Judges 7:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሚድያናውያንን ኣማሌቃውያንን ኵሎም ደቂ ምብራቕን ድማ ብብዝሒ ከም ኣንበጣ ኣብቲ ስንጭሮ ተደፊኦም ነበሩ። ኣግማሎም ድማ ብብዝሒ ከም ሑጻ ኣብ ጥቓ ባሕሪ ማእለያ የብለንን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዛታቸውም እንደ አንበጣ የሆነ ምድያማውያንና አማሌቃውያን የምሥራቅም ልጆች ሁሉ በሸለቆው ውስጥ ሰፍረው ነበር፤ የግመሎቻቸውም ብዛት ቍጥር እንደሌለው በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዛታቸውም እንደ አንበጣ የሆነ ምድያማውያንና አማሌቃውያን የምሥራቅም ሰዎች ሁሉ በሸለቆው ውስጥ ሰፍረው ነበር፤ የግመሎቻቸውም ብዛት ቍጥር እንደ ሌለው በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዛታቸው እንደ አንበጣ መንጋ የሆነ ምድያማውያን፥ አማሌቃውያንና ሌሎችም የምሥራቅ ሕዝቦች በሸለቆው ውስጥ ሰፍረው ነበር፤ የግመሎቻቸውም ብዛት በባሕር ዳርቻ እንዳለ አሸዋ ስፍር ቍጥር አልነበረውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ቦልያዳን ጮራቴዳ ሚድያማ አሳይ፥ አማሌቃ አሳይነ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ አሳይ ኡባይ ዎምባ ግዶን ዱንካኒደ ኡቴድኖ። ኡንቱቱ ጋሎቱ አባ ዶናን ደእያ ሻፍያዳን ፓይዳናዉ ዳንዳየተናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode booliyaadan c'oratteedda Miidiyaama asay, Amaaleek'a asaynne away doliyaa baggana de'iyaa Asay ubbay wombbaa giddon dunkkaaniide utteeddino. Unttuttu gaalotuu abbaa doonaan de'iyaa shafiyaadan paydanaw danddayettennawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode boole mala corattida Midiyaame asay Amaaleeqe asaynne arshe kessa baggara diza asay ubbay shoobbaa giddon dunkaani uttides. Istta gaamellati abba doonan diza ace mala qoodappe daro. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ቦሌ ማላ ጮራቲዳ ሚዲያሜ ኣሳይ ኣማሌቄ ኣሳይኔ ኣርሼ ኬሳ ባጋራ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ሾባ ጊዶን ዱንካኒ ኡቲዴስ። ኢስታ ጋሜላቲ ኣባ ዶናን ዲዛ ኣጬ ማላ ቆዳፔ ዳሮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ቦለዳ ዳርዳ ምድያመት፥ አማለቃትነ ዶሎሀ ባጋ አሳ ኡባይ ዛንጋራን ዱንካንድ ኡትዶሶና። ኤንታ ግማለት አባ ጋፃን ደእያ ሻፈ መላ ታይባናዉ ዳንዳኤተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode booleda darida Midiyaameti, Amaaleqatinne doloha bagga asa ubbay zangaaran dunkaanidi uttidosona. Enta gimaleti abba gaxan de7iya shafe mela taybanaw danda7etenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብዛታቸው እንደ አንበጣ መንጋ የሆነ ምድያማውያን፣ አማሌቃውያንና ሌሎችም የምሥራቅ ሕዝቦች በሸለቆው ውስጥ ሰፍረው ነበር፤ የግመሎቻቸውም ብዛት በባሕር ዳርቻ እንዳለ አሸዋ ስፍር ቍጥር አልነበረውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ብዛታቸው እንደ አንበጣ መንጋ የሆነ ምድያማውያን፥ ዐማሌቃውያንና የምሥራቅ ሰዎች በሸለቆው ውስጥ ሰፍረው ነበር፤ ግመሎቻቸውም ከብዛታቸው የተነሣ እንደ ባሕር ዳር አሸዋ ሊቈጠር የማይቻል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድያማውያንን ኣማሌቃውያንን ኵሎም ደቂ ምብራቕን ብዝሖም ከም ኣንበጣ ዝኾኑ ኣብቲ ለሰ ሰፊሮም ነበሩ። ኣግማሎም ከዓ ኽቝፀራ ዘይኽእላ፥ ኣብ ወሰን ባሕሪ ኸም ዘሎ ሑፃ ብዙሓት ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሚድያናውያንን ኣማሌቃውያንን ኩሎም ደቂ ምብራቕ ድማ ከም ኣንበጣ ዝምብዛሖም ኣብቲ ለሰ ሰፊሮም ነበሩ። ኣግማሎም ከአ ቁጽሪ ዜብለን፡ ኣብ ወሰን ባሕሪ ኸም ዘሎ ሑጻ ዝምብዛሔን ነበራ። |