው አሁን የት አለ? ያቃለልካቸውስ ሰዎች እነዚህ አይደሉምን? በል ውጣና ግጠማቸው” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ዛቡል ጋኣላ፥ “ ‘ኑን አዉ ሞደታናዉ አብመሌክ ኦኔ?’ ያጌዳ ነ ዶናይ ሀእ ሀቃ ቤዴ? ሀዋንቱ ኔን ካዳ አሳቱዋ ግድክኖየ? ሀእ ከሳደ ኡንቱንቱና ኦለታ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Zabuuli Ga'aala, « ‹Nuuni aw moodettanaw Aabimeleeki oonee?› yaageedda ne doonay ha"i hak'a beedee? Hawanttu neeni kad'eedda asatuwaa gidikkinooyye? Ha"i kesaade unttunttunna oletta!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Zaabuley Ga7aale, « ‹Nuni izas haarettanaas Abimelekkey oonee?› gida ne doonay ha7i awa bidee? Hayti neni kadhida asata gidettennee? Ha7i kezada isttara oletta!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዛቡሌይ ጋኣሌ፥ « ‹ኑኒ ኢዛስ ሃሬታናስ ኣቢሜሌኬይ ኦኔ?› ጊዳ ኔ ዶናይ ሃኢ ኣዋ ቢዴ? ሃይቲ ኔኒ ካዳ ኣሳታ ጊዴቴኔ? ሃኢ ኬዛዳ ኢስታራ ኦሌታ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛቡል ጋላኮ፥ “ ‘ኑኒ እያዉ ሃረታናዉ አብመለከይ ኦኔ?’ ያግዳ ነ ዶናይ ሀእ አዉ ብዴ? ሀይሳቲ ኔኒ ካዳ አሳ ግዶኮናዬ? ሀእ ከያዳ ኤንታራ ኦለታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zabuli Gaalako, “ ‘Nuuni iyaw haaretanaw Abimelekey oonee?’ yaagida ne doonay ha77i aw bidee? Haysati neeni kadhida asaa gidokonaayee? Ha77i keyada entara oleta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ዜቡል፣ “እንገዛለት ዘንድ አቤሜልክ ማን ነው? ብለህ የደነፋኸው አሁን የት አለ? ያቃለልሀቸውስ ሰዎች እነዚህ አይደሉምን? በል ውጣና ግጠማቸው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዘቡል እንዲህ አለው፤ “ያ ሁሉ ፉከራህ አሁን የት ደረሰ? ‘አቤሜሌክ የተባለውን ሰው የምናገለግለው ለምንድን ነው?’ ብለህ የጠየቅህ አንተ አልነበርክምን? በማፌዝ ስታላግጥባቸው የነበርከው ሰዎች እነሆ፥ እነዚህ ናቸው፤ በል ወጥተህ ጦርነት ግጠማቸው፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዜቡል “እቲ ንሕና እንግዝኦስ ኣቢሜሌክ መን እዩ? ዝበልካሉ፥ ኣፍካ ሕዚ ደኣ ኣበይ ኣሎ? እዙይ እቲ ዝነዓቕካዮ ህዝቢዶ ኣይኮነን? እምበኣር ሕዚ ወፂእኻ ተዋግኣዮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዜቡል፡ እቲ ንሕና እንግዝኦስ ኣቢሜሌክ መን እዩ፡ ዝበልካዮ፡ ሕጂ ደአ ኣፍካ ኣበይ ኣሎ፡ እዚ እቲ ዝነዐቕካዮ ህዝብዶ ኣይኮነን፡ እምበአር ሕጂ ወጺእካ ተዋግኣዮ፡ በሎ። |