Judges 8:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰባን ዛልሙናን ድማ ኣብ ቃርቆር ነበሩ፣ ሰራዊቶም ድማ ምስኦም ኣስታት ዓሰርተው ሓሙሽተ ሽሕ ሰብ፣ ካብ ኵሎም ሰራዊት ደቂ ምብራቕ ዝተረፉ እዮም። ሚእትን ዕስራን ሽሕ ሰይፊ ዚስሕቡ ሰባት ወደቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዛብ​ሄ​ልና ስል​ማ​ናም ከሠ​ራ​ዊ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር በቀ​ር​ቀር ነበሩ፤ ሰይፍ የሚ​መ​ዝዙ መቶ ሃያ ሺህ ሰዎች ወድ​ቀው ነበ​ርና ከም​ሥ​ራቅ ሰዎች ሠራ​ዊት ሁሉ የቀሩ ዐሥራ አም​ስት ሺህ ያህል ሰዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዛብሄልና ስልማናም ከሠራዊቶቻቸው ጋር በቀርቀር ነበሩ፤ ሰይፍ የሚመዝዙ መቶ ሀያ ሺህ ሰዎች ወድቀው ነበርና ከምሥራቅ ሰዎች ሠራዊት ሁሉ የቀሩ አሥራ አምስት ሺህ ያህል ሰዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ ዜባሕና ጻልሙና ዐሥራ አምስት ሺህ ከሆነ ሠራዊታቸው ጋር ቀርቀር በተባለ ስፍራ ነበሩ፤ ይህም ከምሥራቅ ሕዝቦች ከተውጣጣውና በጦር ሜዳ ከወደቀው መቶ ሃያ ሺህ ሰይፍ ታጣቂ ሠራዊት የተረፈው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዘባህነ ጻልሙናእ አዋይ ዶልያ ባጋፐ ዬዳ ኦላንቻቱዋፐ አቴዳ ባረንቱ ታማነ እቼሹ ሻአ ኦላንቻቱዋና ቃርቆራ ጌተትያ ካታማን ደኢኖ። ካሰ አዋይ ዶልያ ባጋፐ ዬዳ ኦላንቻቱዋፐ ማሻን ኦለትያ እት እት ጼታነ ላታሙ ሻአ ግድያ ኦላንቻቱ ኦላን ሀይቂ ዉሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Zebaahinne S'almmunaa'i away doliyaa baggappe yeedda olanchchatuwaappe atteeda barenttu tammanne ichcheshu sha"a olanchchatuwaanna K'ark'k'oora geetettiyaa kataman de'iino. Kase away doliyaa baggappe yeedda olanchchatuwaappe mashshaan olettiyaa itti itti s'eetanne laatamu sha"a gidiyaa olanchchatuu olan hayk'k'i wureeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zebahaynne Xalmunay arshe kessa baggafe yida olanchchatappe attida 15,000 olanchchatara Qariqore geetettiza kataman deettes; hankko 120,000 gidiza ola massara oykkida olanchchati olan hayqqi wurida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዜባሃይኔ ጻልሙናይ ኣርሼ ኬሳ ባጋፌ ዪዳ ኦላንቻታፔ ኣቲዳ 15,000 ኦላንቻታራ ቃሪቆሬ ጌቴቲዛ ካታማን ዴቴስ፤ ሃንኮ 120,000 ጊዲዛ ኦላ ማሳራ ኦይኪዳ ኦላንቻቲ ኦላን ሃይቂ ዉሪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ዘብነ ሳልሞን ዶሎሀ ባጋፈ ይዳ ኦላንቾታፐ አትዳ 15,000 ኦላንቾታራ ቃርቆራን ደኦሶና። ኤንታፈ 120,000 ኦላንቾት ኦላን ሀይቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Zebinne Salmooni doloha baggafe yida olanchotape attida 15,000 olanchotara Qarqoran de7oosona. Entafe 120,000 olanchoti olan hayqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ዛብሄልና ስልማና ዐሥራ አምስት ሺሕ ከሆነ ሰራዊታቸው ጋር ቀርቀር በተባለ ስፍራ ነበሩ፤ ይህም ከምሥራቅ ሕዝቦች ከተውጣጣውና በጦር ሜዳ ከወደቀው መቶ ሃያ ሺሕ ሰይፍ ታጣቂ ሰራዊት የተረፈው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዜባሕና ጻልሙናዕ ከምሥራቅ ሠራዊት ከተረፉት ዐሥራ አምስት ሺህ ወታደሮቻቸው ጋር በቃርቆር ነበሩ፤ አንድ መቶ ኻያ ሺህ መሣሪያ የታጠቁ ወንዶች አልቀው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዛብሄልን ስልማናን፥ ምስ ሰራዊቶም ኣብ ቀርቀር ነበሩ፤ እቶም ካብ ኵሉ ሰራዊት ሰብ ምብራቕ ዝመፁ ኣስታት ዓሰርተ ሓሙሽተ ሽሕ ዝኾኑ ተሪፎም ነበሩ። እቶም ወዲቖም ዝነበሩ ድማ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ሰይፊ ዝመዝዙ ሰባት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዜባሕን ጻልሙናን፡ ምሳታቶም ከአ እቶም ካብ ብዘሎ ሰራዊት ሰብ ምብራቕ ዝተረፈ ሰራዊቶም ኣስታት ዓሰርተው ሓሙሽተ ሽሕ ዚኸውን ሰብ ኣብ ቃርቆር ነበሩ፡ እቶም ወዲቖም ዝነበሩ ድማ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ሴፍ ዚመልሑ ሰብ ነበሩ።