Judges 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ኤፍሬም ድማ፡ ምስ ሚድያናውያን ክትዋጋእ ኣብ ዝኸድካሉ እዋን፡ ስለምንታይ ዘይጸውዓና ኣገልጊልካና፧ ምስኡ ድማ ብርቱዕ ተባእሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኤፍሬም ሰዎችም፥ “ይህ ያደረግህብን ምንድን ነው? ምድያምን ለመዋጋት በወጣህ ጊዜ ለምን አልጠራኸንም?” አሉት። ጽኑ ጥልም ተጣሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኤፍሬም ሰዎች። ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? ምድያምን ለመዋጋት በወጣህ ጊዜ ለምን አልጠራኸንም? አሉት። ጽኑ ጥልም ተጣሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ የኤፍሬም ሰዎች፥ “ምድያማውያንን ለመውጋት ስትሄድ ለምን አልጠራኸንም? ለምንስ እንዲህ ያለ ነገር አደረግህ?” በማለት ጌዴዎንን እጅግ ነቀፉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ኤፍሬማ አሳይ ጌዶና፥ “ሚድያማቱዋ ኦላናዉ ባደ ኑና አያዉ ጼሳበይኪ? ኑና አያዉ ሀዋዳን ኦዲ?” ያጊደ ሎይ ፓሉመቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Efireema Asay Geedoona, «Miidiyaamatuwaa olanaw baadde nuuna ayaw s'eesabeykkii? Nuuna ayaw hawaadan ootsaaddii?» yaagiide loytsi palumetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Efreeme asay Geedoone, «Midiyaameta olanaas bashe nuna ays xeygabeekkii? Nuna ays hayssa mala ooththadii?» giidi keehi walassida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኤፍሬሜ ኣሳይ ጌዶኔ፥ «ሚዲያሜታ ኦላናስ ባሼ ኑና ኣይስ ጼይጋቤኪ? ኑና ኣይስ ሃይሳ ማላ ኦዲ?» ጊዲ ኬሂ ዋላሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤፍሬማ አሳይ ገድዮናኮ፥ “ምድያመታ ኦላናዉ ባሸ ኑና አይስ ፄጋብኪ? ኑ ቦላ ሄሳ መላባ አይስ ኦዲ?” ያግድ ይሎትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Efreema asay Gediyoonako, “Midiyaameta olanaw bashe nuna ayis xeegabikii? Nu bolla hessa melaba ayis oothadii?” yaagidi yilotidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የኤፍሬም ሰዎች፣ “ምድያማውያንን ለመውጋት ስትሄድ ለምን አልጠራኸንም? ለምንስ እንዲህ ያለ ነገር አደረግህ?” በማለት ጌዴዎንን እጅግ ነቀፉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የኤፍሬም ሰዎች ጌዴዎንን “ምድያማውያንን ለመውጋት ስትሄድ እኛን ለምን አልጠራኸንም? በእኛ ላይ ለምን እንዲህ አደረግህ?” ሲሉ በምሬት ወቀሱት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ኤፍሬም ድማ “እቲ ምስ ምድያማውያን ክትዋጋእ ኽትከይድ እንተለኻስ ስለ ምንታይ ዘይፀዋዕኻና? ንምንታይከ ኸምዙይ ገበርካና?” በልዎ። ኣበርቲዖምውን ተፃልእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ኤፍሬም ድማ፡ እቲ ምስ ሚድያን ክትዋግእ ክትከይድ ከሎኻ ዘይጸዋዕካና፡ እዚ ዝገበርካናስ እንታይ ነገሩ እዩ፡ በልዎ። ብሓይሊ ኸአ ተኻራኸርዎ። |