Judges 8:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሳፍንቲ ሱኮት ድማ፡ ንሰራዊትካ እንጌራ ክንህቦ፡ ኢድ ሳባን ጻልሙናን ሕጂ ኣብ ኢድካ ድያ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሱኮትም አለቆች፥ “እኛ ለሠራዊትህ እህል እንድንሰጥ የዛብሄልና የስልማና እጅ አሁን በእጅህ ነውን?” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሱኮትም አለቆች። እኛ ለሠራዊትህ እንጀራ እንድንሰጥ የዛብሄልና የስልማና እጅ አሁን በእጅህ ነውን? አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሱኮት ሹማምንት ግን፥ “ለተከተሉህ ሰዎች እንጀራ እንሰጥ ዘንድ ዜባሕና ጻልሙና በእጅህ ገብተዋልን?” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ሱኮታ ካታማ ካፓቱ፥ “ዘባሀነ ጻልሙናአ ኔን ኦሞዳበይካሽን፥ ነ ኦላንቻቶ አያዉ ኡክ እማኔ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Sukkota katamaa kaappatuu, «Zebaahanne S'almmunaa'a neeni omooddabeykkashin, ne olanchchatoo ayaw ukitsaa immanee?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sukoote katamaa ayssizayti, «Nuni nena kaalliza ola asaas kath immana mala Zebahaynne Xalmunay ne kushen gelidoo?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሱኮቴ ካታማ ኣይሲዛይቲ፥ «ኑኒ ኔና ካሊዛ ኦላ ኣሳስ ካ ኢማና ማላ ዜባሃይኔ ጻልሙናይ ኔ ኩሼን ጌሊዶ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱኮታ ካታማ ሀላቃት፥ “ዘባነ ሳልሞና ኔኒ ድአባካሽን ነ ኦላንቾታስ አይስ ካ እማኔ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sukota katamaa halaqati, “Zebanne Salmoona neeni di77abakashin ne olanchotas ayis kathi immanee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሱኮት ሹማምት ግን፣ “ለተከተሉህ ሰዎች እንጀራ እንሰጥ ዘንድ ዛብሄልና ስልማና በእጅህ ገብተዋልን?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሱኮት መሪዎች ግን “ለአንተ ሠራዊት ምግብ የምንሰጠው በምን ምክንያት ነው? ዜባሕንና ጻልሙናዕን ገና አልማረክህም” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሹመኛታት ሱኮት ግና “ንሰራዊትካ እንጀራ ኽንህቦምስ፥ ኢድ ዛብሄልን ስልማናንዶ ሕዚ ኣብ ኢድካ እየን?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሹማምቲ ሱኮት ግና፡ ንሰራዊትካ እንጌራ ኽንህቦምሲ፡ ኢድ ዜባሕን ጻልሙናን ሕጂዶ ኣብ ኢድካ ኣለዋ በሉ። |