Judges 8:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ጊዴዎን ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ምርኮኡ ኽትህበኒ፡ ካባኻትኩም ልመና ኽልምን እደሊ ኣለኹ። (እስማኤላውያን እዮም እሞ፡ ሽምዓ ወርቂ ነበሮም።) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስማኤላውያንም ስለ ነበሩ የወርቅ ጕትቻ ነበራቸውና ጌዴዎን፥ “ሁላችሁም ከምርኮአችሁ ጕትቻችሁን እንድትሰጡኝ እለምናችኋለሁ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስማኤላውያንም ስለ ነበሩ የወርቅ ጕትቻ ነበራቸውና ጌዴዎን። ሁላችሁ ከምርኮአችሁ ጕትቻችሁን እንድትሰጡኝ እለምናችኋለሁ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም “አንድ የምጠይቃችሁ ነገር አለኝ፤ ይኸውም እያንዳንዳችሁ ከምርኮ ካገኛችሁት ውስጥ የጆሮ ጉትቻችሁን እንድትሰጡኝ ነው” አላቸው፤ የወርቅ ጉትቻ ማድረግ የእስማኤላውያን ባህል ነበርና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ፥ “አነ ታን ህንተንታ እትባ ኦቻይ: ህንተንቱ ኡባይ ኦሞዲደ አሄዳ ሀይ ዎርቃ ታዉ እምተ” ያጌዳ። እስማኤላ አሳዳን፥ ሚድያማ ቢታ አሳቱካ ሀይን ዎርቃ ዎኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta, «Ane taani hinttentta ittibaa oochchay: hinttenttu ubbay omoodiide aheedda haytsa work'k'aa taw immite» yaageedda. Isimaa'eela asaadan, Miidiyaama biittaa asatuukka haytsaan work'k'aa wotsiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isma7eele asaa mala Midiyaame biitta asatikka hayththan worqqa aaththeettes; hessa gishshas izi isttas, «Ane tani inttena issi miish oychchays; intte ubbay di7idi ehida hayththa worqqaa taas immite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስማኤሌ ኣሳ ማላ ሚዲያሜ ቢታ ኣሳቲካ ሃይን ዎርቃ ኣቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ኢስታስ፥ «ኣኔ ታኒ ኢንቴና ኢሲ ሚሽ ኦይቻይስ፤ ኢንቴ ኡባይ ዲኢዲ ኤሂዳ ሃይ ዎርቃ ታስ ኢሚቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታኮ፥ “ታ ህንተና እስባ ኦይቻይስ፤ ህንተ ኡባይ ድእድ ኤህዳ ሀይ ዎርቅያፈ ታዉ እምተ” ያግስ። (እስማኤላ አሳስ ሀይን ዎርቃ አሶይ ዎጋ።) |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I entako, “Ta hintena issiba oychayis; hinte ubbay di77idi ehida haytha worqiyafe taw immite” yaagis. (Isma7eela asaas haythan worqa aasoy woga.) |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “አንድ የምጠይቃችሁ ነገር አለኝ፤ ይኸውም እያንዳንዳችሁ ከምርኮ ካገኛችሁት ውስጥ የጆሮ ጕትቻችሁን እንድትሰጡኝ ነው” አላቸው፤ የወርቅ ጕትቻ ማድረግ የእስማኤላውያን ባህል ነበርና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስማኤላውያን የጆሮ ጉትቻ ማድረግ ልማዳቸው ስለ ነበረ የጌዴዎን ወታደሮች ጉትቻዎቻቸውን ማርከው ነበር፤ ጌዴዎንም “እያንዳንዳችሁ የማረካችሁትን ጉትቻ ስጡኝ” ብሎ ለመናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስማኤላውያን ስለ ዝነበሩ ናይ ወርቂ ኵትሻ ነበሮምሞ፥ ጌዴዎን “ኵልኻትኩም ካብቲ ዝማረኽኩምዎ ኵትሻኹም ንኽትህቡኒ እልምነኩም ኣለኹ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጊዴዎን ድማ፡ ካባኻትኩም ግዳ ሓደ ልማኖ እልምን ኣሎኹ፡ ነፍሲ ወከፍ እቲ ዝማረኾ ቐላብቲ ሀቡኒ፡ ኢሎም። ንሳቶም እስማኤላውያን ነበሩ እሞ፡ ስለዚ ቐላብቲ ወርቂ ነበሮም። |