Judges 8:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ጊዴዎን በሎም፦ ኣነ ኣይክገዝኣኩምን እየ፣ ወደይ እውን ኣይኪገዝኣኩምን እዩ። እግዚኣብሄር ክገዝኣኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም፥ “እኔ አል​ገ​ዛ​ች​ሁም፤ ልጄም አይ​ገ​ዛ​ች​ሁም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይገ​ዛ​ች​ኋል እንጂ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌዴዎንም። እኔ አልገዛችሁም፥ ልጄም አይገዛችሁም፤ እግዚአብሔር ይገዛችኋል አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎን ግን መልሶ፥ “እኔም ሆንሁ ልጄ አንገዛችሁም፤ የሚገዛችሁ ጌታ ነው” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ጌዶን፥ “ታን ህንተንታ ሞድከ፤ ታ ናአይካ ህንተንታ ሞደና፤ መና ጎዳይ ህንተንታ ሞዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye Geedooni, «Taani hinttentta mooddikke; ta na'aykka hinttentta mooddenna; Med'inaa Goday hinttentta mooddo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedoonikka, «Tani inttena haarikke; ta naykka inttena haarenna; GODAY inttena haaro!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒካ፥ «ታኒ ኢንቴና ሃሪኬ፤ ታ ናይካ ኢንቴና ሃሬና፤ ጎዳይ ኢንቴና ሃሮ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ገድዮን፥ “ታኒ ህንተና ሃርከ፤ ታ ናአይካ ህንተና ሃረና፤ ጎዳይ ህንተና ሃራና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Gediyooni, “Taani hintena haarike; ta na7ayka hintena haarenna; Goday hintena haarana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎን ግን መልሶ፣ “እኔም ሆንሁ ልጄ አንገዛችሁም፤ የሚገዛችሁ እግዚአብሔር ነው” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌዴዎንም “እኔም ሆንኩ ልጄ የእናንተ ገዢዎች አንሆንም፤ የእናንተ ገዢ ራሱ እግዚአብሔር ነው” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጌዴዎን ከዓ “ኣነስ ኣይገዝአኩምን፤ ወደይውን ኣይገዝአኩምን፤ እግዚኣብሄር ደኣ ይግዛእኹም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ጊዴውን ከአ፡ ኣነስ ኣይገዝኣኩምን፡ ወደይውን ኣይገዝአኩምን፡ እግዚኣብሄር ደአ ኣይግዛእኩም፡ በሎም።