Judges 7:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ርኣዩኒ፡ ከምኡ ድማ ግበሩ፡ በሎም። እንሆ ድማ፡ ናብ ደጋዊ ሸነኽ እቲ ሰፈር ምስ መጻእኩ፡ ከምዚ ኣነ ዝገብሮ ንስኻትኩም ክትገብሩ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እኔን ተመልከቱ፤ እንዲሁም አድርጉ፤ እነሆም፥ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ በደረስሁ ጊዜ እኔ እንደማደርግ እንዲሁ እናንተ አድርጉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እኔን ተመልከቱ፥ እንዲሁም አድርጉ፤ እነሆም፥ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ በደረስሁ ጊዜ እኔ እንደማደርግ እንዲሁ እናንተ አድርጉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎንም እንዲህ አላቸው፤ “እኔን ተመልከቱ፤ የማደርገውንም አድርጉ፤ በሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ እኔ የማደርገውን አይታችሁ ልክ እንደዚያው አድርጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ፦ “ታኮ ሃ ጼሊደ፥ ታን ኦያዋ ኦተ። ታን ኡንቱንቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ማታ ጋካደ ኦያዋዳን፥ ህንተንቱካ ኦተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta, «Taakko haa s'eelliide, taani ootsiyaawaa ootsite. Taani unttunttu dunkkaaneedda sa'aa mataa gakkaade ootsiyaawaadan, hinttenttukka ootsite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geedoonikka isttas, «Taakko haa xeellidi tani ooththizayssa ooththite; tani Midiyaame olanchchati dunkaanidaso mata gakkada ooththiza mala intteka ooththite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዶኒካ ኢስታስ፥ «ታኮ ሃ ጼሊዲ ታኒ ኦዛይሳ ኦቴ፤ ታኒ ሚዲያሜ ኦላንቻቲ ዱንካኒዳሶ ማታ ጋካዳ ኦዛ ማላ ኢንቴካ ኦቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድዮን ኤንታኮ፥ “ታና ፄልተ፤ ታኒ ኤንቲ ዱንካንዳ በሳ ጋክያ ዎደ ኦይሳዳ ህንተካ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gediyooni entako, “Tana xeellite; taani enti dunkaanida bessaa gakiya wode ootheysada hinteka oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎንም እንዲህ አላቸው፤ “እኔን ተመልከቱ፤ የማደርገውንም አድርጉ፤ በሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ እኔ የማደርገውን አይታችሁ ልክ እንደዚያው አድርጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም አላቸው፤ “እኔ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ፥ የማደርገውን በጥንቃቄ ተመልክታችሁ ያንኑ አድርጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በሎም፦ “ንኣይ ረአዩ፤ ኣነ ዝገብሮ ኸዓ ግበሩ። እንሆ፥ ከዓ ኣነ ናብ ወሰን ሰፈሮም ምስ በፃሕኹ፥ ከምቲ ኣነ ዝገብሮ ግበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎም ድማ፡ ንኣይ ርአዩ፡ ከምኡ ኸኣ ግበሩ። እንሆ ኸአ ኣነ ናብ ወሰን ሰፈር ምስ በጻሕኩ፡ ኪኸውን እዩ፡ ከምቲ ኣነ ዝገበሮ ግበሩ። |