Judges 8:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዚ ኸምዚ፡ ሚድያናውያን ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ተገዚኦም፡ ደጊም ርእሶም ኣልዒሎም። እታ ሃገር ድማ ብዘመን ጊዴዎን ንኣርብዓ ዓመት ስቕ ኢላ ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድያምም በእስራኤል ልጆች ተዋረዱ፤ ራሳቸውንም ዳግመኛ አላነሡም፤ በጌዴዎንም ዕድሜ ምድሪቱ አርባ ዓመት ዐረፈች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድያምም በእስራኤል ልጆች ተዋረደ፥ ራሳቸውንም ዳግመኛ አላነሡም፤ በጌዴዎንም ዕድሜ ምድሪቱ አርባ ዓመት ዐረፈች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ምድያማውያን በእስራኤላውያን ተሸነፉ፤ ዳግመኛም ራሳቸውን ከፍ ከፍ አላደረጉም። ጌዴዎን በሕይወት እስካለ ጊዜ ድረስ ምድሪቱ አርባ ዓመት ሰላም አገኘች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳን ሀኒደ፥ ሚድያማ አሳይ እስራኤልያ አሳዉ ሞደቴዳ፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ አሳ ቦላ ላኤንዋ ደንድበይክኖ። ጌዶን ሀይቃና ጋካናዉ፥ ኦይታሙ ላይ ጋዲ ዎፓ ደሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadan haniide, Miidiyaama Asay Israa'eeliyaa asaw moodetteedda; unttunttu Israa'eeliyaa asaa bolla laa'entsuwaa denddibeykkino. Geedooni hayk'k'ana gakkanaw, oytamu laytsaa gadii woppaa demmeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa mala hanidi Midiyaame asay Isra7eele asaas haarettides; istti Isra7eele asaa bolla nam7anththo dendibeettenna. Geedooni shemppora paxa diza oyddu tammu layth kumeth biittay woppa demmides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላ ሃኒዲ ሚዲያሜ ኣሳይ ኢስራኤሌ ኣሳስ ሃሬቲዴስ፤ ኢስቲ ኢስራኤሌ ኣሳ ቦላ ናምኣን ዴንዲቤቴና። ጌዶኒ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ኦይዱ ታሙ ላይ ኩሜ ቢታይ ዎፓ ዴሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳ ሀንድ፥ ምድያመ አሳይ እስራኤለ አሳስ ሃረትስ፤ ኤንቲ እስራኤለ አሳ ቦላ ናምአን ደንድቦኮና። ገድዮን ሀይቃና ጋካናዉ ኦይታሙ ላይ ቢታይ ዎፑ ግድ ደእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessada hanidi, Midiyaame asay Isra7eele asaas haaretis; enti Isra7eele asaa bolla nam7antho dendibookona. Gediyooni hayqana gakanaw oytamu laythi biittay wopu gidi de7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ምድያማውያን በእስራኤላውያን ተሸነፉ፤ ዳግመኛም ራሳቸውን ከፍ ከፍ አላደረጉም። ጌዴዎን በሕይወት እስካለ ጊዜ ድረስ ምድሪቱ አርባ ዓመት ሰላም አገኘች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት ምድያም በእስራኤላውያን ተሸነፈች፤ ዳግመኛም ለእስራኤላውያን የምታሰጋ አልሆነችም፤ ጌዴዎን እስከ ሞተም ድረስ በምድሪቱ ላይ አርባ ዓመት ሙሉ ሰላም ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድያም ከዓ ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ተዋረዱ፤ መሊሶምውን ርእሶም ኣየልዓሉን። እታ ሃገር ድማ ብዘመን ጌዴዎን ኣርብዓ ዓመት ዕረፍቲ ረኸበት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሩብበዓል ወዲ ዮሃስ ከአ ከይዱ ኣብ ቤቱ ተቐመጠ። |