Judges 8:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ንእስራኤል ዘርኣዮ ዅሉ ሰናይ ነገር፡ ንቤት የሩባል፡ ማለት ንጊዴዎን፡ ሞገስ ኣይገበሩላን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም ለእ​ስ​ራ​ኤል በጎ ነገ​ርን ሁሉ እን​ዳ​ደ​ረገ መጠን፥ እነ​ርሱ ይሩ​በ​ኣል ለተ​ባ​ለው ለጌ​ዴ​ዎን ቤት ወረታ አላ​ደ​ረ​ጉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ለእስራኤል በጎ ነገርን ሁሉ እንዳደረገ መጠን፥ እነርሱ ለጌዴዎን ለይሩበኣል ቤት ወረታ አላደረጉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም ይሩባኣል የተባለው ጌዴዎን ያደረገላቸውን በጎ ነገር ሁሉ አስበው ለቤተ ሰቡ ውለታ መላሽ ሆነው አልተገኙም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ጌዶን እስራኤልያ አሳዉ ኦዳ ሎኦ ኦሱዋ ኡባዉ፥ ኡንቱንቱ አ ሶ አሳዉ ኬካን ኩሽያ ዛርበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Geedooni Israa'eeliyaa asaw ootseedda lo"o oosuwaa ubbaw, unttunttu Aa soo asaw keekkan kushiyaa zaaribeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Geedooni Isra7eele asaas ooththida lo7o ooso ubbaa akeekontta aggidi iza keeththa asaas lo7o kushe zaaribeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ጌዶኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሶ ኡባ ኣኬኮንታ ኣጊዲ ኢዛ ኬ ኣሳስ ሎኦ ኩሼ ዛሪቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ ኦዳ ሎኦ ኦሱዋ ግሾ የሩባኣላ ጌተትያ ገድዮና ሶ አሳስ ሎኦ ኩሸ ዛርቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas oothida lo77o oosuwa gisho Yeruba7aala geetetiya Gediyoona soo asaas lo77o kushe zaaribookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም ይሩባኣል የተባለው ጌዴዎን ያደረገላቸውን በጎ ነገር ሁሉ አስበው ለቤተ ሰቡ ውለታ መላሽ ሆነው አልተገኙም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእስራኤል ያደረገውን መልካም ነገር ሁሉ ካለማስታወሳቸው የተነሣ ለጌዴዎን ቤተሰብ ባለ ውለታዎች ሆነው አልተገኙም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንቤት ይሩበዓል ንጌዴዎን ከምቲ ንሱ ንእስራኤል ዝገበረሎም ኵሉ ፅቡቕ ነገር፥ ዝኾነ ሞሳ እኳ ኣይመለሱሉን።
Amharic Tigrinya 2011 ንቤት የሩብበዓል፡ ማለት ጊዴዎን፡ ከምቲ ንሱ እስራኤል ዝገበረሎም ኩሉ ጽቡቕ ነገርሲ፡ ገለ ሞያ እኳ ኣይገበሩሉን።