Judges 7:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንታይ ከም ዚብሉ ድማ ክትሰምዕ ኣሎካ። ብድሕሪኡ ድማ ኣእዳውካ ናብ ሰራዊት ክትወርድ ክሕይላ እየን። ሽዑ ምስ ባርያኡ ፉራ ናብ ደገ እቶም ኣብ ሰራዊት ዝነበሩ ዕጡቓት ወረደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚናገሩትንም አድምጣቸው፤ ከዚያም በኋላ እጆችህ ይበረታሉ፤ ወደ ሰፈርም ትወርዳለህ” አለው። እርሱም ከሎሌው ፋራን ጋር ከሰፈሩ በአንድ ወገን የአምሳ አለቃ ጦር ወደ ሰፈረበት ወረደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚናገሩትንም ትሰማለህ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትወርድ ዘንድ እጅህ ትበረታለች አለው። እርሱና ሎሌው ፉራ በሰፈሩ ዳርቻ ወደ ነበሩት ሰልፈኞች ወረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚሉትንም አድምጥ፤ ከዚያ በኋላ በሰፈሩ ላይ አደጋ ለመጣል ድፍረት ታገኛለህ፤” ስለዚህም ጌዴዎን አገልጋዩን ፉራን አስከትሎ እስከ ሰፈሩ ዳርቻ ወረደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ግያዋ ስሳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ኡንቱንታ ኦላናዉ ምናና” ያጌዳ። ጌዶንነ አ ቆማይ ፑር፥ ምድያማቱ ዱንካኔዳ ሳኣ ጋጻን ናግያ ኦላንቻቱዋኮ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttunttu giyaawaa sisa. Hewaappe guyyiyaan, neeni unttuntta olanaw minnana» yaageedda. Geedooninne Aa k'oomay Puuri, Midiyaamatuu dunkkaaneedda sa'aa gas'aan naagiyaa olanchchatuwaakko beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika gizayssa siya; hessafe guye neni istta hirgay baynda olana» gides. Hessa gishshas Geedooni ba aylle Puura kaaleththi ekkidi morkketi dunkaani dizaso heera wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ጊዛይሳ ሲያ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኢስታ ሂርጋይ ባይንዳ ኦላና» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ጌዶኒ ባ ኣይሌ ፑራ ካሌ ኤኪዲ ሞርኬቲ ዱንካኒ ዲዛሶ ሄራ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ግያባ ስአ። ሄሳፈ ጉየ፥ ኔኒ ኤንታ ኦላናዉ ምኖተ ደማና” ያግስ። ገድዮንነ እያ አይለይ ፑር፥ ምድያመት ዱንካንዳ በሳ ማታን ናግያ ኦላንቾታኮ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti giyaba si7a. Hessafe guye, neeni enta olanaw minotethi demmana” yaagis. Gediyooninne iya aylley Puuri, Midiyaameti dunkaanida bessaa matan naagiya olanchotako bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚሉትንም አድምጥ፤ ከዚያ በኋላ በሰፈሩ ላይ አደጋ ለመጣል ድፍረት ታገኛለህ።” ስለዚህም ጌዴዎን አገልጋዩን ፉራን አስከትሎ እስከ ሰፈሩ ዳርቻ ወረደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም የሚሉትን ትሰማለህ፤ ከዚያም በኋላ በእነርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ድፍረት ታገኛለህ፤”። ስለዚህ ጌዴዎንና አገልጋዩ ፑራ ወደ ጠላት ሰፈር ዳርቻ ወረዱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝዛረብዎ ስማዕ፤ ብድሕሪኡ ናብቲ ሰፈር ንምውራድ ኢድካ ኽትተብዕ እያ” በሎ። ሽዑ ጌዴዎን ምስ ሓሽከሩ ፉራ፥ ናብ ጥቓ እቶም ኣብ ሰፈር ተሰሊፎም ዝነበሩ ወረደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዘዛረብዎ ኽትሰምዕ ኢኻ። ድሕሪኡ ናብቲ ሰፈር ንምውራድ ኣእዳውካ ኺጸንዓ እየን፡ በሎ። ሽዑ ንሱ ምስ ጱራ ግልያኡ፡ ናብ ወሰን እቶም ኣብ ሰፈር ተሰሊፎም ዝነበሩ ወረደ። |