Judges 9:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሕዋት ኣዲኡ ድማ ነዚ ዅሉ ቓላት ኣብ ኣእዛን ኵሎም ሰብ ሴኬም ተዛረቡ፣ ልቦም ድማ ንኣቢሜሌክ ክስዕቡ ዝንባለ ነበሮም። ንሳቶም ሓውና እዩ ኢሎም እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእናቱም ወንድሞች ይህን ቃል ሁሉ ስለ እርሱ በሰቂማ ሰዎች ሁሉ ጆሮ ተናገሩ፤ እነርሱም፥ “እርሱ ወንድማችን ነው” ብለው ልባቸውን ወደ አቤሜሌክ መለሱት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእናቱም ወንድሞች ይህን ቃል ሁሉ ስለ እርሱ በሴኬም ሰዎች ሁሉ ጆሮ ተናገሩ፤ እነርሱም። እርሱ ወንድማችን ነው ብለው አቤሜሌክን ለመከተል ልባቸውን አዘነበሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእናቱ ዘመዶች ስለ እርሱ ሆነው እነዚህን ቃሎች ሁሉ ለሴኬም ነዋሪዎች በሙሉ ነገሩ፤ “እርሱማ ወንድማችን አይደል” ብለዋልና፥ አቤሜሌክንም ለመከተል ልባቸው ወደሱ አዘነበለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ እዝ ዳይ ዳቦቱ ሀ ቃላ ኡባ አ ድራዉ ሰኬማ ካታማ አሳዉ ኦዴድኖ፤ አብመሌክ ኡንቱንቶ ዳቦ ግዴዳ ድራዉ፥ ሰኬማ አሳይ አ ካላናዉ ቆፋ ቃቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye izi daay dabbotuu ha k'aalaa ubbaa Aa diraw Sekeema katamaa asaw odeeddino; Abimeleeki unttunttoo dabbo gideedda diraw, Sekeema Asay Aa kaallanaw k'ofaa k'achcheeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza aayey dabboti ha qaala ubbaa iza doona gididi Seekeeme katama asaas yootida; Abimelekkeykka isttas dabbo gidida gishshas Seekeeme asay iza kaallanaas qofa qachchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኣዬይ ዳቦቲ ሃ ቃላ ኡባ ኢዛ ዶና ጊዲዲ ሴኬሜ ካታማ ኣሳስ ዮቲዳ፤ ኣቢሜሌኬይካ ኢስታስ ዳቦ ጊዲዳ ጊሻስ ሴኬሜ ኣሳይ ኢዛ ካላናስ ቆፋ ቃቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አየ ዳቦት ሀ ቃላ ኡባ እያ ግሾ ሴከማ አሳስ ኦድን፥ አብመለከይ ኤንታዉ ዳቦ ግድዳ ግሾ ሴከማ አሳይ እያ ካላናዉ ዶስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aaye dabboti ha qaala ubbaa iya gisho Seekema asaas odin, Abimelekey entaw dabbo gidida gisho Seekema asay iya kaallanaw dosidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእናቱ ዘመዶች ስለ እርሱ ሆነው እነዚህን ቃሎች ሁሉ ለሴኬም ነዋሪዎች በሙሉ ነገሩ፤ አቤሜሌክንም ለመከተል ልባቸው ዳዳ፤ “እርሱማ ወንድማችን አይደል” ብለዋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእናቱም ዘመዶች እርሱን ወክለው ይህንኑ ለሴኬም ሰዎች ነገሩአቸው፤ የሴኬም ሰዎችም እርሱ ወንድማችን ነው ብለው አቤሜሌክን የመከተል ፍላጎት አደረባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣኮታቱ ኸዓ ዅሉ እዝ ነገርዙይ ብዛዕባኡ ኣብ እዝኒ ዅሎም ሰብ ሴኬም ተናገሩ። ንሳቶምውን “ንሱ ሓውና እዩ” ኢሎም ልቦም ናብ ኣቢሜሌክ ከም ዝዝምብል ገበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣኮታቱ ኸአ እዚ ነገርዚ ኹሉ ንኹሎም ሰብ ሴኬም ኣብ ኣእዛኖም ተዛረቡሉ። ንሱ ሓውና እዩ ኢሎም ድማ፡ ልቦም ናብ ኣቢሜሌክ ዘንበለ። |