Judges 7:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነን ምሳይ ዘለዉ ዅሎምን መለኸት ክነፍሕ ከለኹ፡ ንስኻትኩም እውን ብዅሉ ሸነኽ ብዘሎ ሰፈር ቀርኒ እቲ ድዑል ትነፍሕ እሞ፡ ሰይፊ እግዚኣብሄርን ናይ ጊዴዎንን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ከእ​ኔም ጋር ያሉት ሁሉ ቀንደ መለ​ከት ስን​ነፋ፥ እና​ንተ ደግሞ በሰ​ፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለ​ከ​ታ​ች​ሁን ንፉ፦ ኀይል የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ሰይፍ የጌ​ዴ​ዎን በሉ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ከእኔም ጋር ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከት ስንነፋ፥ እናንተ ደግሞ በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከታችሁን ንፉ። ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን በሉ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔና አብረውኝ ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከቶቻችንን በምንነፋበት ጊዜ እናንተም በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከቶቻቸሁን እየነፋችሁ፥ ‘ለጌታና ለጌዴዎን’ ብላችሁ ጩኹ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታንነ ታናና ደእያዋንቱ ኡባቱ ማላካታ ፑንያ ዎደ፥ ህንተንቱካ ኡንቱንቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ዩይ አደ፥ ህንተንቱ ማላካታ ፑኒደ፥ ‘መና ጎዳዉነ ጌዶናዉ!’ ያጊደ ዋስተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taaninne taananna de'iyaawanttu ubbatuu malakataa punniyaa wode, hinttenttukka unttunttu dunkkaaneedda sa'aa yuuyyi aad'd'iide, hinttenttu malakataa punniidde, ‹Med'inaa Godawunne Geedoonaw!› yaagiide waassite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Taninne tanara dizayti ubbati zaye punniza wode intteka istti dunkaanidaso yuuyi aadhdhidi intte zaye punnidi, ‹GODAA olanne Geedoone ola!› giidi waassite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒኔ ታናራ ዲዛይቲ ኡባቲ ዛዬ ፑኒዛ ዎዴ ኢንቴካ ኢስቲ ዱንካኒዳሶ ዩዪ ኣዲ ኢንቴ ዛዬ ፑኒዲ፥ ‹ጎዳ ኦላኔ ጌዶኔ ኦላ!› ጊዲ ዋሲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታነ ታራ ደኤይሳት ኡባይ ሞይዘ ፑንይ ዎደ ህንተካ ኤንቲ ዱንካንዳ በሳ ዩሹዋን ኤቅድ ሞይዘ ፑንሸ፥ ‘ጎዳሳነ ገድዮናሳ’ ያግድ ዋስተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tanne taara de7eysati ubbay moyze punniy wode hinteka enti dunkaanida bessaa yuushuwan eqidi moyze punnishe, ‘Godaasanne Gediyoonasa’ yaagidi waassite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔና አብረውኝ ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከቶቻችንን በምንነፋበት ጊዜ እናንተም በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከቶቻችሁን እየነፋችሁ፣ ‘ ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን’ ብላችሁ ጩኹ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔና ከእኔ ጋር የተመደቡት ሰዎች በቀንደ መለከቶቻችን ድምፅ ስናሰማ፥ እናንተም የራሳችሁን እምቢልታ ድምፅ በሰፈሩ ዙሪያ እያሰማችሁ ‘ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን ተዋጉ!’ ብላችሁ ጩኹ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ምስቶም ምሳይ ዘለዉ ዅሎም ኮይነ መለኸት ምስ ነፋሕኹ፥ ንስኻትኩምውን ኣብ ኵሉ ዙርያ እቲ ሰፈር መለኸታትኩም ንፍሑ ‘ንእግዚኣብሄርን ንጌዴዎንንውን’ በሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ምስቶም ምሳይ ዘለው ኹሎም ኮይነ መለኸት ምስ ነፋሕኩ፡ ንስኻትኩምውን ኣብ ዙርያ ኹሉ እቲ ሰፈር ንፍሑ፡ ንእግዚኣብሄርን ንጊዴዎንን ድማ በሉ።