Judges 8:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰብ ሱኮት ድማ፡ ነቶም ዝስዕቡኒ ህዝቢ እንጌራ ሃቡ፡ በሎም። ደኺሞም እዮም እሞ፡ ንሳባን ጻልሙናን ነገስታት ሚድያን እሰዕቦም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሱኮትንም ሰዎች፥ “ተርበዋልና እኔን ለተከተሉ ሰዎች እባካችሁ እህል ስጡአቸው፤ እኔም የምድያምን ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን አሳድዳለሁ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሱኮትንም ሰዎች። የምድያምን ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ሳሳድድ፥ ደክመዋልና እኔን ለተከተሉ ሕዝብ እንጀራ፥ እባካችሁ፥ ስጡ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሱኮትንም ሰዎች፥ “የምድያምን ነገሥታት ዜባሕንና ጻልሙናን በማሳደድ ላይ ስለ ሆንኩ የተከተሉኝም ሰዎች ስለ ደከሙ ብኝ እባካችሁ የሚበሉትን እንጀራ ስጧቸው” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የደርሲደ ሱኮታ ጋኬዳ ዎደ፥ ጌዶን ካታማ አሳ፥ “ታ አሳይ ዳቡሬዳ ድራዉ፥ ሀያና አማሬዳ ኡክ እሜርክቴ። ታን ሚድያማቱዋ ካተቱዋ ዘባሀነ ጻልሙናአ የደርሳደ ደአይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yederssiidde Sukkota gakkeedda wode, Geedooni katamaa asaa, «Ta Asay daabureedda diraw, hayanaa amareeda ukitsaa immeerikkitee. Taani Miidiyaamatuwaa kaatetuwaa Zebaahanne S'almmunaa'a yederssaadde de'ay» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geedooni Sukoote katama gakkidi he katama asatas, «Tani Midiyaame kawota Zebahanne Xalmuna yedeththo bolla days; tanarakka diza asay daaburda gishshas inttena shoobbis, miza kaththi diikko immerketii» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዶኒ ሱኮቴ ካታማ ጋኪዲ ሄ ካታማ ኣሳታስ፥ «ታኒ ሚዲያሜ ካዎታ ዜባሃኔ ጻልሙና ዬዴ ቦላ ዳይስ፤ ታናራካ ዲዛ ኣሳይ ዳቡርዳ ጊሻስ ኢንቴና ሾቢስ፥ ሚዛ ካ ዲኮ ኢሜርኬቲ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሱኮታ ጋክዳ ዎደ ገድዮን ሄ ካታማ አሳኮ፥ “ታ አሳይ ዳቡርዳ ግሾ፥ ሀያና ጉ ካ እመርከት። ታኒ ምድያመ ካዎታ ዘባነ ሳልሞና የደሸ ደአይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Sukota gakida wode Gediyooni he katamaa asaako, “Ta asay daaburida gisho, hayyana guutha kathi immerketi. Taani Midiyaame kawota Zebanne Salmoona yedethashe de7ayis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሱኮትንም ሰዎች፣ “የምድያምንም ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን በማሳደድ ላይ ስለሆንሁ የተከተሉኝም ሰዎች ስለ ደከሙብኝ እባካችሁ የሚበሉትን እንጀራ ስጧቸው” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ሱኮት በደረሱም ጊዜ ጌዴዎን ለከተማይቱ ሰዎች እንዲህ አለ፤ “እስቲ ለሰዎቼ እንጀራ ስጡልኝ፤ እነርሱ እጅግ ደክመዋል፤ እኔም ዜባሕና ጻልሙናዕ የተባሉትን የምድያማውያን ነገሥታት በማሳደድ ላይ ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰብ ሱኮት ከዓ “ኣነ ደድሕሪ ዛብሄልን ስልማናን፥ ነገስታት ምድያም፥ ስዒበ ኣሳጕጎም ኣለኹ፤ እዞም ዝስዕቡኒ ዘለዉ ህዝቢ ድማ ደኺሞም እዮም እሞ፥ በይዛኻትኩም እንጀራ ሃብዎም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰብ ሱኮት ከአ፡ ኣነ ደድሕሪ ዜባሕን ጸልሙናን፡ ነገስታት ሚድያን፡ እሰጉጉ ኣለኹ፡ እዞም ዚስዕቡኒ ህዝቢ ድማ ደኺሞም እዮም እሞ፡ በጃኹም እንጌራ ሀብዎም በሎም። |