Judges 8:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ኣሕዋተይ፡ ደቂ ኣደይ እዮም ነይሮም። ከምቲ እግዚኣብሄር ህያው፡ ብህይወት እንተትድሕኖም፡ ኣነ ኣይምቐተልኩኻን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም፥ “የእ​ናቴ ልጆች ወን​ድ​ሞቼ ነበሩ፤ አድ​ና​ች​ኋ​ቸው ቢሆን ኖሮ፥ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! እኔ አል​ገ​ድ​ላ​ች​ሁም ነበር” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የእናቴ ልጆች ወንድሞቼ ነበሩ፤ አድናችኋቸው ቢሆን ኖሮ፥ ሕያው እግዚአብሔርን! እኔ አልገድላችሁም ነበር አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎንም፥ “እነርሱ የእናቴ ልጆች ወንድሞቼ ናቸው፤ ባትገድሏቸው ኖሮ እኔም እንደማልገድላችሁ በሕያው ጌታ ስም አረጋግጥላችሁ ነበር” ብሎ መለሰላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌዶን፥ “ኡንቱንቱ ታ እሻቱዋ፤ ኡንቱንቱ ታ ዳይ ናና። መና ጎዳይ ኤሮ! ህንተንቱ ኡንቱንታ ዎቤናዋ ግድንቶ፥ ታንካ ህንተንታ ዎከ ሽን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geedooni, «Unttunttu ta ishatuwaa; unttunttu ta daay naanaa. Med'inaa Goday ero! Hinttenttu unttuntta wod'ibeennawaa gidintto, taanikka hinttentta wod'ikke shin» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedooni, «Istti ta ishantta; istti ta aayey nayta; Xoossi beyiin intte istta wodhonttaako tanikka inttena wodhikke shin» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒ፥ «ኢስቲ ታ ኢሻንታ፤ ኢስቲ ታ ኣዬይ ናይታ፤ ጾሲ ቤዪን ኢንቴ ኢስታ ዎንታኮ ታኒካ ኢንቴና ዎኬ ሺን» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮን፥ “ኤንቲ ታ እሻታ፤ ኤንቲ ታ አየ ናይታ። ደኦ ፆሲ ኤርያ መላ ኤንታ ህንተ ዎናባ ግድያኮ ታ ህንተና ዎከሽን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooni, “Enti ta ishata; enti ta aaye nayta. De7o Xoossi eriya mela enta hinte wodhonnaba gidiyako ta hintena wodhikeshin” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎንም፣ “እነርሱ የእናቴ ልጆች ወንድሞቼ ናቸው፤ ባትገድሏቸው ኖሮ እኔም እንደማልገድላችሁ በሕያው እግዚአብሔር ስም አረጋግጥላችሁ ነበር።” ብሎ መለሰላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌዴዎንም “እነርሱ የእናቴ ልጆች ወንድሞቼ ነበሩ፤ እናንተ እነርሱን ባትገድሉ ኖሮ እኔም ምሕረት አደርግላችሁ እንደ ነበር በእርግጥ እምላለሁ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ “ኣሕዋተይ ደቂ እኖይ እኮ እዮም ነይሮም፤ እግዚኣብሄር ህያው እዩ፤ ብህይወት እንተ እትሓድግዎም ኔርኩም ኣይምቐተልኩኹምን ነይረ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸአ፡ ኣሕዋተይ ደቂ እኖይ እምበር እዮም፡ ህያው እግዚኣብሄር እዩ፡ ብህይወት እንተ ትሐድዎምሲ ኣይምቐተለኩኹምን በለ።