Judges 8:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰባን ዛልሙናን፡ ከምቲ ሰብ ዘለዎ፡ ሓይሉ እውን ከምኡ እዩ እሞ፡ ተንስእ እሞ ውደቕና። ጊዴዎን ድማ ተንሲኡ ንሳባን ሳልሙናን ቀቲሉ ነቲ ኣብ ክሳድ ኣግማሎም ዝነበረ ስልማት ወሰደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛብሄልና ስልማናም፥ “ኀይልህ እንደ ጐልማሳ ኀይል ነውና አንተ ተነሥተህ ውደቅብን” አሉት። ጌዴዎንም ተነሥቶ ዛብሄልንና ስልማናን ገደለ፤ በግመሎቻቸውም አንገት የነበሩትን ሥሉሴዎች ማረከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛብሄልና ስልማናም። የሰው ኃይሉ እንደ ሰውነቱ ነውና አንተ ተነሥተህ ውደቅብን አሉት። ጌዴዎንም ተነሥቶ ዛብሄልንና ስልማናን ገደለ፥ በግመሎቻቸውም አንገት የነበሩትን ሥሉሴዎች ማረከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዜባሕና ጻልሙናም፥ “የሰው ጉልበቱ እንደ ሰውነቱ መጠን ነውና፥ አንተው ራስህ ግደለን አሉት፤” ጌዴዎንም ተነሥቶ ገደላቸው፤ በግመሎቻቸው አንገት ላይ የነበሩትንም ጌጦች ወሰደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ዘባህነ ጻልሙናእ ጌዶና፥ “ደንዳ ኤቃደ፥ ኔን ኑና ዎ። አቱማ አሳ ኦሱዋ ኦናዉ አቱማ አሳ ኮሼ” ያጌድኖ። ያትና፥ ጌዶን ደንዲደ፥ ኡንቱንታ ዎዳ፤ ኡንቱንቱ ጋላቱዋ ቆያን ደእያ አሌቁዋ ኡባ አኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Zebaahinne S'almmunaa'i Geedoona, «Dendda ek'k'aade, neeni nuuna wod'a. Attuma asaa oosuwaa ootsanaw attuma asaa koshshee» yaageeddino. Yaatina, Geedooni denddiide, unttuntta wod'eedda; unttunttu gaalatuwaa k'ood'iyaan de'iyaa alleek'k'uwaa ubbaa akkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Zebahaynne Xalmunay Geedoone, «Hayqoy attonttaashe dendada nuna neni wodha» gida; hessa gishshas Geedooni dendidi istta wodhides; istta gaamellata qoodhen diza alleqo miishshata ubbaa ekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዜባሃይኔ ጻልሙናይ ጌዶኔ፥ «ሃይቆይ ኣቶንታሼ ዴንዳዳ ኑና ኔኒ ዎ» ጊዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ጌዶኒ ዴንዲዲ ኢስታ ዎዴስ፤ ኢስታ ጋሜላታ ቆን ዲዛ ኣሌቆ ሚሻታ ኡባ ኤኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዘብነ ሳልሞን ገድዮናኮ፥ “ህዛ ነ ኑና ዎ፤ አደ ኦሶ ኦናዉ አደ ኮሼስ” ያግዶሶና። ያትን፥ ገድዮን ኤንታ ዎስ፤ ኤንታ ግማለታ ቆን ደእያ አሌቆ ኡባ ኤክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zebinne Salmooni Gediyoonako, “Hiza ne nuna wodha; adde ooso oothanaw adde koshshees” yaagidosona. Yaatin, Gediyooni enta wodhis; enta gimaleta qoodhen de7iya alleeqo ubbaa ekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዛብሄልና ስልማናም፣ “የሰው ጕልበቱ እንደ ሰውነቱ መጠን ነውና አንተው ራስህ ግደለን” አሉት፤ ጌዴዎንም ተነሥቶ ገደላቸው፤ በግመሎቻቸው ዐንገት ላይ የነበሩትንም ጌጦች ወሰደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዜባሕና ጻልሙናዕ ጌዴዎንን “በል እንግዲህ አንተው ራስህ ግደለን፤ የሰው ኀይሉ እንደ ሰውነቱ ነው” አሉት፤ ስለዚህ ጌዴዎን እነርሱን ገድሎ በግመሎቻቸው አንገት ላይ የነበረውን ጌጣጌጥ በሙሉ ወሰደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዛብሄልን ስልማናን “ሓይሊ ሰብ ከም ሰብነቱ እዩ እሞ፥ ንስኻ ተሲእኻ ቕተለና” በልዎ። ጌዴዎን ከዓ ተሲኡ ንዛብሄልን ስልማናን ቀተሎም፤ እቲ ኣብ ክሳድ ኣግማሎም ዝነበረ ዳቋታት ከዓ ወሰደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዜባሕን ጻልሙናን፡ ሰብ ከምቲ ዘለዎ ሓይሉ ድማ ከምኡ እዩ እሞ፡ ንስኻ ግዳ ተንሲእካ ውደቐና በሉ። ጊዴዎን ከአ ተንሲኡ ንዜባሕን ንጻልሙናን ቀተሎም፡ እቲ ኣብ ክሳድ ኣግማሎም ዝነበረ ዳቓቓት ከአ ወሰደ። |