Judges 8:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ሽማግለታት እታ ኸተማን ንእሾኽ በረኻን ዕንቅርቢታትን ወሲዱ ንሰብ ሱኮት ምሳታቶም መሃሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የከተማዪቱንም ሽማግሌዎችና አለቆች ያዘ፥ የምድረ በዳንም እሾህና ኩርንችት ወስዶ የሱኮትን ሰዎች ገረፋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የከተማይቱንም ሽማግሌዎች ያዘ፥ የምድረ በዳንም እሾህና ኵርንችት ወስዶ የሱኮትን ሰዎች ገረፋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎን የከተማይቱን አለቆች ወሰደ፤ በምድረ በዳ እሾኽና አሜኬላ በመቅጣት የሱኮትን ሰዎች ትምህርት ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ መላ ቢታ አጉንንነ ክንድቹዋን ዋደ፤ ሱኮታ ካፓቱዋ ቃጻዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, mela biittaa aguntsaaninne kinddichchuwaan wad'd'iide; Sukkoota kaappatuwaa k'as's'ayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye bazzo agunththaninne kindichchon wadhdhidi Sukoote katama ayssizayta qaxxaydes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ባዞ ኣጉንኒኔ ኪንዲቾን ዋዲ ሱኮቴ ካታማ ኣይሲዛይታ ቃጻይዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድዮን ባዞ አጉንነ ፁንዱቀ ኤክድ ሱኮታ ሀላቃታ ዋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gediyooni bazzo agunthinne xunduqe ekidi Sukota halaqata wadhis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎን የከተማዪቱን አለቆች ወሰደ፤ በምድረ በዳ እሾኽና አሜኬላ በመቅጣት የሱኮትን ሰዎች ትምህርት ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እሾኽና አሜከላ ከበረሓ ወስዶ የሱኮትን መሪዎች ገረፋቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዓበይቲ እታ ኸተማ ሒዙ ንሰብ ሱኮት ብእሾዅ በረኻን ዳንዴርን ገይሩ ገረፎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዓበይቲ እታ ኸተማ ሒዙ፡ እሾኽ በረኻን ዳንዴርን ድማ ወሲዱ፡ ንሰብ ሱኮት ብእኡ ቐጽዖም። |