Judges 7:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እግዚኣብሄር ንጊዴዎን በሎ፡ እስራኤል ኣብ ኢደይ ከይተልዕሎም፡ ኢደይ ኣድሒናኒ ከይትብል፡ ምሳኻ ዘሎ ህዝቢ ንሚድያናውያን ኣብ ኢዶም ክህቦም ኣዝዩ ብዙሕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጌዴ​ዎ​ንን፥ “ከአ​ንተ ጋር ያለው ሕዝብ በዝ​ቶ​አል፤ ስለ​ዚህ እስ​ራ​ኤል፦ እጄ አዳ​ነኝ ብሎ እን​ዳ​ይ​ታ​በ​ይ​ብኝ እኔ ምድ​ያ​ምን በእ​ጃ​ቸው አሳ​ልፌ አል​ሰ​ጣ​ቸ​ውም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ጌዴዎንን። ከአንተ ጋር ያለው ሕዝብ በዝቶአል፤ ስለዚህ እስራኤል። እጄ አዳነኝ ብሎ እንዳይታበይብኝ እኔ ምድያምን በእጃቸው አሳልፌ አልሰጣቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ጌዴዎንን፦ ከአንተ ጋር ያለው ሕዝብ በዝቶአል፥ ስለዚህ እስራኤል፦ እጄ አዳነኝ ብሎ እንዳይታበይብኝ እኔ ምድያምን በእጃቸው አሳልፌ አልሰጣቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ጌዶና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሚድያማ አሳ ታን ህንተንቱ ኩሽያን አደ እማናዉ፥ ኔናና ደእያ አሳይ ዳሬዳ፤ እስራኤልያ አሳይ፥ ‘ኑ ዎልቃን አቴዶ’ ጊደ ታ ቦላ ጬቀተና ማላ፥ ምድያማ አሳ ታን ኡንቱንቶ አደ እምከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Geedoona hawaadan yaageedda; «Miidiyaama asaa taani hinttenttu kushiyan aatsaade immanaw, neenana de'iyaa Asay dareedda; Israa'eeliyaa asay, ‹Nu wolk'k'an atteeddo› giide ta bolla c'eek'ettenna mala, Midiyaama asaa taani unttunttoo aatsaade immikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Geedoone, «Midiyaame dere asaa tani intte kushen aaththa immontta mala nenara diza asay darides; Isra7eele asay, ‹Nu wolqqan attidos› giidi ta bolla ceeqettontta mala Midiyaame dere asaa tani isttas aaththa immike.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጌዶኔ፥ «ሚዲያሜ ዴሬ ኣሳ ታኒ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሞንታ ማላ ኔናራ ዲዛ ኣሳይ ዳሪዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ ‹ኑ ዎልቃን ኣቲዶስ› ጊዲ ታ ቦላ ጬቄቶንታ ማላ ሚዲያሜ ዴሬ ኣሳ ታኒ ኢስታስ ኣ ኢሚኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ገድዮናኮ፥ “ኔራ ደእያ አሳይ ዳሮ ግድያ ግሾነ እስራኤለ አሳይ፥ ‘ኑኒ ኑ ዎልቃን ፆንዳ’ ግድ ታ ቦላ ጬቀቶና መላ ታኒ ምድያመታ ህንተ ኩሸን አዳ እምከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Gediyoonako, “Neera de7iya asay daro gidiya gishonne Isra7eele asay, ‘Nuuni nu wolqan xoonida’ gidi ta bolla ceeqetonna mela taani Midiyaameta hinte kushen aathada immike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ጌዴዎንን እንዲህ አለው፤ “ምድያማውያንን በእጃቸው አሳልፌ እንዳልሰጥ አብረውህ ያሉት ሰዎች በጣም ብዙ ናቸው፤ እስራኤላውያን የገዛ ኀይላቸው እንዳዳናቸው በመቍጠር እንዳይታበዩብኝ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ጌዴዎንን እንዲህ አለው፦ “በምድያማውያን ላይ ድልን አቀዳጃቸው ዘንድ ከአንተ ጋር ያሉ ሰዎች ለእኔ እጅግ ብዙ ሆነዋል፤ በራሳቸው ኀይል የሚያሸንፉ ስለሚመስላቸው ለእኔ ክብር ከመስጠት ይቈጠባሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንጌዴዎን “ኣነ ንምድያም ኣብ ኢዶም ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ፤ እንተ ኾነ እዞም ምሳኻ ዘለዉ ህዝቢ እምብዛ ስለ ዝበዝሑ ‘ብሓይልና ኢና ዝደሓንና’ ኢሎም ክዕበዩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንጊዴዎን፡ ኣነ ንሚድያን ኣብ ኢዶም ከይሀቦም፡ እስራኤል፡ ኢደይ ኣድሐነትኒ፡ ኢሉ ኸይዕበየለይ፡ እዚ ምሳኻ ዘሎ ህዝቢ እምብዛ በዚሑ፡ ፈራህን ተሸበርን ዘበለ ይመለስ፡ ካብ ከረን ጊልዓድ ይኺድ፡ ኢልካ ኣውጅ በሎ። ሽዑ ኻብቶም ህዝቢ ዕስራን ክልተን ሽሕ ተመልሱ፡ ዓሰርተ ሽሕ ከአ ተረፉ።