Judges 9:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሎሚ ምስ የሩባኤልን ምስ ቤቱን ብሓቅን ብቕንዕናን ተግባራት እንተ ዄንኩም፡ ብኣቢሜሌክ ተሓጐሱ፡ ንሱ እውን ብኣኻ ይሕጐስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለይሩበኣልና ለቤቱ እውነትንና ቅንነትን ዛሬ አድርጋችሁ እንደ ሆነ የተባረካችሁ ሁኑ፤ በአቤሜሌክም ደስ ይበላችሁ፤ እርሱም ደግሞ በእናንተ ደስ ይበለው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንግዲህ ለይሩበኣልና ለቤቱ እውነትንና ቅንነትን ዛሬ አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥ በአቤሜሌክ ደስ ይበላችሁ፥ እርሱ ደግሞ በእናንተ ደስ ይበለው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንግዲህ ዛሬ በይሩበኣልና በቤተሰቡ ላይ ያደረጋችሁት በእውነትና በቅንነት ከሆነ እናንተ በአቤሜሌክ ደስ ይበላችሁ፤ እርሱም በእናንተ ደስ ይበለው |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ስም ጌዶናዉነ አ ጎልያ አሳቶ ህንተንቱ ኦዳ ኪታይ ቱማተናነ ሱረተና ግዶፐ፥ አብመሌካና እትፐ ናሸትተ፤ እካ ህንተናና ናሸቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i simmi Geedoonawunne Aa golliyaa asatoo hinttenttu ootseedda kiittay tumatetsaananne suuretetsaanna gidooppe, Aabimeleekana ittippe nashetite; ikka hinttenana nashetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i simmi Geedoonessinne iza keeththa asatas intte ooththida oosoy tumateththaninne suureteththan gidikko Abimelekkera issife ufayettite; izikka inttenara ufayetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ሲሚ ጌዶኔሲኔ ኢዛ ኬ ኣሳታስ ኢንቴ ኦዳ ኦሶይ ቱማቴኒኔ ሱሬቴን ጊዲኮ ኣቢሜሌኬራ ኢሲፌ ኡፋዬቲቴ፤ ኢዚካ ኢንቴናራ ኡፋዬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ስሚድ ገድዮናስነ እያ ሶ አሳስ ህንተ ኦዳ ኦሶይ ቱማተንነ ሱረተን ግድኮ አብመለከራ ኡፋይትተ፤ እካ ህንተራ ኡፋይቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i simmidi Gediyoonasinne iya soo asaas hinte oothida oosoy tumatethaninne suuretethan gidiko Abimelekera ufaytite; ika hintera ufayto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ዛሬ በይሩበኣልና በቤተ ሰቡ ላይ ያደረጋችሁት በእውነትና በቅንነት ከሆነ እናንተ በአቤሜሌክ ደስ ይበላችሁ፤ እርሱም በእናንተ ደስ ይበለው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ ዛሬ ለጌዴዎንና ለቤተሰቡ ያደረጋችኹት በቅንነትና ተገቢ በሆነ መንገድ ከሆነ ከአቤሜሌክ ጋር ደስ ይበላችሁ፤ እርሱም ከእናንተ ጋር ደስ ይበለው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር በዛ መዓልቲ እዚኣ ንጌዴዎንን ንገዛኡን ብሓቅን ብቕንዕናን ጌርኩም ንኣቢሜሌክ እንተ ደኣ ኣንጊስኩምዎ ዄንኩም፥ ብእኡ ተሓጐሱ፤ ንሱውን ብኣኻትኩም ይተሓጐስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበአርሲ በዛ መዓልቲ እዚኣ ንየሩብበዓልን ንቤቱን ብሓቅን ብቕንዕናን ጌርኩም እንተ ኾንኩም፡ ብአቢሜሌክ ተሐጎሱ፡ ንሱውን ብኣኻትኩም ይተሓጉስ። |