Judges 8:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጀተር በዅሪ ወዱ ድማ፡ ተንስእ እሞ ቅተሎም በሎ። እቲ መንእሰይ ግን ገና መንእሰይ ስለ ዝነበረ፡ ስለ ዝፈርሐ ሰይፉ ኣይሰሓበን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኵሩንም ዮቶርን፥ “ተነሥተህ ግደላቸው” አለው፤ ብላቴናው ግን ገና ትንሽ ነበረና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኵሩንም ዬቴርን። ተነሥተህ ግደላቸው አለው፤ ብላቴናው ግን ገና ብላቴና ነበረና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም የበኲር ልጁ ወደ ሆነው ዮቴር ዘወር ብሎ፥ “ግደላቸው” አለው፤ ዮቴር ግን ትንሽ ልጅ ነበርና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ባይራ ናኣ የተራ፥ “ደንዳ ኤቃደ፥ ሀዋንታ ዎ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ የተር ብሮ ያላጋ ግዴዳ ድራዉ ያዪደ፥ ባረ ማሻ ሾድቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare bayira na'aa Yetera, «Dendda ek'k'aade, hawantta wod'a» yaageedda. Hewaappe guyye Yeteri biro yalaga gideedda diraw yayyiide, bare mashshaa shoddibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe baas bayra naaza Yetere, «Denda eqqada hayta wodha!» gides; Yootoreykka buro yelaga naa gidida gishshas yayyidi ba giththa mashsha shoddibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ባስ ባይራ ናዛ ዬቴሬ፥ «ዴንዳ ኤቃዳ ሃይታ ዎ!» ጊዴስ፤ ዮቶሬይካ ቡሮ ዬላጋ ና ጊዲዳ ጊሻስ ያዪዲ ባ ጊ ማሻ ሾዲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ባይራ ናኣ የተራኮ፥ “ደንዳዳ፥ ሀይሳታ ዎ” ያግስ። የተር ቡሮ ዮጋ ግድያ ግሾ ያይድ ባ ማሻ ሾድቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba bayra na7aa Yeterako, “Dendada, haysata wodha” yaagis. Yeteri buroo yooga gidiya gisho yayyidi ba mashshaa shoddibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወደ በኵር ልጁ ወደ ዮቴር ዘወር ብሎ፣ “ግደላቸው” አለው፤ ዮቴር ግን ትንሽ ልጅ ነበርና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የበኲር ልጁን ዬቴርን “በል አሁን ግደላቸው!” ብሎ አዘዘው። ልጁ ግን ሰይፉን ሳይመዝ ቀረ፤ ገና ልጅ ስለ ነበር አመነታ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዮቴር በዅሪ ወዱ “ተሲእኻ ቕተሎም” በሎ። እቲ ወዱ ግና ንእሽተይ ነበረ እሞ፥ ስለ ዝፈርሐ ሰይፊ ኣይመዘዘን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንየተር በኹሪ ወዱ፡ ተንሲኣ ቕተሎም፡ በሎ። እቲ ወዱ ግና፡ ንእሽቶ ነበረ እሞ፡ ፈሪሁ ሴፉ ኣይመሰተን። |