Judges 8:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንሰባን ንጻልሙናን፡ እዞም ኣብ ታቦር ዝቐተልኩምዎም ሰባት እንታይ እዮም፧ ንሳቶም ድማ ከምዚ ንስኹም ዘለኹም ንሳቶም እውን ከምኡ ነይሮም፤ ነፍሲ ወከፎም ደቂ ንጉስ ይመስሉ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛብሄልንና ስልማናን፥ “በታቦር የገደላችኋቸው ሰዎች እንዴት ያሉ ነበሩ?” አላቸው፤ እነርሱም፥ “እንዳንተ ያሉ ነበሩ፤ አንተንም ይመስሉ ነበር፤ መልካቸውም እንደ ነገሥት ልጆች መልክ ነበረ” ብለው መለሱለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛብሄልንና ስልማናን። በታቦር የገደላችኋቸው ሰዎች እንዴት ያሉ ነበሩ? አላቸው። እነርሱም። እንደ አንተ ያሉ ነበሩ፥ አንተንም ይመስሉ ነበር፤ መልካቸውም እንደ ንጉሥ ልጆች መልክ ነበረ ብለው መለሱለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዜባሕና ጻልሙናንም፥ “በታቦር ላይ የገደላችኋቸው ሰዎች እንዴት ያሉ ነበሩ?” በማለት ጠየቃቸው። እነርሱም፥ “ሁሉም እንዲህ እንዳንተ ያሉ የንጉሥ ልጆች የሚመስሉ ናቸው” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ጌዶን ዘባሀነ ጻልሙናአ፥ “ህንተንቱ ታቦራን ዎዳ አሳቱ አይ ማሌ?” ያጊደ ኦቼዳ። ሽን ኡንቱንቱ፥ “ነ ማላ፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ ካትያ ናና ማላትኖ” ያጊደ ዛሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide Geedooni Zebaahanne S'almmunaa'a, «Hinttenttu Taabooran wod'eedda asatuu ay malee?» yaagiide oochcheedda. Shin unttunttu, «Ne mala; unttunttu ubbaykka kaatiyaa naanaa malatino» yaagiide zaareeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Geedooni Zebahanne Xalmuna, «Intte Taabooren wodhida asati ay mala asee?» giidi oychchides; istti, «Ne mala; istti ubbayka kawo nayta misateettes» gi zaarida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ጌዶኒ ዜባሃኔ ጻልሙና፥ «ኢንቴ ታቦሬን ዎዳ ኣሳቲ ኣይ ማላ ኣሴ?» ጊዲ ኦይቺዴስ፤ ኢስቲ፥ «ኔ ማላ፤ ኢስቲ ኡባይካ ካዎ ናይታ ሚሳቴቴስ» ጊ ዛሪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ ገድዮን ዘባነ ሳልሞና፥ “ህንተ ታቦረን አይ መላ አስ ዎደቲ?” ያግድ ኦይችስ። ኤንቲ፥ “ነ መላ አስ፤ ኤንቲ ካዎ ናአ ዳኖሶና” ያግድ ዛርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi Gediyooni Zebanne Salmoona, “Hinte Taaboren ay mela asi wodhidetii?” yaagidi oychis. Enti, “Ne mela asi; enti kawo na7a daanosona” yaagidi zaaridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዛብሄልና ስልማናንም፣ “በታቦር ላይ የገደላችኋቸው ሰዎች እንዴት ያሉ ነበሩ?” በማለት ጠየቃቸው። እነርሱም፣ “ሁሉም እንዲህ እንደ አንተ ያሉ የንጉሥ ልጆች የሚመስሉ ናቸው” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ጌዴዎን “በታቦር የገደላችኋቸው ሰዎች እንዴት ያሉ ነበሩ?” ሲል ዜባሕንና ጻልሙናዕን ጠየቀ። እነርሱም “አንተን ይመስሉ ነበር፤ እያንዳንዳቸው የንጉሥ ልጅ ይመስላሉ” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዛብሄልን ንስልማናን ድማ “እቶም ኣብ ታቦር ዝቐተልኩምዎም ሰባት ከመይ ዝበሉ ነበሩ?” ኢሉ ጠየቖም። ንሳቶም ከዓ “ከማኻ ዝበሉ ነበሩ፤ ንኣኻውን ይመስሉ ነበሩ። ነፍሲ ወከፍ መልክዖምውን መልክዕ ደቂ ንጉስ ይመስል ነበረ” ኢሎም መለሱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዜባሕን ንጻልሙናን ድማ፡ እትም ኣብ ታቦር ዝቐተልኩምዎም ሰባት ከመይ ዝበሉ ነበሩ በሎም። ንሳቶም ከአ፡ ከማኻ ዝበሉ እዮም፡ ነፍሲ ወከፍ ውቃቤኦም ደቂ ንጉስ ይመስሉ፡ ኢሎም መለሱሉ። |