Judges 8:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰባን ዛልሙናን ምስ ሃደሙ፡ ሰዓቦም፡ ነቶም ክልተ ነገስታት ሚድያን፡ ንሳባን ዛልሙናን ወሰዶም፡ ንብዘሎ ሰራዊት ድማ ናብ ዕግርግር ኣእተዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዛብ​ሄ​ልና ስል​ማ​ናም ሸሹ፤ እር​ሱም አሳ​ደ​ዳ​ቸው፤ ሁለ​ቱ​ንም የም​ድ​ያም ነገ​ሥ​ታት ዛብ​ሄ​ል​ንና ስል​ማ​ናን ያዘ፤ ጌዴ​ዎ​ንም ሠራ​ዊ​ቱን ሁሉ አጠፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛብሄልና ስልማናም ሸሹ፤ እርሱም አሳደዳቸው፥ ሁለቱንም የምድያም ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ያዘ፥ ሠራዊቱንም ሁሉ አስደነገጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁለቱ የምድያም ነገሥታት ዛብሄልና ጻልሙና ሸሹ፤ ጌዴዎን ግን አሳዶ ያዛቸው፤ መላ ሠራዊታቸውንም እጅግ በታተነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኡባይ ዳጋሜድኖ። ሚድያማ ካተቱ ዘባህነ ጻልሙናእ ላአቱካ ባቃቴድኖ፤ ሽን ጌዶን ኡንቱንታ የደርስ ጋኪደ ኦሞዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) unttunttu ubbay dagammeeddino. Miidiyaama kaatetuu Zebaahinne S'almmunaa'i laa"attuukka bak'atteedino; shin Geedooni unttuntta yederssi gakkiide omoodeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika ubbay dagammida; Midiyaame kawoti Zebahaynne Xalmunay nam7ayka baqatida; gido attiin Geedooni istta yedeththi gakkidi oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኡባይ ዳጋሚዳ፤ ሚዲያሜ ካዎቲ ዜባሃይኔ ጻልሙናይ ናምኣይካ ባቃቲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ጌዶኒ ኢስታ ዬዴ ጋኪዲ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ ምድያመ ካዎት ዘብነ ሳልሞን ባቃትዶሶና፤ ሽን ገድዮን ኤንታ የደ ጋክድ ድእስ። ኤንታ ኦላንቾት ኡባይ ዎልቃማ ዳጋማን ኩንድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u Midiyaame kawoti Zebinne Salmooni baqatidosona; shin Gediyooni enta yedethi gakidi di77is. Enta olanchoti ubbay wolqaama dagaman kundidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁለቱ የምድያም ነገሥታት ዛብሄልና ስልማና ሸሹ፤ ጌዴዎን ግን አሳድዶ ያዛቸው፤ መላ ሰራዊታቸውንም እጅግ በታተነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁለቱ የምድያማውያን ነገሥታት ዜባሕና ጻልሙናዕ ሸሹ፤ ነገር ግን ጌዴዎን አሳዶ ማረካቸው፤ ሠራዊታቸውንም በሙሉ በድንጋጤ ላይ እንዲወድቁ አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዛብሄልን ስልማናን ከዓ ሃደሙ፤ ንሱ ግና ደድሕሪኣቶም ሰዓበ፤ ንኽልቲኦም ነገስታት ምድያም፥ ንዛብሄልን ስልማናን ድማ ማረኾም፥ ንዅሉ ሰራዊቶምውን ኣሸበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ዜባሕን ጻልሙናን ድማ ሀደሙ፡ ንሱ ግና ስዒቡ ሰጎጎም፡ ንኽልቲኦም ነገስታት ሚድያንን፡ ንዜባሕን ጻልሙናን ማረኾም፡ ንብዘሎ ሰራዊትውን ኣሸበሮ።