Judges 9:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጋኤል ድማ መሊሱ ተዛረበ፡ እንሆ፡ ሰባት ኣብ ማእከል እታ ምድሪ ይወርዱ ኣለዉ፡ ካልእ ህዝቢ ድማ ብቆላ መኦነኒም ይመጽእ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ገዓልም ደግሞ፥ “እነሆ፥ ሕዝብ በባሕር በኩል ወደ ምድር መካከል ይወርዳል፤ የአንድም አለቃ ሠራዊት በአድባሩ ዛፍ መንገድ አንጻር ይመጣል” ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ገዓልም ደግሞ። እነሆ፥ ሕዝብ በምድር መካከል ይወርዳል፤ አንድም ወገን በምዖንኒም በአድባሩ ዛፍ መንገድ ይመጣል ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ገዓልም፥ “ተመልከት እንጂ ሕዝብ እኮ ከተራራው ወገብ ላይ እየደረሰ ነው፤ አንዱ ክፍልም በአስማተኞች የባሉጥ ዛፍ በኩል አድርጎ እየመጣ ነው” ብሎ እንደገና ተናገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጋኣል ዛረደ፥ “ጼላ! አሳይ ደርያዉ ግዱዋ ኦይቂደ ዎ፤ ሀራ ጭታይ ቃይ ሻሬቻቱ ዎላይ ደእያ ኦግያና ዬ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ga'aali zaaretsiide, «S'eella! Asay deriyaw gidduwaa oyk'k'iide wod'd'ee; hara c'itay k'ay Shareechchatuu Wolay de'iyaa ogiyaanna yee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ga7aaley qasseka, «Xeella! Asay zumaas giddo addaara duge wodheththan dees; hara buttey qasse muurenno wola geetettizasora yees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋኣሌይ ቃሴካ፥ «ጼላ! ኣሳይ ዙማስ ጊዶ ኣዳራ ዱጌ ዎን ዴስ፤ ሃራ ቡቴይ ቃሴ ሙሬኖ ዎላ ጌቴቲዛሶራ ዬስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጋል ዛሪድ፥ “ሄኮ፥ አሳይ ደርያስ ግዱዋ ኦይክድ ዎስ፤ ሀራ ጩግ ቃስ ማሮታ ዎላይ ደእያ ኦግያራ ዬስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gaali zaaridi, “Heko, asay deriyas gidduwa oykidi wodhees; hara cugi qassi marota wolay de7iya ogiyara yees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ገዓልም፣ “ተመልከት እንጂ ሕዝብ እኮ ከተራራው ወገብ ላይ እየደረሰ ነው፤ አንዱ ክፍልም በቃላተኞች ዛፍ በኩል አድርጎ እየመጣ ነው” ብሎ እንደ ገና ተናገረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም ጋዓል “ተመልከት! ከከፍተኛ ቦታ መካከል ሰዎች ቊልቊል በመውረድ ላይ ናቸው፤ አንዱ ቡድን የአስማተኞች የወርካ ዛፍ በሚባለው መንገድ እየመጣ ነው!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገዓል ድማ መሊሱ “እንሆ ኻብ ማእኸል እታ ሃገር ህዝቢ ይወርዱ ኣለዉ፤ ሓደ ኽፍሊ ኸዓ ብመንገዲ እታ ዓባይ ኦም ጠንቈልቲ ኣቢሉ ይመፅእ ኣሎ” ኢሉ ተዛረበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጋዓል ድማ መሊሱ፡ እንሆ፡ ካብ ማእከል እታ ሃገር ህዝቢ ይወርድ አሎ፡ ሓደ ጭፍራ ኸአ ብመገዲ ድዋ ጠንቆልቲ ኣቢሉ፡ ይመጽእ ኣሎ። ኢሉ ተዛረበ። |