Judges 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጊዴዎን ድማ ናብ ዮርዳኖስ መጺኡ ሰገረ፣ ንሱን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰለስተ ሚእቲ ሰብኡትን ደኺሞም ነበሩ፣ ንሳቶም ግና ሰጐጎምዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌዴዎንም ወደ ዮርዳኖስ መጥቶ ተሻገረ፤ ከእርሱም ጋር ያሉት ሦስት መቶ ሰዎች ተሻገሩ፤ ምንም እንኳ ቢራቡም ያሳድዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌዴዎንም ከሦስቱ መቶ ሰዎች ጋር ወደ ዮርዳኖስ ደርሶ ተሻገረ፤ ምንም እንኳ ቢደክሙ ያሳድዱ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎንና ሦስት መቶዎቹ ሰዎች ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ ምንም እንኳ ድካም ቢሰማቸውም ጠላቶቻቸውን ያሳድዱ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌዶንነ አናና ደእያ ሄዙ ጼቱ አሳይ ዮርዳኖሳ ሻፋ ዪደ ፕኔድኖ፤ ኡንቱንቱ አይ ዳቡሮፐካ፥ ባረንቱ ሞርከቱዋ የደርስያዋ አግበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geedooninne aanana de'iyaa heezzu s'eetu Asay Yorddaanoosa Shaafaa yiide pinneeddino; unttunttu ay daaburooppekka, barenttu morkkatuwaa yederssiyaawaa aggibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geedooninne izara diza 300 asay Yordaanoose shaafa yiidi pinnida; istti ay daaburkkoka bantta morkketa yedeththo aggibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዶኒኔ ኢዛራ ዲዛ 300 ኣሳይ ዮርዳኖሴ ሻፋ ዪዲ ፒኒዳ፤ ኢስቲ ኣይ ዳቡርኮካ ባንታ ሞርኬታ ዬዴ ኣጊቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድዮንነ እያራ ደእያ ሄ ፄቱ አሳይ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንዶሶና። ኤንቲ አይ ዳቡርኮካ ባንታ ሞርከታ የደ አግቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gediyooninne iyara de7iya heedzu xeetu asay Yordaanose shaafa pinnidosona. Enti ay daaburikoka banta morketa yedetho aggibokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎንና ሦስት መቶዎቹ ሰዎች ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ ምንም እንኳ ድካም ቢሰማቸውም ጠላቶቻቸውን ያሳድዱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ጊዜ ጌዴዎንና የእርሱ ሦስት መቶ ሰዎች ወደ ዮርዳኖስ ወንዝ መጥተው ተሻገሩ፤ ድካም ቢሰማቸውም እንኳ አሁንም ጠላትን በማሳደድ ላይ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጌዴዎንን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰለስተ ሚእቲ ሰባትን ናብ ፈለግ ዮርዳኖስ መፁ፤ ተሳገርዎውን። ደኺሞም እኳ እንተ ነበሩ ንፀላእቶም የሳጕጉዎም ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጊዴዎን ድማ ናብ ዮርዳኖስ መጸ እሞ፡ ንሱን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰለስተ ሚእቲ ሰባይን ተሳገሩ፡ ደኺሞም ከለው እኳ ይሰጉ ነበሩ። |