Judges 8:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጊዴዎን ድማ ናብ ዮርዳኖስ መጺኡ ሰገረ፣ ንሱን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰለስተ ሚእቲ ሰብኡትን ደኺሞም ነበሩ፣ ንሳቶም ግና ሰጐጎምዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም ወደ ዮር​ዳ​ኖስ መጥቶ ተሻ​ገረ፤ ከእ​ር​ሱም ጋር ያሉት ሦስት መቶ ሰዎች ተሻ​ገሩ፤ ምንም እንኳ ቢራ​ቡም ያሳ​ድዱ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌዴዎንም ከሦስቱ መቶ ሰዎች ጋር ወደ ዮርዳኖስ ደርሶ ተሻገረ፤ ምንም እንኳ ቢደክሙ ያሳድዱ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎንና ሦስት መቶዎቹ ሰዎች ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ ምንም እንኳ ድካም ቢሰማቸውም ጠላቶቻቸውን ያሳድዱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌዶንነ አናና ደእያ ሄዙ ጼቱ አሳይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ዪደ ፕኔድኖ፤ ኡንቱንቱ አይ ዳቡሮፐካ፥ ባረንቱ ሞርከቱዋ የደርስያዋ አግበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geedooninne aanana de'iyaa heezzu s'eetu Asay Yorddaanoosa Shaafaa yiide pinneeddino; unttunttu ay daaburooppekka, barenttu morkkatuwaa yederssiyaawaa aggibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedooninne izara diza 300 asay Yordaanoose shaafa yiidi pinnida; istti ay daaburkkoka bantta morkketa yedeththo aggibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒኔ ኢዛራ ዲዛ 300 ኣሳይ ዮርዳኖሴ ሻፋ ዪዲ ፒኒዳ፤ ኢስቲ ኣይ ዳቡርኮካ ባንታ ሞርኬታ ዬዴ ኣጊቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮንነ እያራ ደእያ ሄ ፄቱ አሳይ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንዶሶና። ኤንቲ አይ ዳቡርኮካ ባንታ ሞርከታ የደ አግቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooninne iyara de7iya heedzu xeetu asay Yordaanose shaafa pinnidosona. Enti ay daaburikoka banta morketa yedetho aggibokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎንና ሦስት መቶዎቹ ሰዎች ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ ምንም እንኳ ድካም ቢሰማቸውም ጠላቶቻቸውን ያሳድዱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ጊዜ ጌዴዎንና የእርሱ ሦስት መቶ ሰዎች ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ መጥተው ተሻገሩ፤ ድካም ቢሰማቸውም እንኳ አሁንም ጠላትን በማሳደድ ላይ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጌዴዎንን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰለስተ ሚእቲ ሰባትን ናብ ፈለግ ዮርዳኖስ መፁ፤ ተሳገርዎውን። ደኺሞም እኳ እንተ ነበሩ ንፀላእቶም የሳጕጉዎም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ጊዴዎን ድማ ናብ ዮርዳኖስ መጸ እሞ፡ ንሱን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰለስተ ሚእቲ ሰባይን ተሳገሩ፡ ደኺሞም ከለው እኳ ይሰጉ ነበሩ።