Judges 9:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሎሚ ድማ ኣንጻር ቤት ኣቦይን ደቁን ስሳን ዓሰርተን ሰብኡት ተንሲእካ ኣብ ሓደ እምኒ ቀቲልካ ንኣቢሜሌክ ወዲ ባርያኡ ሓውካ ስለ ዝኾነ ኣብ ልዕሊ ሰብኡት ሸኬም ንጉስ ገበርካዮ፤) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም ዛሬ በአባቴ ቤት ተነሥታችኋል፤ ሰባ የሆኑትን ልጆቹንም በአንድ ድንጋይ ላይ ገድላችኋል፤ ወንድማችሁም ስለሆነ የዕቅብቱን ልጅ አቤሜሌክን በሰቂማ ሰዎች ላይ አንግሣችኋል፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም ዛሬ በአባቴ ቤት ተነሥታችኋልና፥ ሰባ የሆኑትን ልጆቹንም በአንድ ድንጋይ ላይ አርዳችኋልና፥ ወንድማችሁም ስለ ሆነ የባሪያይቱን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ሰዎች ላይ አንግሣችኋልና፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እናንተ ዛሬ በአባቴ ቤተሰብ ላይ ዐመፃችሁ፤ ሰባ ልጆቹን በአንዲት ድንጋይ ላይ ዐረዳችሁ፤ ዘመዳችሁ ስለ ሆነም አባቴ ከባርያው የወለደውን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ነዋሪዎች ላይ አነገሣችሁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ህንተንቱ ሀቼ ታ አዉዋ ጎልያ አሳ ቦላን ደንዲደ፥ አ ላፑን ታሙ ናና እት ሹቻ ቦላን ሲፌድታ፤ ጌዶን ቆማትፐ የሌዳ አብመሌክ ህንተንቶ ዳቦ ግዴዳ ድራዉ፥ ሰኬማን ካተዬድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hinttenttu hachche ta aawuwaa golliyaa asaa bollan denddiide, Aa laappun tammu naanaa itti shuchchaa bollan siifeeddita; Geedooni k'oomatippe yeleedda Aabimeleeki hinttenttoo dabbo gideedda diraw, Sekeeman kaateyeeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin intte hach ta aawa soo asaa bolla dendidi 70 iza nayta issi shuchcha bolla shukkideta; Geedooni aylleyfe yelida Abimelekkey inttes dabbo gidida gishshas Seekeemen kawosideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሃች ታ ኣዋ ሶ ኣሳ ቦላ ዴንዲዲ 70 ኢዛ ናይታ ኢሲ ሹቻ ቦላ ሹኪዴታ፤ ጌዶኒ ኣይሌይፌ ዬሊዳ ኣቢሜሌኬይ ኢንቴስ ዳቦ ጊዲዳ ጊሻስ ሴኬሜን ካዎሲዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ ሀች ታ አዋ ሶ አሳ ቦላ ደንድድ፥ እያ ላፑን ታሙ ናይታ እስ ሹቻ ቦላ ጎይርደታ። ገድዮና አይለፈ የለትዳ አብመለከይ ህንተዉ ዳቦ ግድዳ ግሾ ሴከማን ካዎደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte hachi ta aawa soo asaa bolla dendidi, iya laapun tammu nayta issi shucha bolla goyrideta. Gediyoona ayllefe yeletida Abimelekey hintew dabbo gidida gisho Seekeman kawothideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እናንተ ዛሬ በአባቴ ቤተ ሰብ ላይ ዐመፃችሁ፤ ሰባ ልጆቹን በአንዲት ድንጋይ ላይ ዐረዳችሁ፤ ዘመዳችሁ ስለ ሆነም አባቴ ከባሪያው የወለደውን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ነዋሪዎች ላይ አነገሣችሁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዛሬ ግን እናንተ በአባቴ ቤተሰብ ላይ በጠላትነት ተነሣችሁ፤ ልጆቹን ገደላችሁ፤ ሰባውንም በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳችሁ፤ ይህንንም ያደረጋችኹት ጌዴዎን ከገረዱ የወለደው አቤሜሌክ የእናንተ ዘመድ ስለ ሆነ ነው፤ እርሱንም የሴኬም ንጉሥ አደረጋችሁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ግና ሎሚ ኣብ ልዕሊ ቤት ኣቦይ ተልዓልኩም። ንብሰብዓኦም ደቁ ድማ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ቐተልኩምዎም፤ ሓውኩም ስለ ዝኾነ ኸዓ ንኣቢሜሌክ ወዲ እታ ኣገልጋሊት ኣቦይ ኣብ ሴኬም ኣንገስኩምዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ግና ሎሚ ናብ ቤት ኣቦይ ተንሲእኩም ንደቁ፡ ሰብዓ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ቐቲልኩምሲ ንኣቢሜሌክ ወዲ እታ ግዝእቱ፡ ሓውኩም ስለ ዝኾነ፡ ኣብ ልዕሊ ሰብ ሴኬም ኣንገስኩምዎ። |