Judges 9:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጋኤል ድማ መሊሱ ተዛረበ፡ እንሆ፡ ሰባት ኣብ ማእከል እታ ምድሪ ይወርዱ ኣለዉ፡ ካልእ ህዝቢ ድማ ብቆላ መኦነኒም ይመጽእ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ገዓ​ልም ደግሞ፥ “እነሆ፥ ሕዝብ በባ​ሕር በኩል ወደ ምድር መካ​ከል ይወ​ር​ዳል፤ የአ​ን​ድም አለቃ ሠራ​ዊት በአ​ድ​ባሩ ዛፍ መን​ገድ አን​ጻር ይመ​ጣል” ብሎ ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ገዓልም ደግሞ። እነሆ፥ ሕዝብ በምድር መካከል ይወርዳል፤ አንድም ወገን በምዖንኒም በአድባሩ ዛፍ መንገድ ይመጣል ብሎ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ገዓልም፥ “ተመልከት እንጂ ሕዝብ እኮ ከተራራው ወገብ ላይ እየደረሰ ነው፤ አንዱ ክፍልም በአስማተኞች የባሉጥ ዛፍ በኩል አድርጎ እየመጣ ነው” ብሎ እንደገና ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጋኣል ዛረደ፥ “ጼላ! አሳይ ደርያዉ ግዱዋ ኦይቂደ ዎ፤ ሀራ ጭታይ ቃይ ሻሬቻቱ ዎላይ ደእያ ኦግያና ዬ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ga'aali zaaretsiide, «S'eella! Asay deriyaw gidduwaa oyk'k'iide wod'd'ee; hara c'itay k'ay Shareechchatuu Wolay de'iyaa ogiyaanna yee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ga7aaley qasseka, «Xeella! Asay zumaas giddo addaara duge wodheththan dees; hara buttey qasse muurenno wola geetettizasora yees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋኣሌይ ቃሴካ፥ «ጼላ! ኣሳይ ዙማስ ጊዶ ኣዳራ ዱጌ ዎን ዴስ፤ ሃራ ቡቴይ ቃሴ ሙሬኖ ዎላ ጌቴቲዛሶራ ዬስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋል ዛሪድ፥ “ሄኮ፥ አሳይ ደርያስ ግዱዋ ኦይክድ ዎስ፤ ሀራ ጩግ ቃስ ማሮታ ዎላይ ደእያ ኦግያራ ዬስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaali zaaridi, “Heko, asay deriyas gidduwa oykidi wodhees; hara cugi qassi marota wolay de7iya ogiyara yees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ገዓልም፣ “ተመልከት እንጂ ሕዝብ እኮ ከተራራው ወገብ ላይ እየደረሰ ነው፤ አንዱ ክፍልም በቃላተኞች ዛፍ በኩል አድርጎ እየመጣ ነው” ብሎ እንደ ገና ተናገረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም ጋዓል “ተመልከት! ከከፍተኛ ቦታ መካከል ሰዎች ቊልቊል በመውረድ ላይ ናቸው፤ አንዱ ቡድን የአስማተኞች የወርካ ዛፍ በሚባለው መንገድ እየመጣ ነው!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ገዓል ድማ መሊሱ “እንሆ ኻብ ማእኸል እታ ሃገር ህዝቢ ይወርዱ ኣለዉ፤ ሓደ ኽፍሊ ኸዓ ብመንገዲ እታ ዓባይ ኦም ጠንቈልቲ ኣቢሉ ይመፅእ ኣሎ” ኢሉ ተዛረበ።
Amharic Tigrinya 2011 ጋዓል ድማ መሊሱ፡ እንሆ፡ ካብ ማእከል እታ ሃገር ህዝቢ ይወርድ አሎ፡ ሓደ ጭፍራ ኸአ ብመገዲ ድዋ ጠንቆልቲ ኣቢሉ፡ ይመጽእ ኣሎ። ኢሉ ተዛረበ።