Judges 7:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ርኣዩኒ፡ ከምኡ ድማ ግበሩ፡ በሎም። እንሆ ድማ፡ ናብ ደጋዊ ሸነኽ እቲ ሰፈር ምስ መጻእኩ፡ ከምዚ ኣነ ዝገብሮ ንስኻትኩም ክትገብሩ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “እኔን ተመ​ል​ከቱ፤ እን​ዲ​ሁም አድ​ርጉ፤ እነ​ሆም፥ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ በደ​ረ​ስሁ ጊዜ እኔ እን​ደ​ማ​ደ​ርግ እን​ዲሁ እና​ንተ አድ​ርጉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። እኔን ተመልከቱ፥ እንዲሁም አድርጉ፤ እነሆም፥ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ በደረስሁ ጊዜ እኔ እንደማደርግ እንዲሁ እናንተ አድርጉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎንም እንዲህ አላቸው፤ “እኔን ተመልከቱ፤ የማደርገውንም አድርጉ፤ በሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ እኔ የማደርገውን አይታችሁ ልክ እንደዚያው አድርጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ፦ “ታኮ ሃ ጼሊደ፥ ታን ኦያዋ ኦተ። ታን ኡንቱንቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ማታ ጋካደ ኦያዋዳን፥ ህንተንቱካ ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuntta, «Taakko haa s'eelliide, taani ootsiyaawaa ootsite. Taani unttunttu dunkkaaneedda sa'aa mataa gakkaade ootsiyaawaadan, hinttenttukka ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedoonikka isttas, «Taakko haa xeellidi tani ooththizayssa ooththite; tani Midiyaame olanchchati dunkaanidaso mata gakkada ooththiza mala intteka ooththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒካ ኢስታስ፥ «ታኮ ሃ ጼሊዲ ታኒ ኦዛይሳ ኦቴ፤ ታኒ ሚዲያሜ ኦላንቻቲ ዱንካኒዳሶ ማታ ጋካዳ ኦዛ ማላ ኢንቴካ ኦቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮን ኤንታኮ፥ “ታና ፄልተ፤ ታኒ ኤንቲ ዱንካንዳ በሳ ጋክያ ዎደ ኦይሳዳ ህንተካ ኦተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooni entako, “Tana xeellite; taani enti dunkaanida bessaa gakiya wode ootheysada hinteka oothite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎንም እንዲህ አላቸው፤ “እኔን ተመልከቱ፤ የማደርገውንም አድርጉ፤ በሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ እኔ የማደርገውን አይታችሁ ልክ እንደዚያው አድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም አላቸው፤ “እኔ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ ስደርስ፥ የማደርገውን በጥንቃቄ ተመልክታችሁ ያንኑ አድርጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በሎም፦ “ንኣይ ረአዩ፤ ኣነ ዝገብሮ ኸዓ ግበሩ። እንሆ፥ ከዓ ኣነ ናብ ወሰን ሰፈሮም ምስ በፃሕኹ፥ ከምቲ ኣነ ዝገብሮ ግበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 በሎም ድማ፡ ንኣይ ርአዩ፡ ከምኡ ኸኣ ግበሩ። እንሆ ኸአ ኣነ ናብ ወሰን ሰፈር ምስ በጻሕኩ፡ ኪኸውን እዩ፡ ከምቲ ኣነ ዝገበሮ ግበሩ።