Judges 7:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሩባዓል፡ ንሱ ጊዴዎን ምስ ኩሎም ምስኡ ዝነበሩ ሰብኡትን፡ ኣንጊሆም ወድኡ፡ ኣብ ጥቓ ዒላ ሃሮድ ድማ ሰፈሩ፡ ሰራዊት ሚድያናውያን ድማ ብሸነኽ ሰሜን ኣብ ጎቦ ሞሬ፡ ኣብ ጎልጎል ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌዴዎን የተባለውም ይሩበኣል ከእርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ማልደው ተነሡ፤ በአሮኤድ ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ፤ የምድያምም ሰፈር ከእነርሱ ወደ ሰሜን በኩል በሞሬ ኮረብታ አጠገብ በሸለቆው ውስጥ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌዴዎን የተባለውም ይሩበኣል ከእርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ማልደው ተነሡ፥ በሐሮድ ምንጭ አጠገብም ሰፈሩ፤ የምድያምም ሰፈር ከእነርሱ ወደ ሰሜን በኩል በሞሬ ኮረብታ አጠገብ በሸለቆው ውስጥ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሩበኣል የተባለው ጌዴዎን፥ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሰዎች ሁሉ በጠዋት ተነሥተው በሐሮድ ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ። የምድያማውያንም ሰፈር እስራኤላውያን ከሰፈሩበት በስተ ሰሜን በኩል፥ በሞሬ ኰረብታ አጠገብ በሸለቆው ውስጥ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩባኣላ ጌተትያ ጌዶንነ አናና ደእያ አሳይ ኡባይ ዎንታ ጉራን ደንድ ቢደ፥ ሀሮዳ ጌተትያ ፑልትያ ማታን ዱንካኔዳ። ሚድያማ ጋደ አሳቱካ ህንቱቱፐ ሁጲሳ ባጋና ሞረ ጌተትያ ደርያ ማታን ደእያ ዎምባ ግዶን ዱንካኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yeruba'aala geetettiyaa Geedooninne aanana de'iyaa Asay ubbay wontta guuran denddi biide, Harooda geetettiyaa pulttiyaa matan dunkkaaneedda. Miidiyaama gade asatuukka hinttuttuppe huup'issa baggana Moore geetettiyaa deriyaa matan de'iyaa wombbaa giddon dunkkaaneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas maalado wonttara Yeruba7aale geetettiza Geedooninne izara diza asay ubbay wontta maaladora dendi biidi Harooda geetettiza pultto haaththa achchan dunkaanida. Midiyaame biitta asatikka isttafe pudeha baggara Moore geetettiza zumaa matan diza zullen dunkaanida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ማላዶ ዎንታራ ዬሩባኣሌ ጌቴቲዛ ጌዶኒኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ዎንታ ማላዶራ ዴንዲ ቢዲ ሃሮዳ ጌቴቲዛ ፑልቶ ሃ ኣቻን ዱንካኒዳ። ሚዲያሜ ቢታ ኣሳቲካ ኢስታፌ ፑዴሃ ባጋራ ሞሬ ጌቴቲዛ ዙማ ማታን ዲዛ ዙሌን ዱንካኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ የሩባኣላ ጌተትያ ገድዮንነ እያራ ደእያ አሳ ኡባይ ዎንታ ጉራ ደንድድ ብድ፥ ሀሮዳ ፑልቱዋ ማታን ዱንካንዶሶና። ምድያመ አሳይ ኤንታፈ ፑደሀ ባጋራ ሞረ ዙማ ማታን ደእያ ዛንጋራን ዱንካንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas Yeruba7aala geetetiya Gediyooninne iyara de7iya asa ubbay wonta guura dendidi bidi, Harooda pultuwa matan dunkaanidosona. Midiyaame asay entafe pudeha baggara More zumaa matan de7iya zangaaran dunkaanidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሩበኣል የተባለው ጌዴዎን፣ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሰዎች ሁሉ በጧት ተነሥተው በሐሮድ ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ። የምድያማውያንም ሰፈር እስራኤላውያን ከሰፈሩበት በስተ ሰሜን በኩል፣ በሞሬ ኰረብታ አጠገብ በሸለቆው ውስጥ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱም ማለዳ ይሩባዓል የተባለው ጌዴዎንና ተከታዮቹ በጧት ማልደው ተነሥተው በሐሮድ ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ። የምድያማውያን ሰፈርም ከእነርሱ በስተሰሜን በሞሬ ኮረብታ አጠገብ በሸለቆ ውስጥ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅባሒቱ ድማ ይሩበዓል፥ ዝተብሃለ ጌዴዎንን፥ እቲ ዅሉ ምስኡ ዝነበረ ህዝብን ኣንጊሆም ተስኡ፤ ኣብ ጥቓ ዓይኒ ማይ ሓሮድ ከዓ ሰፈሩ። ሰፈር ምድያም ድማ ብወገን ሰሜኖም ኣብ ኰረብታ ሞሬ፥ ኣብቲ ጥቓ ለሰ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | የሩብበዓል ንሱ ጊደዎን፡ እቲ ምስኡ ዝነበረ ኹሉ ህዝቢ ድማ ንጽብሒቱ ኣንጊሆም ተንስኡ፡ ኣብ ዓይኒ ማይ ሓሮድ ከአ ሰፈሩ። ሰፈር ሚድያን ድማ ብወገን ሰሜኖም ኣብ ኩርባ ሞሬ፡ ኣብቲ ለሰ ነበረ። |