Judges 7:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጽሪ እቶም ዚለሓሱን ኢዶም ኣብ ኣፎም ዘንብሩን ድማ ሰለስተ ሚእቲ ሰብኣይ ነበረ። እቶም ዝተረፉ ኵሎም ህዝቢ ግና ማይ ክሰትዩ ብብርኮም ተምበርከኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእጃቸውም ውኃ ወደ አፋቸው አድርገው የጠጡት ቍጥር ሦስት መቶ ሆነ፤ የቀሩት ሕዝብ ግን ውኃ ሊጠጡ በጕልበታቸው ተንበረከኩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእጃቸውም ውኃ ወደ አፋቸው አድርገው የጠጡት ቍጥር ሦስት መቶ ነበረ፤ የቀሩት ሕዝብ ግን ውኃ ሊጠጡ በጕልበታቸው ተንበረከኩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሦስት መቶ ሰዎች ውሃውን በእጃቸው እያፈሱ ጠጡ፤ የቀሩት ሁሉ ግን ለመጠጣት በጉልበታቸው ተንበረከኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንቱ ኩሽያን ሃ ኮጰቲደ ላባጭ ኦደ ኡሼዳዋንቱ ፓይዱ ሄዙ ጼታ፤ ሽን አቴዳዋንቱ ኡባይ ሃ ኡሻናዉ ጉልባቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barenttu kushiyan haatsaa kop'p'etiide labac'i ootsiide usheeddawanttu paydu heezzu s'eeta; shin atteedawanttu ubbay haatsaa ushanaw gulbbateeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta kushen haaththa eqon kuphphati uyizayta qooday heedzdzu xeeta; gido attiin attidayti ubbay haaththaa uyanaas gulbatida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ኩሼን ሃ ኤቆን ኩጳቲ ኡዪዛይታ ቆዳይ ሄ ጼታ፤ ጊዶ ኣቲን ኣቲዳይቲ ኡባይ ሃ ኡያናስ ጉልባቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ ኩሸን ሃ ኡየይሳታ ታይቦይ ሄ ፄታ፤ ሽን አትዳይሳት ኡባይ ሃ ጉልባትድ ኡይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta kushen haathe uyeyisata tayboy heedzu xeeta; shin attidaysati ubbay haathe gulbatidi uyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሦስት መቶ ሰዎች ውሃውን በእጃቸው እያፈሱ ጠጡ፤ የቀሩት ሁሉ ግን ለመጠጣት በጕልበታቸው ተንበረከኩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእጃቸው ውሃ እየዘገኑ የሚጠጡት ቊጥር ሦስት መቶ ሆነ፤ የቀሩት ሁሉ የጠጡት ግን በጒልበታቸው ተንበርክከው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ብኢዶም ሓፊኖም ማይ ዝሰተዩ ኸዓ ሰለስተ ሚእቲ ሰባት ኮኑ። እቶም ዝተረፉ ህዝቢ ግና ማይ ክሰትዩ፥ ብብርኮም ተምበርከኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቁጽሪ እቶም ብኢዶም ንኣፎም ማይ ዝሰትዩ ኸአ ስለስተ ሚእቲ ሰብ ኮኑ። እቶም ዝተረፉ ኹሎም ህዝቢ ግና ማይ ኪሰትዩ፡ ብብርኮም ተምበርኪኾም ደነኑ። |