Judges 8:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሰብ ሱኮት ድማ ንሓደ መንእሰይ ሒዙ ተመኸሮ። ንሱ ድማ መሳፍንቲ ሱኮትን ዓበይቱን ሰብዓ ሰብኡት ገሊጹሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሱ​ኮ​ትም ሰዎች አንድ ብላ​ቴና ይዞ መረ​መ​ረው፤ እር​ሱም ሰባ ሰባ​ቱን የሱ​ኮ​ትን አለ​ቆ​ችና ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችን አስ​ቈ​ጠ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሱኮትም ሰዎች አንድ ብላቴና ይዞ ጠየቀው፤ እርሱም የሱኮትን አለቆችና ሽማግሌዎች ሰባ ሳባት ሰዎች ጻፈለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም የሱኮት ሰው የሆነ አንድ ወጣት ማረከ፤ መረመረውም፤ ወጣቱም የሰባ ሰባት የሱኮት ሹማምንትና የከተማይቱንም አለቆች ስም ጻፈለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሱኮተፐ እት ዎዳላ ኦይቂደ ኦቼዳ። ዎዳላይ ሱኮታ ካፓቱነ ጭማቱዋ ላፑን ታማነ ላፑናቱዋ ሱን ጻፊደ አዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sukkooteppe itti wodallaa oyk'k'iide oochcheedda. Wodallay Sukkoota kaappatuunne c'imatuwaa laappun tammanne laappunatuwaa suntsaa s'aafiide aw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sukooteppe issi naateththa as oykkidi pilggi oychchides; izikka Sukoote ayssizaytanne cimata laappun tammanne laappunata sunththaa xaafidi izas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሱኮቴፔ ኢሲ ናቴ ኣስ ኦይኪዲ ፒልጊ ኦይቺዴስ፤ ኢዚካ ሱኮቴ ኣይሲዛይታኔ ጪማታ ላፑን ታማኔ ላፑናታ ሱን ጻፊዲ ኢዛስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሱኮታፐ እስ ናአተ ናኣ ኦይክድ ኦይችስ። ሄ ናአይ ላፑን ታማነ ላፑን ሱኮታ ሀላቃታነ ጭማታ ሱን ፃፍድ እያዉ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sukotape issi na7atetha na7aa oykidi oychis. He na7ay laapun tammanne laapun Sukota halaqatanne cimata sunthaa xaafidi iyaw immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም የሱኮት ሰው የሆነ አንድ ወጣት ማረከ፤ መረመረውም፤ ወጣቱም የሰባ ሰባት የሱኮት ሹማምትና የከተማዪቱንም አለቆች ስም ጻፈለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሱኮትም ሰዎች አንዱን ወጣት ይዞ መረመረው፤ ወጣቱም የሱኮትን መሪዎችና ሽማግሌዎች የነበሩትን የሰባ ሰባት ሰዎችን ስም ዝርዝር ጽፎ ሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሰብ ሱኮት ንሓደ መንእሰይ ሒዙ ጠየቖ፤ ንሱ ኸዓ ስም ናይ ሰብዓን ሸውዓተን ናይ ሱኮት ሹመኛታትን ዓበይቲ ሰባትን ፀሓፈሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ሰብ ሱኮት ሓደ መንእሰይ ሒሱ ሐተቶ፡ ንሱ ኸኣአ ናይ ሱኮት ሹማማትን ዓበይትን ሰብዓን ሾብዓተን ሰብ ጸሐፈሉ።