Judges 7:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንታይ ከም ዚብሉ ድማ ክትሰምዕ ኣሎካ። ብድሕሪኡ ድማ ኣእዳውካ ናብ ሰራዊት ክትወርድ ክሕይላ እየን። ሽዑ ምስ ባርያኡ ፉራ ናብ ደገ እቶም ኣብ ሰራዊት ዝነበሩ ዕጡቓት ወረደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ና​ገ​ሩ​ት​ንም አድ​ም​ጣ​ቸው፤ ከዚ​ያም በኋላ እጆ​ችህ ይበ​ረ​ታሉ፤ ወደ ሰፈ​ርም ትወ​ር​ዳ​ለህ” አለው። እር​ሱም ከሎ​ሌው ፋራን ጋር ከሰ​ፈሩ በአ​ንድ ወገን የአ​ምሳ አለቃ ጦር ወደ ሰፈ​ረ​በት ወረደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚናገሩትንም ትሰማለህ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትወርድ ዘንድ እጅህ ትበረታለች አለው። እርሱና ሎሌው ፉራ በሰፈሩ ዳርቻ ወደ ነበሩት ሰልፈኞች ወረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚሉትንም አድምጥ፤ ከዚያ በኋላ በሰፈሩ ላይ አደጋ ለመጣል ድፍረት ታገኛለህ፤” ስለዚህም ጌዴዎን አገልጋዩን ፉራን አስከትሎ እስከ ሰፈሩ ዳርቻ ወረደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ግያዋ ስሳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ኡንቱንታ ኦላናዉ ምናና” ያጌዳ። ጌዶንነ አ ቆማይ ፑር፥ ምድያማቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ጋጻን ናግያ ኦላንቻቱዋኮ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) unttunttu giyaawaa sisa. Hewaappe guyyiyaan, neeni unttuntta olanaw minnana» yaageedda. Geedooninne Aa k'oomay Puuri, Midiyaamatuu dunkkaaneedda sa'aa gas'aan naagiyaa olanchchatuwaakko beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika gizayssa siya; hessafe guye neni istta hirgay baynda olana» gides. Hessa gishshas Geedooni ba aylle Puura kaaleththi ekkidi morkketi dunkaani dizaso heera wodhdhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ጊዛይሳ ሲያ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኢስታ ሂርጋይ ባይንዳ ኦላና» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጌዶኒ ባ ኣይሌ ፑራ ካሌ ኤኪዲ ሞርኬቲ ዱንካኒ ዲዛሶ ሄራ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ግያባ ስአ። ሄሳፈ ጉየ፥ ኔኒ ኤንታ ኦላናዉ ምኖተ ደማና” ያግስ። ገድዮንነ እያ አይለይ ፑር፥ ምድያመት ዱንካንዳ በሳ ማታን ናግያ ኦላንቾታኮ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti giyaba si7a. Hessafe guye, neeni enta olanaw minotethi demmana” yaagis. Gediyooninne iya aylley Puuri, Midiyaameti dunkaanida bessaa matan naagiya olanchotako bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚሉትንም አድምጥ፤ ከዚያ በኋላ በሰፈሩ ላይ አደጋ ለመጣል ድፍረት ታገኛለህ።” ስለዚህም ጌዴዎን አገልጋዩን ፉራን አስከትሎ እስከ ሰፈሩ ዳርቻ ወረደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም የሚሉትን ትሰማለህ፤ ከዚያም በኋላ በእነርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ድፍረት ታገኛለህ፤”። ስለዚህ ጌዴዎንና አገልጋዩ ፑራ ወደ ጠላት ሰፈር ዳርቻ ወረዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝዛረብዎ ስማዕ፤ ብድሕሪኡ ናብቲ ሰፈር ንምውራድ ኢድካ ኽትተብዕ እያ” በሎ። ሽዑ ጌዴዎን ምስ ሓሽከሩ ፉራ፥ ናብ ጥቓ እቶም ኣብ ሰፈር ተሰሊፎም ዝነበሩ ወረደ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዘዛረብዎ ኽትሰምዕ ኢኻ። ድሕሪኡ ናብቲ ሰፈር ንምውራድ ኣእዳውካ ኺጸንዓ እየን፡ በሎ። ሽዑ ንሱ ምስ ጱራ ግልያኡ፡ ናብ ወሰን እቶም ኣብ ሰፈር ተሰሊፎም ዝነበሩ ወረደ።