Judges 9:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሎሚ ድማ ኣንጻር ቤት ኣቦይን ደቁን ስሳን ዓሰርተን ሰብኡት ተንሲእካ ኣብ ሓደ እምኒ ቀቲልካ ንኣቢሜሌክ ወዲ ባርያኡ ሓውካ ስለ ዝኾነ ኣብ ልዕሊ ሰብኡት ሸኬም ንጉስ ገበርካዮ፤)
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም ዛሬ በአ​ባቴ ቤት ተነ​ሥ​ታ​ች​ኋል፤ ሰባ የሆ​ኑ​ትን ልጆ​ቹ​ንም በአ​ንድ ድን​ጋይ ላይ ገድ​ላ​ች​ኋል፤ ወን​ድ​ማ​ች​ሁም ስለ​ሆነ የዕ​ቅ​ብ​ቱን ልጅ አቤ​ሜ​ሌ​ክን በሰ​ቂማ ሰዎች ላይ አን​ግ​ሣ​ች​ኋል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተም ዛሬ በአባቴ ቤት ተነሥታችኋልና፥ ሰባ የሆኑትን ልጆቹንም በአንድ ድንጋይ ላይ አርዳችኋልና፥ ወንድማችሁም ስለ ሆነ የባሪያይቱን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ሰዎች ላይ አንግሣችኋልና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እናንተ ዛሬ በአባቴ ቤተሰብ ላይ ዐመፃችሁ፤ ሰባ ልጆቹን በአንዲት ድንጋይ ላይ ዐረዳችሁ፤ ዘመዳችሁ ስለ ሆነም አባቴ ከባርያው የወለደውን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ነዋሪዎች ላይ አነገሣችሁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተንቱ ሀቼ ታ አዉዋ ጎልያ አሳ ቦላን ደንዲደ፥ አ ላፑን ታሙ ናና እት ሹቻ ቦላን ሲፌድታ፤ ጌዶን ቆማትፐ የሌዳ አብመሌክ ህንተንቶ ዳቦ ግዴዳ ድራዉ፥ ሰኬማን ካተዬድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hinttenttu hachche ta aawuwaa golliyaa asaa bollan denddiide, Aa laappun tammu naanaa itti shuchchaa bollan siifeeddita; Geedooni k'oomatippe yeleedda Aabimeleeki hinttenttoo dabbo gideedda diraw, Sekeeman kaateyeeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin intte hach ta aawa soo asaa bolla dendidi 70 iza nayta issi shuchcha bolla shukkideta; Geedooni aylleyfe yelida Abimelekkey inttes dabbo gidida gishshas Seekeemen kawosideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ሃች ታ ኣዋ ሶ ኣሳ ቦላ ዴንዲዲ 70 ኢዛ ናይታ ኢሲ ሹቻ ቦላ ሹኪዴታ፤ ጌዶኒ ኣይሌይፌ ዬሊዳ ኣቢሜሌኬይ ኢንቴስ ዳቦ ጊዲዳ ጊሻስ ሴኬሜን ካዎሲዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ሀች ታ አዋ ሶ አሳ ቦላ ደንድድ፥ እያ ላፑን ታሙ ናይታ እስ ሹቻ ቦላ ጎይርደታ። ገድዮና አይለፈ የለትዳ አብመለከይ ህንተዉ ዳቦ ግድዳ ግሾ ሴከማን ካዎደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte hachi ta aawa soo asaa bolla dendidi, iya laapun tammu nayta issi shucha bolla goyrideta. Gediyoona ayllefe yeletida Abimelekey hintew dabbo gidida gisho Seekeman kawothideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እናንተ ዛሬ በአባቴ ቤተ ሰብ ላይ ዐመፃችሁ፤ ሰባ ልጆቹን በአንዲት ድንጋይ ላይ ዐረዳችሁ፤ ዘመዳችሁ ስለ ሆነም አባቴ ከባሪያው የወለደውን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ነዋሪዎች ላይ አነገሣችሁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዛሬ ግን እናንተ በአባቴ ቤተሰብ ላይ በጠላትነት ተነሣችሁ፤ ልጆቹን ገደላችሁ፤ ሰባውንም በአንድ ድንጋይ ላይ ዐረዳችሁ፤ ይህንንም ያደረጋችኹት ጌዴዎን ከገረዱ የወለደው አቤሜሌክ የእናንተ ዘመድ ስለ ሆነ ነው፤ እርሱንም የሴኬም ንጉሥ አደረጋችሁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና ሎሚ ኣብ ልዕሊ ቤት ኣቦይ ተልዓልኩም። ንብሰብዓኦም ደቁ ድማ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ቐተልኩምዎም፤ ሓውኩም ስለ ዝኾነ ኸዓ ንኣቢሜሌክ ወዲ እታ ኣገልጋሊት ኣቦይ ኣብ ሴኬም ኣንገስኩምዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ግና ሎሚ ናብ ቤት ኣቦይ ተንሲእኩም ንደቁ፡ ሰብዓ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ ሓደ እምኒ ቐቲልኩምሲ ንኣቢሜሌክ ወዲ እታ ግዝእቱ፡ ሓውኩም ስለ ዝኾነ፡ ኣብ ልዕሊ ሰብ ሴኬም ኣንገስኩምዎ።