Judges 8:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጀተር በዅሪ ወዱ ድማ፡ ተንስእ እሞ ቅተሎም በሎ። እቲ መንእሰይ ግን ገና መንእሰይ ስለ ዝነበረ፡ ስለ ዝፈርሐ ሰይፉ ኣይሰሓበን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በኵ​ሩ​ንም ዮቶ​ርን፥ “ተነ​ሥ​ተህ ግደ​ላ​ቸው” አለው፤ ብላ​ቴ​ናው ግን ገና ትንሽ ነበ​ረና ስለ ፈራ ሰይ​ፉን አል​መ​ዘ​ዘም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኵሩንም ዬቴርን። ተነሥተህ ግደላቸው አለው፤ ብላቴናው ግን ገና ብላቴና ነበረና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም የበኲር ልጁ ወደ ሆነው ዮቴር ዘወር ብሎ፥ “ግደላቸው” አለው፤ ዮቴር ግን ትንሽ ልጅ ነበርና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ባይራ ናኣ የተራ፥ “ደንዳ ኤቃደ፥ ሀዋንታ ዎ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ የተር ብሮ ያላጋ ግዴዳ ድራዉ ያዪደ፥ ባረ ማሻ ሾድቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare bayira na'aa Yetera, «Dendda ek'k'aade, hawantta wod'a» yaageedda. Hewaappe guyye Yeteri biro yalaga gideedda diraw yayyiide, bare mashshaa shoddibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe baas bayra naaza Yetere, «Denda eqqada hayta wodha!» gides; Yootoreykka buro yelaga naa gidida gishshas yayyidi ba giththa mashsha shoddibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ባስ ባይራ ናዛ ዬቴሬ፥ «ዴንዳ ኤቃዳ ሃይታ ዎ!» ጊዴስ፤ ዮቶሬይካ ቡሮ ዬላጋ ና ጊዲዳ ጊሻስ ያዪዲ ባ ጊ ማሻ ሾዲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ባይራ ናኣ የተራኮ፥ “ደንዳዳ፥ ሀይሳታ ዎ” ያግስ። የተር ቡሮ ዮጋ ግድያ ግሾ ያይድ ባ ማሻ ሾድቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba bayra na7aa Yeterako, “Dendada, haysata wodha” yaagis. Yeteri buroo yooga gidiya gisho yayyidi ba mashshaa shoddibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወደ በኵር ልጁ ወደ ዮቴር ዘወር ብሎ፣ “ግደላቸው” አለው፤ ዮቴር ግን ትንሽ ልጅ ነበርና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ የበኲር ልጁን ዬቴርን “በል አሁን ግደላቸው!” ብሎ አዘዘው። ልጁ ግን ሰይፉን ሳይመዝ ቀረ፤ ገና ልጅ ስለ ነበር አመነታ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዮቴር በዅሪ ወዱ “ተሲእኻ ቕተሎም” በሎ። እቲ ወዱ ግና ንእሽተይ ነበረ እሞ፥ ስለ ዝፈርሐ ሰይፊ ኣይመዘዘን።
Amharic Tigrinya 2011 ንየተር በኹሪ ወዱ፡ ተንሲኣ ቕተሎም፡ በሎ። እቲ ወዱ ግና፡ ንእሽቶ ነበረ እሞ፡ ፈሪሁ ሴፉ ኣይመሰተን።