Judges 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ሕጂ ምሳኻትኩም ኣወዳዲረ እንታይ ገይረ፧ እቲ ቐዳማይ ቀውዒ ወይኒ ኤፍሬም ካብ ዓጺድ ወይኒ ኣቢኤዘርዶ ኣይበልጽን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እኔ ዛሬ እናንተ እንዳደረጋችሁት ምን አደረግሁ? የኤፍሬም ወይን ቃርሚያ ከአቢዔዜር ወይን መከር አይሻልምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እኔ ካደረግሁት እናንተ ያደረጋችሁት አይበልጥምን? የኤፍሬም ወይን ቃርሚያ ከአቢዔዝር ወይን መከር አይሻልምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎን ግን፥ “እናንተ ካደረጋችሁት ጋር ሲነጻጸር የእኔ ከምን ይቈጠራል? የኤፍሬም የወይን ቃርሚያ ተጠቃሎ ከገባው ከአቢዔዝር የወይን መከር አይበልጥምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጌዶን ዛሪደ፥ “ታን ኦዳዋፐ ህንተንቱ ኦዳዌ አነየ? ታ ያራቱ አብኤዘራቱ ሺሼዳ ሙለ ካፐ ህንተንቱ ኤፍሬማ ዛራቱ ቆሬዳ ቃርሚ ኬከነየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Geedooni zaariide, «Taani ootseeddawaappe hinttenttu ootseeddawe aad'd'enneyye? Ta yaratuu Abi'eezeratu shiishsheedda mule katsaappe hinttenttu Efireema zaratuu k'oreedda k'aarimii keekenneyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Geedooni zaaridi, «Tani ooththidayssafe intte ooththiday aadhdhennee? Ta qommoti wuri ooththida oosoppe Efreeme asaappe guuththati ooththida oosoy aadhdhennee? Efreemey puushechchi shiishshidayssi Abi7eezerey maxi shiishshoyssafe aadhdhennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጌዶኒ ዛሪዲ፥ «ታኒ ኦዳይሳፌ ኢንቴ ኦዳይ ኣኔ? ታ ቆሞቲ ዉሪ ኦዳ ኦሶፔ ኤፍሬሜ ኣሳፔ ጉቲ ኦዳ ኦሶይ ኣኔ? ኤፍሬሜይ ፑሼቺ ሺሺዳይሲ ኣቢኤዜሬይ ማጺ ሺሾይሳፌ ኣኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ገድዮን፥ “ህንተ ኦዳይስ ታ ኦዳይሳፈ አኔ? ታ ኮቻይ አብኤዘር ሺሽዳ ካፈ ህንተ ኤፍሬማ ኮቻት ቆርዳ ቡይ አኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Gediyooni, “Hinte oothidaysi ta oothidaysafe aadhenee? Ta kochay Abi7ezeri shiishida kathaafe hinte Efreema kochati qorida budhey aadhenee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎን ግን፣ “እናንተ ካደረጋችሁት ጋር ሲነጻጸር የእኔ ከምን ይቈጠራል? የኤፍሬም የወይን ቃርሚያ ተጠቃሎ ከገባው ከአቢዔዝር የወይን መከር አይበልጥምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ግን እንዲህ አላቸው፤ “እኔ ካደረግሁት እናንተ ያደረጋችኹት አይበልጥምን? የእኔ ጐሣ በሙሉ ከሠራው ሥራ የኤፍሬም ሰዎች የሠራችሁት ጥቂቱ ሥራ ይበልጣል። የኤፍሬም ወይን ቃርሚያ ከአቢዔዜር ወይን መከር አይሻልምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ “እቲ ኣነ ዝገበርክዎ ምስቲ ናታትኩም ክነፃፀር እንተሎ ኣብ ቍፅሪ ዝኣቱ ኣይኮነን፤ ደሓር ከዓ ኻብ ምህርቲ ወይኒ ኢይዝራኤልስ ቀሪም ዘለላ ኤፍሬምዶ ኣይሐይሽን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ፡ ክንዲ እቲናታትኩም እንታይ ገይረ እየ፡ ካብ ምቑራጽ ወይኒ ኣቢዔዘርስ ቀሪም ዘለላ ኤፊርምዶ ኣይበልጽን፡ |