Judges 7:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጊዴዎን ድማ ዛንታ እቲ ሕልምን ትርጉሙን ምስ ሰምዐ፡ ሰገደ እሞ ናብ ሰራዊት እስራኤል ተመሊሱ፡ ተንስእ! እግዚኣብሄር ንሰራዊት ሚድያን ኣብ ኢድካ ሂብዎ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም ሕል​ሙ​ንና ትር​ጓ​ሜ​ዉን በሰማ ጊዜ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰገደ፤ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ሰፈር ተመ​ልሶ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ድ​ያ​ምን ሠራ​ዊት በእ​ጃ​ችሁ አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​አ​ልና ተነሡ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌዴዎንም ሕልሙንና ትርጓሜውን በሰማ ጊዜ ሰገደ፤ ወደ እስራኤልም ሰፈር ተመልሶ። እግዚአብሔር የምድያምን ሠራዊት በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተነሡ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎንም ሕልሙንና ፍቺውን በሰማ ጊዜ ለጌታ ሰገደ፤ ከዚያም ወደ እስራኤላውያን ሰፈር ወጥቶ፥ “ጌታ የምድያማውያንን ሰፈር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተነሡ!” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌዶን ሄ ኦዴዳ አኩሙዋነ አኩሙዋ ብርሸ ስሴዳ ዎደ፥ ጉልባቲደ ጾሳዉ ጎይኔዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤላቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ጉየ ስሚደ፥ “ደንድተ! መና ጎዳይ ሚድያማ ኦላንቻቱዋ ህንተንቱ ኩሽያን አደ እሜዳ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geedooni he odeedda akumuwaanne akumuwaa birshshetsaa siseedda wode, gulbbatiide S'oossaw goynneedda. Hewaappe guyyiyaan, Israa'eelatuu dunkkaaneedda sa'aa guyye simmiide, «Denddite! Med'inaa Goday Miidiyaama olanchchatuwaa hinttenttu kushiyan aatsiide immeedda!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedoonikka he bitaneza agumonne agumozanne birsheththaa siyida wode gulbatidi Xoossas goynnides; hessafe guye Isra7eele asay dunkaanidaso guye simmidi, «Dendite! GODAY Midiyaame olanchchata intte kushen aaththi immides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒካ ሄ ቢታኔዛ ኣጉሞዛኔ ኣጉሞዛ ቢርሼ ሲዪዳ ዎዴ ጉልባቲዲ ጾሳስ ጎይኒዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ዱንካኒዳሶ ጉዬ ሲሚዲ፥ «ዴንዲቴ! ጎዳይ ሚዲያሜ ኦላንቻታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮን ሄ አሙሁዋነ እያ ብርሸ ስእዳ ዎደ ጉልባትድ ፆሳ ጎይንስ። እስራኤለ አሳይ ዱንካንዳ በሳ ጉየ ስሚድ፥ “ደንድተ፤ ጎዳይ ምድያመ ኦላንቾታ ህንተ ኩሸን አድ እሚስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooni he amuhuwanne iya birshethaa si7ida wode gulbatidi Xoossaa goyinnis. Isra7eele asay dunkaanida bessaa guye simmidi, “Dendite; Goday Midiyaame olanchota hinte kushen aathidi immis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎንም ሕልሙንና ፍቺውን በሰማ ጊዜ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ ከዚያም ወደ እስራኤላውያን ሰፈር ወጥቶ፣ “ እግዚአብሔር የምድያማውያንን ሰፈር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቷልና ተነሡ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌዴዎን ስለ ሰውየው ሕልምና ስለ ፍቹም ምንነት በሰማ ጊዜ በጒልበቱ ተንበርክኮ ለእግዚአብሔር ሰገደ፤ ወደ እስራኤላውያንም ሰፈር ተመልሶ “እግዚአብሔር በምድያማውያንና በሠራዊቱ ላይ ድልን የሚያቀዳጃችሁ ስለ ሆነ ተነሡ!” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጌዴዎን፥ እዝ ሕልሚ እዙይን ትርጕሙን ምስ ሰምዐ፥ ሰገደ። ድሕሪዙይ ናብ ሰፈር እስራኤል ተመሊሱ “እግዚኣብሄር ንሰፈር ምድያም ኣብ ኢድኩም ኣሕሊፉ ሂቡኩም እዩ እሞ ተስኡ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ ጊዴዎን ነገር እዚ ሕልሚ እዝን ምፍታሑን ምስ ሰምዔ፡ ሰገደ። ድሕርዚ ናብ ሰፈር እስራኤል ተመሊሱ፡ ኣግዚኣብሄር ንሰፈር ሚድያን ኣብ ኢድኩም ሂብኩም እዩ እሞ፡ ተንስኡ በለ።