Judges 9:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ነዚ ህዝቢ እዚ ኣብ ትሕቲ ኢደይ እንተ ዚህልዎ! ሽዑ ንኣቢሜሌክ ምኣለኹ። ሽዑ ንኣቢሜሌክ፡ ሰራዊትካ ኣዕቢ እሞ ውጻእ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህ ሕዝብ ከእጄ በታች ቢሆን ኖሮ አቤሜሌክን አሳድደው ነበር” አለ። አቤሜሌክንም፥ “ሠራዊትህን አብዝተህ ና፤ ውጣ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ምንስ ለዚህ እንገዛለን? ይህ ሕዝብ ከእጄ በታች ቢሆን ኖሮ አቤሜሌክን አሳድደው ነበር አለ። አቤሜሌክንም። ሠራዊትህን አብዝተህ ና፥ ውጣ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምነው ይህን ሕዝብ የማዘው እኔ በሆንሁ ኖሮ፥ አቤሜሌክን አስወግደው ነበር፤ ‘ሠራዊትህን አብዝተህ እስቲ ውጣ! እለው ነበር።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ አሳ ካለያዌ ታና ግዳርክታሻ! ያትንቶ ታን አብመሌካ ድጋና ሽን። አብመሌካ ጼሳደ፥ ‘ነ ኦላንቻቱዋ ዳርሳ አካደ፥ ኦለታናዉ ሃያ’ ያጋና ሽን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha asaa kaaletsiyaawe taana gidaarkkitaashsha! Yaatintto taani Aabimeleeka diggana shin. Aabimeleeka s'eesaade, ‹Ne olanchchatuwaa darissa akkaade, olettanaw haaya› yaagana shin» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha asaa kaaleththizay tana gididaakko tani Abimelekke digganakkoshin. Abimelekke xeygada, ‹Ne olanchchata darsa ekkada olettanaas haa ya› gaada yootanakkoshin!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኣሳ ካሌዛይ ታና ጊዲዳኮ ታኒ ኣቢሜሌኬ ዲጋናኮሺን። ኣቢሜሌኬ ጼይጋዳ፥ ‹ኔ ኦላንቻታ ዳርሳ ኤካዳ ኦሌታናስ ሃ ያ› ጋዳ ዮታናኮሺን!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ አሳ ካለይ ታና ግድያኮ አብመለከ ድጋናሽን። አብመለከ ፄጋዳ፥ ‘ነ ኦላንቾታ ዳርሳ ኤካዳ ኦለታናዉ ሃያ’ ያጋናሽን” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha asaa kaalethey tana gidiyako Abimeleke digganashin. Abimeleke xeegada, ‘Ne olanchota darsa ekada oletanaw haaya’ yaaganashin” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምነው ይህን ሕዝብ የማዝዘው እኔ በሆንሁ ኖሮ! አቤሜሌክን አስወግደው ነበር፤ ‘ሰራዊትህን አብዝተህ ውጣ!’ እለው ነበር።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ሕዝብ የምመራው እኔ በሆንኩ ኖሮ! አቤሜሌክን ወዲያ አስወግደው ነበር፤ ደግሞም ‘ሠራዊትህን በማጠንከር ወጥተህ ተዋጋ!’ ብዬ እነግረው ነበር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ህዝቢ እዙይ ኣብ ትሕቲ ኢደይ እንተ ዝኸውን ነይሩ፥ ንኣቢሜሌክ መሳጐጕክዎ ነይረ፤ በለ። ንኣቢሜሌክ ከዓ ‘ሰራዊትካ ኣብዚሕኻ ውፃእ’ በሎ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ህዝቢ እዚ ኣብ ትሕቲ ኢደይ እንተ ዚኸውን መን ምሀበ፡ ንኣቢሜሌክ ምስጎጉክዎ ነይረ። ንኣቢሜሌክ ከአ፡ ሰራዊትካ ኣብዝሕ እሞ ውጻእ በሎ። |