Judges 8:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ሰብ ሱኮት መጺኡ ድማ፡ ሰባሕን ሳልሙናን ኣለዉ፡ ነቶም ዝደኸሙ ሰባትኩም እንጌራ ክንህቦም፡ ሕጂ ኣእዳው ሰባሕን ሳልሙናን ኣብ ኢድኩም ኣሎ ድዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም ወደ ሱኮት አለ​ቆች መጥቶ፥ “ለደ​ከ​ሙት ሰዎ​ችህ እህል እን​ሰጥ ዘንድ የዛ​ብ​ሄ​ልና የስ​ል​ማና እጅ አሁን በእ​ጅህ ነውን? ብላ​ችሁ የተ​ላ​ገ​ዳ​ች​ሁ​ብኝ፥ ዛብ​ሄ​ልና ስል​ማና እነሆ፥” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ሱኮትም ሰዎች መጥቶ። ለደከሙት ሰዎችህ እንጀራ እንሰጥ ዘንድ የዛብሄልና የስልማና እጅ አሁን በእጅህ ነውን? ብላችሁ የተላገዳችሁብኝ፥ ዛብሄልና ስልማና እነሆ፥ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ጌዴዎን ወደ ሱኮት ሰዎች መጥቶ እንዲህ አላቸው፤ “ ‘ለደከሙት ሰዎችህ እንጀራ እንሰጥ ዘንድ ዜባሕና ጻልሙና በእጅህ ገብተዋልን’ በማለት ያላገጣችሁብኝ ዜባሕና ጻልሙና እነዚሁላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ጌዶን ሱኮታ አሳኮ ዪደ፥ “ ‘ዘባሀነ ጻልሙናአ ኔን ኦሞዳበይካሽን፥ ነ ዳቡሬዳ አሳዉ አያዉ ኡክ እማኔ?’ ጊደ ህንተንቱ ታና ቅሊጬድታ፤ ሽን ዘባሀነ ጻልሙናአ ሀዋንታ በእተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Geedooni Sukkoota asaakko yiide, « ‹Zebaahanne S'almmunaa'a neeni omooddabeykkashin, ne daabureedda asaw ayaw ukitsaa immanee?› giide hinttenttu taana k'iliic'eeddita; shin Zebaahanne S'almmunaa'a hawantta be'ite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Geedooni Sukoote asaakko yiidi, « ‹Zebahanne Xalmuna neni di7abeekkashin daaburda ne olanchchatas ays kath immanee?› giidi intte tana qilccideta; ha7i gidikko Zebahanne Xalmuna hayta be7ite!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጌዶኒ ሱኮቴ ኣሳኮ ዪዲ፥ « ‹ዜባሃኔ ጻልሙና ኔኒ ዲኣቤካሺን ዳቡርዳ ኔ ኦላንቻታስ ኣይስ ካ ኢማኔ?› ጊዲ ኢንቴ ታና ቂልጪዴታ፤ ሃኢ ጊዲኮ ዜባሃኔ ጻልሙና ሃይታ ቤኢቴ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ገድዮን ሱኮታ ይድ፥ “ ‘ዘባነ ሳልሞና ኔኒ ድአባካሽን፥ ዳቡርዳ ነ አሳስ አይስ ካ እማኔ?’ ግድ ታ ቦላ ቀልቅስደታ፤ ሽን ዘባነ ሳልሞና ሀይሳ በእተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Gediyooni Sukota yidi, “ ‘Zebanne Salmoona neeni di77abakashin, daaburida ne asaas ayis kathi immanee?’ gidi ta bolla qelqisideta; shin Zebanne Salmoona haysa be7ite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ጌዴዎን ወደ ሱኮት ሰዎች መጥቶ እንዲህ አላቸው፤ “ ‘ለደከሙት ሰዎችህ እንጀራ እንሰጥ ዘንድ ዛብሄልና ስልማና በእጅህ ገብተዋልን’ በማለት ያላገጣችሁብኝ ዛብሄልና ስልማና እነዚሁላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ጌዴዎን ወደ ሱኮት ሰዎች መጥቶ “ ‘ዜባሕንና ጻልሙናዕን ገና አልማረክህም፤ ታዲያ አሁን በረሀብ ለደከሙት ወታደሮችህ ምግብ የምንሰጠው ለምንድን ነው?’ ብላችሁ አሹፋችሁብኝ ነበር፤ አሁን ግን ዜባሕና ጻልሙናዕ እነሆ በእጄ ይገኛሉ!” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ሰብ ሱኮት መፂኡ ድማ “ነቶም ዝደኸሙ ሰብካ እንጀራ ኽንህቦምስ፥ ኢድ ዛብሄልን ኢድ ስልማናን ሕዚ ኣብ ኢድካ ድዩ? ኢልኩም ዘባጨኹምለይስ፥ ዛብሄልን ስልማናን እኒሀዉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ሰብ ሱኮት መጺኡ ድማ፡ ነቶም ድኹማት ሰብካ እንጌራ ኽንህቦምሲ፡ ኢድ ዜባሕን ጻልሙናን ሕጂዶ ኣብ ኢድካ ኣለዋ፡ ኢልኩም ዘባጮኹምለይሲ፡ ዜባሕን ጻልሙናን እነው፡ በሎም።