Judges 9:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢሜሌክ ወዲ የሩባዓል ድማ ናብ ሰኬም ናብ ኣሕዋት ኣዲኡ ከይዱ ንዓኣቶምን ንብዘሎ ስድራ ቤት ኣቦ ኣዲኡን ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሩ​በ​ኣል ልጅ አቤ​ሜ​ሌ​ክም ወደ ሰቂማ ወደ እናቱ ወን​ድ​ሞች ሄደ፤ ለእ​ነ​ር​ሱም፥ ለእ​ናቱ አባት ቤተ ሰቦ​ችም ሁሉ እን​ዲህ ሲል ተና​ገረ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሩበኣል ልጅ አቤሜሌክም ወደ ሴኬም ወደ እናቱ ወንድሞች ሄደ፥ ለእነርሱም ለእናቱ አባት ቤተ ሰቦችም ሁሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሩባኣል ልጅ አቤሜሌክ ወደ እናቱ ወንድሞች ወደ ሴኬም ሄደ። እነርሱንና የእናቱን ጐሣዎች በሙሉ እንዲህ አላቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌዶና ናአይ አብመሌክ ሰኬማ ካታማን ደእያ ባረ ዳይ ዳቦቱዋኮ ቤዳ፤ ኡንቱንታነ ባረ ዳይ ዘረ ኡባቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geedoona na'ay Aabimeleeki Sekeema kataman de'iyaa bare daay dabbotuwaakko beedda; unttunttanne bare daay zeretsaa ubbatuwaa hawaadan yaageedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedoone naa Abimelekkey Seekeeme katamaan diza ba aayey dabbotakko biidi isttassinne ba aayey qommota ubbaas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኔ ና ኣቢሜሌኬይ ሴኬሜ ካታማን ዲዛ ባ ኣዬይ ዳቦታኮ ቢዲ ኢስታሲኔ ባ ኣዬይ ቆሞታ ኡባስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮና ናአይ፥ አብመለከይ ሴከማን ደእያ ባ አየ ዳቦታኮ ብድ፥ ኤንታነ ባ አየ ኮቻታ ሀይሳዳ ያግስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyoona na7ay, Abimelekey Seekeman de7iya ba aaye dabbotako bidi, entanne ba aaye kochata haysada yaagis;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሩባኣል ልጅ አቤሜሌክ ወደ እናቱ ወንድሞች ወደ ሴኬም ሄደ። እነርሱንና የእናቱን ጐሣዎች በሙሉ እንዲህ አላቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጌዴዎን ልጅ አቤሜሌክ የእናቱ ዘመዶች ወደሚኖሩበት ወደ ሴኬም ከተማ ሄዶ ለእናቱ ወገኖች ሁሉ እንዲህ አላቸው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሜሌክ ወዲ የሩበዓል ድማ ናብ ሴኬም ናብ ኣኮታቱ ኸይዱ፥ ንኣኣቶምን ንዅሎም እቶም ዓሌት ኣቦ እኖኡን ከምዙይ በሎም፦
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሜሌክ ወዲ የሩብበዓል ድማ ናብ ሴኬም ናብ ኣኮታቱ ኸደ እሞ፡ ንኣታቶም ንኹሎም ዓሌት ኣቦ ኣዲኡን ከምዚ ኢሉ ተዛረቦም፡