Judges 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነቶም ህዝቢ ናብ ማይ ኣውረዶም፣ እግዚኣብሄር ድማ ንጊዴዎን በሎ፦ ከምቲ ከልቢ ዚልሕስ ብመልሓሱ ማይ ዚልሕስ እንተሎ፡ ንበይኑ ኣቐምጦ። ኩሉ ተንበርኪኹ ክሰቲ ዝገብር ሰብ እውን ከምኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቡ​ንም ወደ ውኃ አወ​ረደ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጌዴ​ዎ​ንን፥ “ውሻ እን​ደ​ሚ​ጠጣ ውኃ በም​ላሱ የሚ​ጠ​ጣ​ውን ሁሉ፥ እር​ሱን ለብ​ቻው አድ​ር​ገው፤ እን​ዲ​ሁም ሊጠጣ በጕ​ል​በቱ የሚ​ን​በ​ረ​ከ​ከ​ውን ሁሉ ለብ​ቻው አድ​ር​ገው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡንም ወደ ውኃ አወረደ። እግዚአብሔርም ጌዴዎንን። ውሻ እንደሚጠጣ ውኃ በምላሱ የሚጠጣውን ሁሉ፥ እርሱን ለብቻው አድርገው፤ እንዲሁም ሊጠጣ በጕልበቱ የሚንበረከከውን ሁሉ ለብቻው አድርገው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌዴዎን ሰዎቹን ወደ ወንዝ ይዞአቸው ወረደ፤ እዚያም ጌታ፥ “ውሻ በምላሱ እየጨለፈ እንደሚጠጣ ሁሉ፥ በምላሳቸው የሚጠጡትን፥ በጉልበታቸው ተንበርክከው ከሚጠጡት ለይ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ጌዶን አሳ ሃኮ አፌዳ። መና ጎዳይ ጌዶና፥ “ሀ አሳ ግዶፐ ጉልባቲደ ሃ ኡሽያዋንታነ፥ ካናዳን ሃ እንጻርሳን ላባጭ ላባጭ ኦደ ኡሽያዋንታ ሻካ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Geedooni asaa haatsaakko afeedda. Med'inaa Goday Geedoona, «Ha asaa giddoppe gulbbatiide haatsaa ushiyaawanttanne, kanaadan haatsaa ins's'arssan labac'i labac'i ootsiide ushiyaawantta shaakka» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Geedooni asaa haaththaako efides; GODAY Geedoone, «Ha asaa giddofe gulbatidi haath uyizaytanne kana mala eqon haath inxarsan lamaci lamaci histtidi uyizayta shaakka» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጌዶኒ ኣሳ ሃኮ ኤፊዴስ፤ ጎዳይ ጌዶኔ፥ «ሃ ኣሳ ጊዶፌ ጉልባቲዲ ሃ ኡዪዛይታኔ ካና ማላ ኤቆን ሃ ኢንጻርሳን ላማጪ ላማጪ ሂስቲዲ ኡዪዛይታ ሻካ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮን አሳ ሻፉ ኤክድ ብስ። ጎዳይ እያኮ፥ “ሀ አሳ ግዶፈ ጉልባትድ ሃ ኡየይሳታነ ካናዳ ሃ እንፃርሳን ኡየይሳታ ሻካ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooni asaa shaafu ekidi bis. Goday iyako, “Ha asaa giddofe gulbatidi haathe uyeysatanne kanada haathe inxarsan uyeyisata shaaka” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጌዴዎን ሰዎቹን ወደ ወንዝ ይዟቸው ወረደ፤ እዚያም እግዚአብሔር ፤ “ውሻ በምላሱ እየጨለፈ እንደሚጠጣ ሁሉ፣ በምላሳቸው የሚጠጡትን፣ በጕልበታቸው ተንበርክከው ከሚጠጡት ለይ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌዴዎንም ሰዎቹን ወደ ወንዝ ውሃ አወረዳቸው፤ እግዚአብሔርም “በጒልበቱ ተንበርክኮ ውሃ ከሚጠጣው መካከል እንደ ውሻ በምላሱ እየጨለፈ የሚጠጣውን ሁሉ ለየው!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ጌዴዎን ነቲ ህዝቢ ናብ ማይ ኣውረዶ፤ እግዚኣብሄር ድማ ንጌዴዎን “ነቲ ኸም ኣሳትያ ኸልቢ ብመልሓሱ ማይ ዝሰቲ ንበይኑ ፍለዮ፤ ነቲ ብብርኩ ተንበርኪኹ ዝሰቲውን ከምኡ ንበይኑ ፍለዮ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ነቲ ህዝቢ ናብ ማይ ኣውረዶ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንጊዴውን፡ ነቲ ኸም ኣሳትያ ኸልቢ ማይ ብልሳኑ ዚሰቲ ዘበለ፡ ንእኡ ንበይኑ፡ ነቲ ብብርኩ ተደቢሩ ዚሰቲውን ከምኡ ገብሮ፡ በሎ።