Judges 8:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሰብ ሱኮት ድማ፡ ነቶም ዝስዕቡኒ ህዝቢ እንጌራ ሃቡ፡ በሎም። ደኺሞም እዮም እሞ፡ ንሳባን ጻልሙናን ነገስታት ሚድያን እሰዕቦም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሱ​ኮ​ት​ንም ሰዎች፥ “ተር​በ​ዋ​ልና እኔን ለተ​ከ​ተሉ ሰዎች እባ​ካ​ችሁ እህል ስጡ​አ​ቸው፤ እኔም የም​ድ​ያ​ምን ነገ​ሥ​ታት ዛብ​ሄ​ል​ንና ስል​ማ​ናን አሳ​ድ​ዳ​ለሁ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሱኮትንም ሰዎች። የምድያምን ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ሳሳድድ፥ ደክመዋልና እኔን ለተከተሉ ሕዝብ እንጀራ፥ እባካችሁ፥ ስጡ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሱኮትንም ሰዎች፥ “የምድያምን ነገሥታት ዜባሕንና ጻልሙናን በማሳደድ ላይ ስለ ሆንኩ የተከተሉኝም ሰዎች ስለ ደከሙ ብኝ እባካችሁ የሚበሉትን እንጀራ ስጧቸው” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የደርሲደ ሱኮታ ጋኬዳ ዎደ፥ ጌዶን ካታማ አሳ፥ “ታ አሳይ ዳቡሬዳ ድራዉ፥ ሀያና አማሬዳ ኡክ እሜርክቴ። ታን ሚድያማቱዋ ካተቱዋ ዘባሀነ ጻልሙናአ የደርሳደ ደአይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yederssiidde Sukkota gakkeedda wode, Geedooni katamaa asaa, «Ta Asay daabureedda diraw, hayanaa amareeda ukitsaa immeerikkitee. Taani Miidiyaamatuwaa kaatetuwaa Zebaahanne S'almmunaa'a yederssaadde de'ay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedooni Sukoote katama gakkidi he katama asatas, «Tani Midiyaame kawota Zebahanne Xalmuna yedeththo bolla days; tanarakka diza asay daaburda gishshas inttena shoobbis, miza kaththi diikko immerketii» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒ ሱኮቴ ካታማ ጋኪዲ ሄ ካታማ ኣሳታስ፥ «ታኒ ሚዲያሜ ካዎታ ዜባሃኔ ጻልሙና ዬዴ ቦላ ዳይስ፤ ታናራካ ዲዛ ኣሳይ ዳቡርዳ ጊሻስ ኢንቴና ሾቢስ፥ ሚዛ ካ ዲኮ ኢሜርኬቲ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሱኮታ ጋክዳ ዎደ ገድዮን ሄ ካታማ አሳኮ፥ “ታ አሳይ ዳቡርዳ ግሾ፥ ሀያና ጉ ካ እመርከት። ታኒ ምድያመ ካዎታ ዘባነ ሳልሞና የደሸ ደአይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Sukota gakida wode Gediyooni he katamaa asaako, “Ta asay daaburida gisho, hayyana guutha kathi immerketi. Taani Midiyaame kawota Zebanne Salmoona yedethashe de7ayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሱኮትንም ሰዎች፣ “የምድያምንም ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን በማሳደድ ላይ ስለሆንሁ የተከተሉኝም ሰዎች ስለ ደከሙብኝ እባካችሁ የሚበሉትን እንጀራ ስጧቸው” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ሱኮት በደረሱም ጊዜ ጌዴዎን ለከተማይቱ ሰዎች እንዲህ አለ፤ “እስቲ ለሰዎቼ እንጀራ ስጡልኝ፤ እነርሱ እጅግ ደክመዋል፤ እኔም ዜባሕና ጻልሙናዕ የተባሉትን የምድያማውያን ነገሥታት በማሳደድ ላይ ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰብ ሱኮት ከዓ “ኣነ ደድሕሪ ዛብሄልን ስልማናን፥ ነገስታት ምድያም፥ ስዒበ ኣሳጕጎም ኣለኹ፤ እዞም ዝስዕቡኒ ዘለዉ ህዝቢ ድማ ደኺሞም እዮም እሞ፥ በይዛኻትኩም እንጀራ ሃብዎም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሰብ ሱኮት ከአ፡ ኣነ ደድሕሪ ዜባሕን ጸልሙናን፡ ነገስታት ሚድያን፡ እሰጉጉ ኣለኹ፡ እዞም ዚስዕቡኒ ህዝቢ ድማ ደኺሞም እዮም እሞ፡ በጃኹም እንጌራ ሀብዎም በሎም።