Judges 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ለይቲ እቲኣ ድማ፡ እግዚኣብሄር፡ ተንስእ፡ ናብ ሰራዊት ውረድ፡ በሎ። ኣብ ኢድካ ሂበዮ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያችም ሌሊት እግዚአብሔር፥ “በእጅህ አሳልፌ ሰጥቻቸዋለሁና ተነሥተህ ወደ ሰፈር ውረድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ሌሊት እግዚአብሔር። በእጅህ አሳልፌ ሰጥቻቸዋለሁና ተነሥተህ ወደ ሰፈር ውረድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያች ሌሊት ጌታ ጌዴዎንን እንዲህ አለው፥ “ተነሥ፤ በሰፈሩም ላይ ውረድ፤ በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ቃማን መና ጎዳይ ጌዶና፥ “ታን ነዉ አደ እሜዳ ድራዉ፥ ደንዳደ ኡንቱንቱ ዱንካኔዳ ሳኣን ኡንቱንቱና ኦላ ጋከታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi k'amman Med'inaa Goday Geedoona, «Taani new aatsaade immeedda diraw, denddaade unttunttu dunkkaaneedda sa'aan unttunttunna olaa gaketta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallassa omars GODAY Geedoone, «Tani nees aaththa immida gishshas denda baada istti dunkaanidason istta ola. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላሳ ኦማርስ ጎዳይ ጌዶኔ፥ «ታኒ ኔስ ኣ ኢሚዳ ጊሻስ ዴንዳ ባዳ ኢስቲ ዱንካኒዳሶን ኢስታ ኦላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቃማ ጎዳይ ገድዮናኮ፥ “ታኒ ነዉ አዳ እምዳ ግሾ ደንዳዳ ኤንቲ ዱንካንዳ በሳን ደእሽን ኦላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He qamma Goday Gediyoonako, “Taani new aathada immida gisho dendada enti dunkaanida bessan de7ishin ola. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያች ሌሊት እግዚአብሔር ጌዴዎንን እንዲህ አለው፤ “ተነሥ፤ በሰፈሩም ላይ ውረድ፤ በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ሌሊት እግዚአብሔር ጌዴዎንን እንዲህ አለው፥ “በእነርሱ ላይ ድልን እንድትቀዳጅ የማደርግህ ስለ ሆነ ተነሥተህ የእነርሱን ሰፈር አጥቃ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ለይቲ እቲኣ እግዚኣብሄር ንጌዴዎን “ንምድያም ኣብ ኢድካ ሂበካ እየ እሞ፥ ተሲእኻ ናብቲ ሰፈሮም ውረድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ በታ ለይቲ እቲኣ እግዚኣብሄር፡ ንእኡ ኣብ ኢድካ ሂበካ እየ እሞ፡ ተንሲእካ ናብቲ ሰፈር ውረድ። |