Judges 7:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰለስተ ኣካላት ድማ መለኸት ነፍሑ፡ ነቲ ዕትሮ ሰበርዎ፡ ነቲ መብራህቲ ኣብ ጸጋመይቲ ኢዶም፡ ነተን መለኸት ድማ ኣብ የማናይ ኢዶም ሒዞም ክነፍሑ ነበሩ። ንሳቶም ድማ፡ ሰይፊ እግዚኣብሄርን ናይ ጊዴዎንን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሦስቱም ወገኖች ቀንደ መለከቶችን ነፉ፤ ማሰሮዎችንም ሰበሩ፤ በግራ እጃቸውም ችቦዎችን፥ በቀኝ እጃቸውም ቀንደ መለከቶችን ይዘው እየነፉ፥ “የእግዚአብሔርና የጌዴዎን ሰይፍ” ብለው ጮኹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሦስቱም ወገኖች ቀንደ መለከቶችን ነፉ፥ ማሰሮችንም ሰበሩ፥ በግራ እጃቸውም ችቦችን፥ በቀኝ እጃቸውም ቀንደ መለከቶችን ይዘው እየነፉ። የእግዚአብሔርና የጌዴዎን ሰይፍ ብለው ጮኹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሦስት ቡድን የተከፈሉት ሰዎች ቀንደ መለከቶቻቸውን ነፉ፤ ማሰሮቻቸውንም ሰበሩ፤ ችቦዎቻቸውን በግራ እጆቻቸው፥ ቀንደ መለከቶቻቸውንም በቀኝ እጆቻቸው ይዘው፥ “የጌታና የጌዴዎን ሰይፍ” በማለት ጮኹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀራ ባጋና ደእያ ላኡ ጭታቱካ ባረንቱ ማላካታ ፑኒደ፥ ጻሮቱዋካ መንድኖ፤ ሀድርሳ ኩሽያን ኤጽያ ጾምፕያ፥ ኡሸቻ ኩሽያን ማላካታ ኦይቂደ ፑኒደ፥ “መና ጎዳዉነ ጌዶናዉ ማሻን ኦለቴቶ!” ያጊደ ዋሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hara baggana de'iyaa laa"u c'itatuukka barenttu malakataa punniide, s'aarotuwaakka mentseeddino; haddirssa kushiyan ees's'iyaa s'omppiyaa, ushechcha kushiyan malakataa oyk'k'iide punniidde, «Med'inaa Godawunne Geedoonaw mashshaan oletteetto!» yaagiide waasseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hara baggara diza nam7u buttetikka ba zaye zaye punnidi ba oykkida xaarotakka menththereththida; hadirsa kushen eexxiza xomppe, ushachcha kushen zaye oykkidi punnishe, «GODAA olanne Geedoone ola!» giidi waassida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃራ ባጋራ ዲዛ ናምኡ ቡቴቲካ ባ ዛዬ ዛዬ ፑኒዲ ባ ኦይኪዳ ጻሮታካ ሜንሬዳ፤ ሃዲርሳ ኩሼን ኤጺዛ ጾምፔ፥ ኡሻቻ ኩሼን ዛዬ ኦይኪዲ ፑኒሼ፥ «ጎዳ ኦላኔ ጌዶኔ ኦላ!» ጊዲ ዋሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀራ ባጋራ ደእያ ናምኡ ጩጋይ ሄሳዳ ኦዶሶና። ባንታ ሀድርሳ ኩሸን ኤፅያ ፆምፐ፥ ባንታ ኡሻቻ ኩሸን ሞይዘ ኦይክድ፥ “ጎዳነ ገድዮና ማሻ” ያግድ ዋስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hara baggara de7iya nam7u cugay hessada oothidosona. Banta haddirsa kushen eexiya xompe, banta ushacha kushen moyze oykidi, “Godaanne Gediyoona mashshaa” yaagidi waassidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሦስት ቡድን የተከፈሉት ሰዎች ቀንደ መለከቶቻቸውን ነፉ፤ ማሰሮቻቸውንም ሰበሩ፤ ችቦዎቻቸውን በግራ እጆቻቸው፣ የሚነፏቸውንም ቀንደ መለከቶች በቀኝ እጆቻቸው ይዘው፣ “ የእግዚአብሔርና የጌዴዎን ሰይፍ” በማለት ጮኹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሌላም በኩል የነበሩት ሁለቱ ክፍሎች እንዲሁ አደረጉ፤ ሁሉም የተለኰሱትን ችቦዎቻቸውን በግራ እጃቸው፥ እምቢልታቸውን በቀኝ እጃቸው ይዘው “ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን እንዋጋለን!” እያሉ በመጮኽ ደነፉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ዝተረፉ ኽልተ ኽፍልታት ድማ መለኸቶም ነፍሑ፤ ነቲ ሳርማታትውን ሰበርዎ፤ ኵሎም ከዓ ብፀጋማይ ኢዶም መብራህቲ ሓዙ፤ ምእንቲ ኽነፍሑ፥ ከዓ ብየማነይቲ ኢዶም መለኸት ሓዙ፤ ዓው ኢሎም ድማ “እዙይ ኲናት እግዚኣብሄርን ጌዴዎንን እዩ” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰለስቲኦም ጭፍራ ድማ መለኸቶም ነፍሑ፡ ነቲ ዳነሱ ኸአ ሰበርዎ፡ ብዘጋመይቲ ኢዶም ፋናታት ብየማነይቲ ኢዶም ከአ፡ ኪነፍሑ፡ መለኸት ሐዙ፡ ሴፍ እግዚኣብሄርን ጊዴዎንን፡ ኢሎም ድማ ጨደሩ። |