Judges 7:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰለስተ ሚእቲ ድማ ቀርኒ እቲ ድዑል ነፍሑ፣ እግዚኣብሄር ድማ ሰይፊ ነፍሲ ወከፍ ኣብ ልዕሊ መጻምድቱ ኣንበረ፣ ኣብ ኵሉ ሰራዊት እውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሦስቱንም መቶ ቀንደ መለከቶችን ነፉ፤ እግዚአብሔርም የሰውን ሁሉ ሰይፍ በባልንጀራዉና በሠራዊቱ ሁሉ ላይ አደረገ፤ ሠራዊቱም በጽሬራ በኩል እስከ ቤትሲጣ ጋራጋታ ድረስ በጣባት አጠገብ እስካለው እስከ አቤልሜሁላ ዳርቻ ድረስ ሸሸ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሦስቱንም መቶ ቀንደ መለከቶች ነፉ፥ እግዚአብሔርም የሰውን ሁሉ ሰይፍ በባልንጀራውና በሠራዊቱ ሁሉ ላይ አደረገ፤ ሠራዊቱም በጽሬራ በኩል እስከ ቤትሺጣ ድረስ በጠባት አጠገብ እስካለው እስከ አቤልምሖላ ዳርቻ ድረስ ሸሸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሦስት መቶው ቀንደ መለከት ድምፅ እንደተሰማም ጌታ በሰፈሩ ውስጥ ያለው ሰው አንዱ በሌላው ላይ ሰይፉን እንዲመዝበት አደረገ፤ ሠራዊቱ በጽሬራ አቅጣጫ እስከ ቤትሺጣ፥ ከዚያም አልፈው በጠባት አጠገብ እስካለው እስከ አቤልመሖላ ድንበር ድረስ ሸሽተው ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌዶና አሳይ ሄዙ ጼቱ ማላካታ ፑኔዳ ዎደ፥ ሞርከቱዋ ኦላንቻቱ ባረንቱ ማሻን እቱ እቱዋ ዎናዳን መና ጎዳይ ኦዳ፤ ያትና፥ አቴዳ ኦላንቻቱ ጽሬራኮ ስሚደ፥ ቤትሺጻ ጌተትያ ካታማ ጋካናዉ፥ ሄዋፐካ አደ፥ ጻባታ ማታን ደእያ አቤል-ማሆላ ጋካናዉ ባቃቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geedoona Asay heezzu s'eetu malakataa punneedda wode, morkkatuwaa olanchchatuu barenttu mashshaan ittuu ittuwaa wod'anaadan Med'inaa Goday ootseedda; yaatina, atteeda olanchchatuu S'ireerakko simmiide, Beetishiis'a geetettiyaa katamaa gakkanaw, hewaappekka aad'd'iidde, S'abaata matan de'iyaa Aabeeli-Mahoola gakkanaw bak'atteedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heedzdzu xeetu Geedoone asay ba zaye zaye punnida wode morkketa olanchchati bantta giththa mashshan issoy issaa wodhana mala GODAY ooththides; hessa gishshas attida olanchchati Zerera baggara gede Beeti-Sixe geetettiza katamara aadhdhi biidi Xabata matan diza Aabeeli-Mahoole gakkanaas baqatida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጼቱ ጌዶኔ ኣሳይ ባ ዛዬ ዛዬ ፑኒዳ ዎዴ ሞርኬታ ኦላንቻቲ ባንታ ጊ ማሻን ኢሶይ ኢሳ ዎና ማላ ጎዳይ ኦዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኣቲዳ ኦላንቻቲ ዜሬራ ባጋራ ጌዴ ቤቲ-ሲጼ ጌቴቲዛ ካታማራ ኣ ቢዲ ጻባታ ማታን ዲዛ ኣቤሊ-ማሆሌ ጋካናስ ባቃቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ፄቱ አሳይ ባንታ ሞይዝያ ፑንዳ ዎደ ሞርከ ኦላንቾት ባንታ ማሻ እሶይ እሱዋ ቦላ ደንና መላ ጎዳይ ኦስ። አትዳ ኦላንቾት ፃራራኮ ስሚድ ቤት-ሽፃ ጋካናዉ፥ ያፐ አድ፥ ፃባታ ማታን ደእያ አቤል-ማሆላ ጋካናዉ ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heedzu xeetu asay banta moyziya punnida wode morke olanchoti banta mashshaa issoy issuwa bolla denthana mela Goday oothis. Attida olanchoti Xararako simmidi Beet-Shixa gakanaw, yaape aadhidi, Xabaata matan de7iya Abeel-Mahoola gakanaw baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሦስት መቶው ቀንደ መለከት ድምፅ እንደ ተሰማም እግዚአብሔር በሰፈሩ ውስጥ ያለው ሰው አንዱ በሌላው ላይ ሰይፉን እንዲመዝበት አደረገ፤ ሰራዊቱ በጽሬራ አቅጣጫ ወደ ቤት ሺጣ፣ ከዚያም ዐልፈው በጠባት አጠገብ እስካለው እስከ አቤላሞሖላ ድንበር ድረስ ሸሽተው ሄዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሦስት መቶው የጌዴዎን ሰዎች እምቢልታቸውን በሚነፉበት ጊዜ እግዚአብሔር እያንዳንዱን የጠላት ወታደር በጓደኛው ላይና በሠራዊቱ ላይ ሰይፉን እንዲያነሣ አደረገ፤ ሠራዊቱም ፊታቸውን ወደ ጽሬራ በመመለስ እስከ ቤትሺጣ፥ ከዚያም አልፎ በጣባት አጠገብ እስካለው አቤልመሖላ ድረስ ሸሽተው ሄዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰለስተ ሚእቲ ድማ መለኸት ምስ ነፍሑ፥ እግዚኣብሄር ነቶም ሰራዊት ምድያም ንስንሳቶም ብሰይፊ ኸም ዝቃተሉ ገበሮም። እቲ ሰራዊት ድማ ናብ ፀረራ ኣቢሉ ኽሳዕ ቤትሺጣ፥ ክሳዕ እታ ኣብ ገምገም ኣቤል መሖላ ዘላ ጣባት ሃደመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሰለስተ ሚእቲ መለኸት ድማ ነፍሑ፡ እግዚኣብሄር ከአ ሴፍ ነፍሲ ወከፍ ናብ ብጻዩን ናብ ብዘሎ እቲ ሰራዊትን ገበሮ። እቲ ሰራዊት ድማ ናብ ጸረራ ኣቢሉ ኽሳዕ ቤትሺጣ፡ ክሳዕ እታ ኣብ ገምገም ኣቤልመሖላ ዘላ ጣበት ሀደመ። |