Judges 9:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንተ ዘይኰይኑ ግና፡ ካብ ኣቢሜሌክ ሓዊ ይወድቕ እሞ፡ ንሰብ ሰኬምን ንቤት ሚሎን ይበልዖም። ካብ ሰብ ሰኬምን ካብ ቤት ሚሎን ድማ ሓዊ ወጺኡ ንኣቢሜሌክ ይበልዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህ ባይሆን ግን ከአቤሜሌክ እሳት ትውጣ፤ የሰቂማንም ሰዎች፥ የመሐሎንንም ቤት ትብላ፤ ያም ባይሆን ከሰቂማ ሰዎች ከመሐሎንም ቤት እሳት ትውጣ፤ አቤሜሌክንም ትብላው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህ ባይሆን ግን ከአቤሜሌክ እሳት ይውጣ፥ የሴኬምንም ሰዎች ቤትሚሎንም ይብላ፤ ከሴኬምም ሰዎች ከቤትሚሎም እሳት ይውጣ፥ አቤሜሌክንም ይብላ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ካልሆነ ግን እሳት ከአቤሜሌክ ትውጣና እናንተን፥ የሴኬምንና የቤትሚሎን ነዋሪዎች ትብላ፤ እንዲሁም እሳት ከእናንተ፥ ከሴኬምና ከቤትሚሎን ነዋሪዎች ትውጣና አቤሜሌክን ትብላ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄዋ ግዳና ዮፐ፥ አብመሌካፐ ታማይ ከሲደ፥ ሰኬማ አሳነ ቤትሚሎ አሳ ሞ፤ ሄዋዳንካ ቃይ፥ ሰኬማ አሳፐነ ቤትሚሎ አሳፐ ታማይ ከሲደ፥ አብመሌካ ሞ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hewaa gidana d'ayooppe, Aabimeleekappe tamay kesiide, Sekeema asaanne Beetimiillo asaa mo; hewaaddankka k'ay, Sekeema asaappenne Beetimiillo asaappe tamay kesiide, Abimeleeka mo» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththo gidontta aggiko Abimelekkefe tamay kezidi Seekeeme asaanne Beeti-Millo asaa mo; hessaththoka Seekeeme asaappenne Beeti-Millo asaappe tamay kezidi Abimelekke mo» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊዶንታ ኣጊኮ ኣቢሜሌኬፌ ታማይ ኬዚዲ ሴኬሜ ኣሳኔ ቤቲ-ሚሎ ኣሳ ሞ፤ ሄሳካ ሴኬሜ ኣሳፔኔ ቤቲ-ሚሎ ኣሳፔ ታማይ ኬዚዲ ኣቢሜሌኬ ሞ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄስ ሀኖና እፅኮ አብመለከፐ ታም ከይድ ሴከማነ ቤት-ምሎ አሳ ሞ። ቃስ ሴከማ አሳፐነ ቤት-ምሎ አሳፐ ታም ከይድ አብመለከ ሞ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hessi hanonna ixiko Abimelekepe tami keyidi Seekemanne Beet-Milo asaa mo. Qassi Seekema asaapenne Beet-Milo asaape tami keyidi Abimeleke mo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ካልሆነ ግን እሳት ከአቤሜሌክ ትውጣና እናንተን፣ የሴኬምንና የቤት ሚሎን ነዋሪዎች ትብላ፤ እንዲሁም እሳት ከእናንተ፣ ከሴኬምና ከቤትሚሎን ነዋሪዎች ትውጣና አቤሜሌክን ትብላ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ ካልሆነ ግን ከአቤሜሌክ እሳት ወጥቶ የሴኬምንና የቤትሚሎንን ሰዎች ይብላ፤ እንዲሁም ከሴኬምና ከቤትሚሎ እሳት ወጥቶ አቤሜሌክን ይብላ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ዘይኮነ ኻብ ኣቢሜሌክ ሓዊ ይውፃእ እሞ ንሰብ ሴኬምን ንቤት ሚሎንን የቃፅል። ካብ ሰብ ሴኬምን ካብ ቤት ሚሎን ከዓ ሓዊ ይውፃእ እሞ ንኣቢሜሌክ የቃፅሎ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንተ ዘይኮነስ፡ ካብ ኣቢሜሌክ ሓቂ ይውጽእ እሞ ንሰብ ሴኬምን ንቤት ሚሎን ይብላዕ፡ ካብ ሰብ ሴኬምን ካብ ሚሎን ይብላዕ፡ ካብ ሰብ ሴኬምን ካብ ቤት ሚሎን ከአ ሓዊ ይውጻእ እሞ ንኣቢሜሌክ ይብልዓዮ። |