Judges 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣብ ርእሲ ኣኽራን ዝነበሩ ሰብ ሴኬም ከኣ ሓሰውቲ ኣቖሙሉ፡ ኣብ መንገዲ ንዝመጸ ዘበለ ድማ ዘረፍዎ፡ እዚ ድማ ንኣቢሜሌክ ተነግሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰቂማም ሰዎች በተራሮች ራስ ላይ ድብቅ ጦር አደረጉ፤ መንገድ ተላላፊዎችንም ሁሉ ይዘርፉ ነበር፤ ለአቤሜሌክም ይህን አወሩለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሴኬምም ሰዎች በተራሮች ራስ ላይ ድብቅ ጦር አደረጉ፥ መንገድ ተላላፊዎችንም ሁሉ ይዘርፉ ነበር፤ አቤሜሌክም ይህን ወሬ ሰማ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሴኬም ነዋሪዎችም አቤሜሌክን ሸምቀው የሚጠባበቁትን ሰዎች መደቡ፤ ሰዎቹም እርሱን በመጠባበቅ ላይ ሳሉ በዚያ የሚያልፈውን ሁሉ ዘረፉ፤ ወሬውም ለአቤሜሌክ ደረሰው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሰኬማ አሳይ አማሬዳ አሳ ዶሪደ፥ ደርያ ጼራን አብመሌካ ቦላ ሙጊደ ኡታናዳን ኦዳ። ሙግ ኡቴዳዋንቱ ኦግያና መንያ አሳ ኡባ ቦንቄድኖ፤ አብመሌክ ሄዋ ኡባ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sekeema Asay amareeda asaa dooriide, deriyaa s'eeran Abimeleeka bolla muggiide uttanaadan ootseedda. Muggi utteeddawanttu ogiyaanna mentsiyaa asaa ubbaa bonk'k'eeddino; Aabimeleeki hewaa ubbaa siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Seekeeme asay amarda asaa dooridi zuma hu7en Abimelekke wodhanaas zamadi uttana mala ooththides; he uttidayti ogera kanththiza asaa ubbaa bonqqida; Abimelekkeykka hessa ubbaa siyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴኬሜ ኣሳይ ኣማርዳ ኣሳ ዶሪዲ ዙማ ሁኤን ኣቢሜሌኬ ዎናስ ዛማዲ ኡታና ማላ ኦዴስ፤ ሄ ኡቲዳይቲ ኦጌራ ካንዛ ኣሳ ኡባ ቦንቂዳ፤ ኣቢሜሌኬይካ ሄሳ ኡባ ሲዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሴከማ አሳይ ጉ አስ ዶርድ ደርያ ሁጵያን ኡትድ አብመለከ ቦላ ሞርከተን ደንዳና መላ ኦዶሶና። ኤንቲ ኦገራ አያ አሳ ኡባ ቦንቅዶሶና፤ አብመለከይ ሄሳ ስእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Seekema asay guutha asi dooridi deriya huuphiyan uttidi Abimeleke bolla morketethan dendana mela oothidosona. Enti ogera aadhiya asa ubbaa bonqidosona; Abimelekey hessa si7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሴኬም ነዋሪዎችም አቤሜሌክን ሸምቀው የሚጠባበቁትን ሰዎች መደቡ፤ ሰዎቹም እርሱን በመጠባበቅ ላይ ሳሉ በዚያ የሚያልፈውን ሁሉ ዘረፉ፤ ወሬውም ለአቤሜሌክ ደረሰው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሴኬም ኗሪዎች በአቤሜሌክ ላይ በጠላትነት ተነሥተው ጥቂት ሰዎችን መርጠው በተራሮች ጫፍ ላይ ሸመቁ፤ በመንገዳቸው የሚያልፈውን ሰው ሁሉ ዘረፉ፤ አቤሜሌክም ይህን ሁሉ ሰማ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰብ ሴኬም ድማ ኣብ ርእሲ እምባታት ሕቡእ ደጀን ኣንበሩሉ። ንሳቶም ከዓ ንዅሎም ነቶም ብእኡ ዝሓልፉ ሰባት ይኸትሩ ነበሩ፤ ነዙይ ድማ ኣቢሜሌክ ሰምዐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጋዓል ወዲ ዔበድን ኣሕዋቱን ድማ መጺኦም ናብ ሴኬም ኣተው፡ ሰብ ሰኬም ከአ ብእኡ ተአመኑ። |