Judges 7:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጊዴዎን ድማ፡ ናብ መላእ ኣኽራን ኤፍሬም ልኡኻት ሰደደ፡ ከምዚ ኢሎም፡ ኣንጻር ሚድያናውያን ውረዱ እሞ፡ ነቲ ማያት ኣብ ቅድሚኦም ክሳዕ ቤት-ባራን ዮርዳኖስን ውሰድዎ። ሽዑ ኵሎም ሰብ ኤፍሬም ተኣኪቦም ነቲ ማይ ክሳዕ ቤት-ባራን ዮርዳኖስን ወሰድዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌዴዎንም፥ “ምድያማውያንን ለመግጠም ውረዱ፥ እስከ ቤትባራም ድረስ ያለውን ውኃ፥ ዮርዳኖስንም፥ ያዙባቸው” ብሎ መልእክተኞችን በኤፍሬም ወዳለው ተራራማ ሀገር ሁሉ ላከ። የኤፍሬምም ሰዎች ሁሉ ተሰብስበው እስከ ቤትባራ ድረስ ውኃውን፥ ዮርዳኖስንም ቀድመው ያዙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌዴዎንም። ምድያምን ለመገናኘት ውረዱ፥ እስከ ቤትባራም ድረስ ያለውን ውኃ፥ ዮርዳኖስን፥ ያዙባቸው ብሎ መልክተኞችን በኤፍሬም ወዳለው ተራራማ አገር ሁሉ ሰደደ። የኤፍሬም ሰዎችም ሁሉ ተሰብስበው እስከ ቤትባራ ድረስ ውኃውን፥ ዮርዳኖስን፥ ያዙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎንም በኤፍሬም ኰረብታማ አገር ለሚኖሩት ሁሉ፥ “በምድያማውያን ላይ ውረዱ፤ እስከ ቤትባራ ድረስ ያለውንም የዮርዳኖስ ወንዝ ቀድማችሁ ያዙ” አላቸው። ስለዚህ የኤፍሬም ሰዎች ሁሉ ተጠርተው ወጡ፤ እስከ ቤትባራ ድረስ ያለውንም የዮርዳኖስን ወንዝ ያዙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ አሳ ኡባኮ ጌዶን አሳ ኪቲደ፥ “ሚድያማ አሳ ኦላናዉ ዱገ ዎተ፤ ቤትባና ጋካናዉ ደእያ ዮርዳኖሳ ሻፋነ አን ገልያ ቄር ሻፋቱዋ ኡንቱቱፐ ካሰቲደ ኦይቂተ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ኤፍሬማ አሳይ ኡባይ ጼገት ሺቂደ፥ ቤትባራ ጋካናዉ ዮርዳኖሳ ሻፋነ አን ገልያ ቄር ሻፋቱዋ ኦይቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireema gezziyaan de'iyaa asaa ubbaakko Geedooni asaa kiittiide, «Miidiyaama asaa olanaw duge wod'd'ite; Beetibaana gakkanaw de'iyaa Yorddaanoosa Shaafaanne an geliyaa k'eeri shaafatuwaa unttuttuppe kasetiide oyk'k'ite» yaageedda. Hewaappe guyye Efireema Asay ubbay s'eegetti shiik'iide, Beetibaara gakkanaw Yorddaanoosa Shaafaanne an geliyaa k'eeri shaafatuwaa oyk'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme gezzen diza asaa ubbaakko Geedooni as kiittidi, «Midiyaame asaa olanaas duge wodhdhite; Beeti-Baare gakkanaas diza Yordaanoose shaafaa isttafe sinththati oykkidi oge duuththite» gides. Efreeme asaykka ubbay xeygetti shiiqidi izi gidayssaththo ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ጌዜን ዲዛ ኣሳ ኡባኮ ጌዶኒ ኣስ ኪቲዲ፥ «ሚዲያሜ ኣሳ ኦላናስ ዱጌ ዎቴ፤ ቤቲ-ባሬ ጋካናስ ዲዛ ዮርዳኖሴ ሻፋ ኢስታፌ ሲንቲ ኦይኪዲ ኦጌ ዱቴ» ጊዴስ። ኤፍሬሜ ኣሳይካ ኡባይ ጼይጌቲ ሺቂዲ ኢዚ ጊዳይሳ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ደእያ አሳኮ ገድዮን ኪትድ፥ “ምድያመታ ኦላናዉ ዱገ ዎድ ቤት-ባራ ጋካናዉ ደእያ ዮርዳኖሰን ገልያ ሻፋታ ኤንታፈ ካሰትድ ኦይክተ” ያግስ። ኤፍሬማ አሳ ኡባይ ፄገትድ፥ ሺቅድ ቤት-ባራ ጋካናዉ ዮርዳኖሰን ገልያ ሻፋታ ኦይክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Derey dariya Efreema biittan de7iya asaako Gediyooni kiittidi, “Midiyaameta olanaw duge wodhidi Beet-Baara gakanaw de7iya Yordaanosen geliya shaafata entafe kasetidi oykite” yaagis. Efreema asa ubbay xeegetidi, shiiqidi Beet-Baara gakanaw Yordaanosen geliya shaafata oykidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎንም በኤፍሬም ኰረብታማ አገር ለሚኖሩት ሁሉ፣ “በምድያማውያን ላይ ውረዱ፤ እስከ ቤትባራ ድረስ ያለውንም የዮርዳኖስ ወንዝ ቀድማችሁ ያዙ” አላቸው። ስለዚህ የኤፍሬም ሰዎች ሁሉ ተጠርተው ወጡ፤ እስከ ቤትባራ ድረስ ያለውንም የዮርዳኖስን ወንዝ ያዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌዴዎንም በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ወዳሉት ሁሉ መልእክተኞች ልኮ “ወርዳችሁ በምድያማውያን ላይ ዝመቱ፤ ምድያማውያን ተሻግረው እንዳያመልጡ የዮርዳኖስን ወንዝና ወደ እርሱ የሚገቡትንም መጋቢ ወንዞች እስከ ቤትባራ ድረስ በር በሩን ዘግታችሁ በተጠናከረ ሁኔታ ጠብቁ” አላቸው። ስለዚህ የኤፍሬም ሰዎች በአንድነት ተጠራርተው የዮርዳኖስን ወንዝና ወደዚያ የሚገቡትን መጋቢ ወንዞች እስከ ቤተባራ ድረስ ዘግተው ያዙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጌዴዎን ድማ “ንምድያም ክትዋግእዎም ውረዱ፤ ነቲ ማያት ክሳዕ ቤትባራን ዮርዳኖስን ድማ ሓዝዎ” ኢሉ ናብ ኵሉ ዀረብታታት ኤፍሬም ልኡኻት ሰደደ። ሽዑ ዅሎም ሰብ ኤፍሬም ተኣኪቦም ነቲ ማያት ክሳዕ ቤትባራን ዮርዳኖስን ሓዝዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጊዴዎን ድማ፡ ንሚድያን ክትቃባበልዎም ውረዱ፡ ነቲ ማያት ክሳዕ ቤትባራን ዮርዳኖስን ድማ ሐዘሎም፡ ኢሉ ናብ ብዘሎ ኸረን ሰብ ኤፍሬም ተአኪቦም ነቲ ማያት ክሳዕ ቤትባራን ዮርዳኖስን ሓዝዎ። |