Judges 7:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነን ምሳይ ዘለዉ ዅሎምን መለኸት ክነፍሕ ከለኹ፡ ንስኻትኩም እውን ብዅሉ ሸነኽ ብዘሎ ሰፈር ቀርኒ እቲ ድዑል ትነፍሕ እሞ፡ ሰይፊ እግዚኣብሄርን ናይ ጊዴዎንን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ከእኔም ጋር ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከት ስንነፋ፥ እናንተ ደግሞ በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከታችሁን ንፉ፦ ኀይል የእግዚአብሔር፥ ሰይፍ የጌዴዎን በሉ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ከእኔም ጋር ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከት ስንነፋ፥ እናንተ ደግሞ በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከታችሁን ንፉ። ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን በሉ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔና አብረውኝ ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከቶቻችንን በምንነፋበት ጊዜ እናንተም በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከቶቻቸሁን እየነፋችሁ፥ ‘ለጌታና ለጌዴዎን’ ብላችሁ ጩኹ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታንነ ታናና ደእያዋንቱ ኡባቱ ማላካታ ፑንያ ዎደ፥ ህንተንቱካ ኡንቱንቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ዩይ አደ፥ ህንተንቱ ማላካታ ፑኒደ፥ ‘መና ጎዳዉነ ጌዶናዉ!’ ያጊደ ዋስተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taaninne taananna de'iyaawanttu ubbatuu malakataa punniyaa wode, hinttenttukka unttunttu dunkkaaneedda sa'aa yuuyyi aad'd'iide, hinttenttu malakataa punniidde, ‹Med'inaa Godawunne Geedoonaw!› yaagiide waassite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taninne tanara dizayti ubbati zaye punniza wode intteka istti dunkaanidaso yuuyi aadhdhidi intte zaye punnidi, ‹GODAA olanne Geedoone ola!› giidi waassite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒኔ ታናራ ዲዛይቲ ኡባቲ ዛዬ ፑኒዛ ዎዴ ኢንቴካ ኢስቲ ዱንካኒዳሶ ዩዪ ኣዲ ኢንቴ ዛዬ ፑኒዲ፥ ‹ጎዳ ኦላኔ ጌዶኔ ኦላ!› ጊዲ ዋሲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታነ ታራ ደኤይሳት ኡባይ ሞይዘ ፑንይ ዎደ ህንተካ ኤንቲ ዱንካንዳ በሳ ዩሹዋን ኤቅድ ሞይዘ ፑንሸ፥ ‘ጎዳሳነ ገድዮናሳ’ ያግድ ዋስተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tanne taara de7eysati ubbay moyze punniy wode hinteka enti dunkaanida bessaa yuushuwan eqidi moyze punnishe, ‘Godaasanne Gediyoonasa’ yaagidi waassite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔና አብረውኝ ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከቶቻችንን በምንነፋበት ጊዜ እናንተም በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከቶቻችሁን እየነፋችሁ፣ ‘ ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን’ ብላችሁ ጩኹ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔና ከእኔ ጋር የተመደቡት ሰዎች በቀንደ መለከቶቻችን ድምፅ ስናሰማ፥ እናንተም የራሳችሁን እምቢልታ ድምፅ በሰፈሩ ዙሪያ እያሰማችሁ ‘ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን ተዋጉ!’ ብላችሁ ጩኹ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ምስቶም ምሳይ ዘለዉ ዅሎም ኮይነ መለኸት ምስ ነፋሕኹ፥ ንስኻትኩምውን ኣብ ኵሉ ዙርያ እቲ ሰፈር መለኸታትኩም ንፍሑ ‘ንእግዚኣብሄርን ንጌዴዎንንውን’ በሉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ምስቶም ምሳይ ዘለው ኹሎም ኮይነ መለኸት ምስ ነፋሕኩ፡ ንስኻትኩምውን ኣብ ዙርያ ኹሉ እቲ ሰፈር ንፍሑ፡ ንእግዚኣብሄርን ንጊዴዎንን ድማ በሉ። |