Judges 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንመሳፍንቲ ሚድያንን ኦሬብን ዜብን ኣብ ኢድካ ሃቦም። ምሳኻ ክነጻጸር ከለኹኸ እንታይ ክገብር ይኽእል፧ ሽዑ እዚ ምስ በለ ቁጥዐኦም ሃዲኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር የምድያምን አለቆች ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል እናንተ ያደረጋችሁትን የሚመስል እኔ ምን ማድረግ እችል ኖርአል?” አላቸው። ከዚህ በኋላ ተዉት፤ ይህን ቃል በተናገራቸውም ጊዜ መንፈሳቸው ዐረፈች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር የምድያምን መኳንንት ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል፤ እናንተ ያደረጋችሁትን የሚመስል እኔ ምን ማድረግ እችል ኖሮአል? አላቸው። ይህን በተናገረ ጊዜ ቍጣቸው በረደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር የምድያማውያንን መሪዎች ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጣችሁ፤ታዲያ እናንተ ከፈጸማችሁት ጋር የሚወዳደር ምን ማድረግ እችል ነበር?” ይህን ሲሰሙ ቊጣቸው በረደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሚድያማቱዋ ካፓቱዋ፥ ኦሬባነ ዛኤባ ጾሳይ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ። ህንተንቱ ኦዳዋ ማላ፥ ታን አይ ኦናዉ ዳንዳያይታ?” ያጌዳ። እ ሄዋዳን ጊና፥ ኡንቱንቱ ሀንቁዋፐ ዛርቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Miidiyaamatuwaa kaappatuwaa, Oreebanne Za'eeba S'oossay hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda. Hinttenttu ootseeddawaa mala, taani ay ootsanaw danddayayitaa?» yaageedda. I hewaadan giina, unttunttu hank'k'uwaappe zarbbeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Midiyaame ola asaa kaaleththiza ola qarata Oreebenne Za7eebe Xoossi intte kushen aaththi immides. Histtiin ta hessara ginattiza ooso ay ooththadinaa?» gides; hessafe guye istta hanqoy irxxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚዲያሜ ኦላ ኣሳ ካሌዛ ኦላ ቃራታ ኦሬቤኔ ዛኤቤ ጾሲ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ። ሂስቲን ታ ሄሳራ ጊናቲዛ ኦሶ ኣይ ኦዲና?» ጊዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስታ ሃንቆይ ኢርጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምድያመ ሀላቃታ፥ ኦሬባነ ዘባ ፆሳይ ህንተ ኩሸን አድ እሚስ። ህንተ ኦዳይሳ መላ ታኒ አይ ኦናዉ ዳንዳእያና?” ያግስ። እ ያግን ኤንቲ ዛርብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Midiyaame halaqata, Oreebanne Zeba Xoossay hinte kushen aathidi immis. Hinte oothidaysa mela taani ay oothanaw danda7iyana?” yaagis. I yaagin enti zarbidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የምድያማውያንን መሪዎች ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጣችሁ፤ ታዲያ እናንተ ከፈጸማችሁት ጋር የሚወዳደር ምን ማድረግ እችል ነበር?” ይህን ሲሰሙ ቍጣቸው በረደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የምድያማውያንን መሪዎች ገድላችሁ ድልን እንድትቀዳጁ አድርጓችኋል። ታዲያ እኔ ከዚህ ጋር የሚወዳደር ምን ሠራሁ?” እርሱም ይህን ባለ ጊዜ ቊጣቸው በረደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽውን ነቶም ሹመኛታት ምድያም፥ ንሔሬብን ንዜብን፥ ኣብ ኢድኩም እዩ ኣሕሊፉ ዝሃበኩም፤ ኣነ ድኣ ምስ እዙይ ዝወዳደር እንታይ ሰሪሐ?” ሽዑ እዝ ዘረባዙይ ምስ ተዛረቦም፥ ቍጥዓኦም ሃድአ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ነቶም ሹማምቲ ሚድያን ዖሬብን ዝኤብን ኣብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ። ክንዲ እቲ ናታትኩም እንታይ ክገብር ከአልኩ፡ ሽዑ እዚ ዘረባዚ ምስ ተዛረበ፡ ኹራኦም ሀድኤ። |