Judges 8:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ጊዴዎን ድማ፡ ነፍሲ ወከፍ ካብ ምርኮኡ ኽትህበኒ፡ ካባኻትኩም ልመና ኽልምን እደሊ ኣለኹ። (እስማኤላውያን እዮም እሞ፡ ሽምዓ ወርቂ ነበሮም።)
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ማ​ኤ​ላ​ው​ያ​ንም ስለ ነበሩ የወ​ርቅ ጕትቻ ነበ​ራ​ቸ​ውና ጌዴ​ዎን፥ “ሁላ​ች​ሁም ከም​ር​ኮ​አ​ችሁ ጕት​ቻ​ች​ሁን እን​ድ​ት​ሰ​ጡኝ እለ​ም​ና​ች​ኋ​ለሁ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስማኤላውያንም ስለ ነበሩ የወርቅ ጕትቻ ነበራቸውና ጌዴዎን። ሁላችሁ ከምርኮአችሁ ጕትቻችሁን እንድትሰጡኝ እለምናችኋለሁ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም “አንድ የምጠይቃችሁ ነገር አለኝ፤ ይኸውም እያንዳንዳችሁ ከምርኮ ካገኛችሁት ውስጥ የጆሮ ጉትቻችሁን እንድትሰጡኝ ነው” አላቸው፤ የወርቅ ጉትቻ ማድረግ የእስማኤላውያን ባህል ነበርና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ፥ “አነ ታን ህንተንታ እትባ ኦቻይ: ህንተንቱ ኡባይ ኦሞዲደ አሄዳ ሀይ ዎርቃ ታዉ እምተ” ያጌዳ። እስማኤላ አሳዳን፥ ሚድያማ ቢታ አሳቱካ ሀይን ዎርቃ ዎኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuntta, «Ane taani hinttentta ittibaa oochchay: hinttenttu ubbay omoodiide aheedda haytsa work'k'aa taw immite» yaageedda. Isimaa'eela asaadan, Miidiyaama biittaa asatuukka haytsaan work'k'aa wotsiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isma7eele asaa mala Midiyaame biitta asatikka hayththan worqqa aaththeettes; hessa gishshas izi isttas, «Ane tani inttena issi miish oychchays; intte ubbay di7idi ehida hayththa worqqaa taas immite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስማኤሌ ኣሳ ማላ ሚዲያሜ ቢታ ኣሳቲካ ሃይን ዎርቃ ኣቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ኢስታስ፥ «ኣኔ ታኒ ኢንቴና ኢሲ ሚሽ ኦይቻይስ፤ ኢንቴ ኡባይ ዲኢዲ ኤሂዳ ሃይ ዎርቃ ታስ ኢሚቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ኤንታኮ፥ “ታ ህንተና እስባ ኦይቻይስ፤ ህንተ ኡባይ ድእድ ኤህዳ ሀይ ዎርቅያፈ ታዉ እምተ” ያግስ። (እስማኤላ አሳስ ሀይን ዎርቃ አሶይ ዎጋ።)
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I entako, “Ta hintena issiba oychayis; hinte ubbay di77idi ehida haytha worqiyafe taw immite” yaagis. (Isma7eela asaas haythan worqa aasoy woga.)
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “አንድ የምጠይቃችሁ ነገር አለኝ፤ ይኸውም እያንዳንዳችሁ ከምርኮ ካገኛችሁት ውስጥ የጆሮ ጕትቻችሁን እንድትሰጡኝ ነው” አላቸው፤ የወርቅ ጕትቻ ማድረግ የእስማኤላውያን ባህል ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስማኤላውያን የጆሮ ጉትቻ ማድረግ ልማዳቸው ስለ ነበረ የጌዴዎን ወታደሮች ጉትቻዎቻቸውን ማርከው ነበር፤ ጌዴዎንም “እያንዳንዳችሁ የማረካችሁትን ጉትቻ ስጡኝ” ብሎ ለመናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስማኤላውያን ስለ ዝነበሩ ናይ ወርቂ ኵትሻ ነበሮምሞ፥ ጌዴዎን “ኵልኻትኩም ካብቲ ዝማረኽኩምዎ ኵትሻኹም ንኽትህቡኒ እልምነኩም ኣለኹ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ጊዴዎን ድማ፡ ካባኻትኩም ግዳ ሓደ ልማኖ እልምን ኣሎኹ፡ ነፍሲ ወከፍ እቲ ዝማረኾ ቐላብቲ ሀቡኒ፡ ኢሎም። ንሳቶም እስማኤላውያን ነበሩ እሞ፡ ስለዚ ቐላብቲ ወርቂ ነበሮም።