Judges 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰባን ዛልሙናን ምስ ሃደሙ፡ ሰዓቦም፡ ነቶም ክልተ ነገስታት ሚድያን፡ ንሳባን ዛልሙናን ወሰዶም፡ ንብዘሎ ሰራዊት ድማ ናብ ዕግርግር ኣእተዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛብሄልና ስልማናም ሸሹ፤ እርሱም አሳደዳቸው፤ ሁለቱንም የምድያም ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ያዘ፤ ጌዴዎንም ሠራዊቱን ሁሉ አጠፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛብሄልና ስልማናም ሸሹ፤ እርሱም አሳደዳቸው፥ ሁለቱንም የምድያም ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ያዘ፥ ሠራዊቱንም ሁሉ አስደነገጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለቱ የምድያም ነገሥታት ዛብሄልና ጻልሙና ሸሹ፤ ጌዴዎን ግን አሳዶ ያዛቸው፤ መላ ሠራዊታቸውንም እጅግ በታተነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኡባይ ዳጋሜድኖ። ሚድያማ ካተቱ ዘባህነ ጻልሙናእ ላአቱካ ባቃቴድኖ፤ ሽን ጌዶን ኡንቱንታ የደርስ ጋኪደ ኦሞዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttunttu ubbay dagammeeddino. Miidiyaama kaatetuu Zebaahinne S'almmunaa'i laa"attuukka bak'atteedino; shin Geedooni unttuntta yederssi gakkiide omoodeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika ubbay dagammida; Midiyaame kawoti Zebahaynne Xalmunay nam7ayka baqatida; gido attiin Geedooni istta yedeththi gakkidi oykkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኡባይ ዳጋሚዳ፤ ሚዲያሜ ካዎቲ ዜባሃይኔ ጻልሙናይ ናምኣይካ ባቃቲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ጌዶኒ ኢስታ ዬዴ ጋኪዲ ኦይኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ምድያመ ካዎት ዘብነ ሳልሞን ባቃትዶሶና፤ ሽን ገድዮን ኤንታ የደ ጋክድ ድእስ። ኤንታ ኦላንቾት ኡባይ ዎልቃማ ዳጋማን ኩንድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u Midiyaame kawoti Zebinne Salmooni baqatidosona; shin Gediyooni enta yedethi gakidi di77is. Enta olanchoti ubbay wolqaama dagaman kundidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለቱ የምድያም ነገሥታት ዛብሄልና ስልማና ሸሹ፤ ጌዴዎን ግን አሳድዶ ያዛቸው፤ መላ ሰራዊታቸውንም እጅግ በታተነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለቱ የምድያማውያን ነገሥታት ዜባሕና ጻልሙናዕ ሸሹ፤ ነገር ግን ጌዴዎን አሳዶ ማረካቸው፤ ሠራዊታቸውንም በሙሉ በድንጋጤ ላይ እንዲወድቁ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዛብሄልን ስልማናን ከዓ ሃደሙ፤ ንሱ ግና ደድሕሪኣቶም ሰዓበ፤ ንኽልቲኦም ነገስታት ምድያም፥ ንዛብሄልን ስልማናን ድማ ማረኾም፥ ንዅሉ ሰራዊቶምውን ኣሸበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዜባሕን ጻልሙናን ድማ ሀደሙ፡ ንሱ ግና ስዒቡ ሰጎጎም፡ ንኽልቲኦም ነገስታት ሚድያንን፡ ንዜባሕን ጻልሙናን ማረኾም፡ ንብዘሎ ሰራዊትውን ኣሸበሮ። |