Judges 6:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ከብቶምን ድንኳናቶምን ደየቡ እሞ፡ ከም ኣንበጣ ብብዝሒ መጹ። ንሳቶምን ኣግማሎምን ማእለያ የብሎምን፡ ከጥፍእዋ ድማ ናብታ ምድሪ ኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንስሶቻቸውንና ድንኳኖቻቸውን ይዘው በብዛት እንደ አንበጣ ሆነው ይመጡባቸው ነበር፤ ለእነርሱና ለግመሎቻቸው ቍጥር አልነበራቸውም፤ ምድሪቱንም ያጠፏት ዘንድ ይመጡ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንስሶቻቸውንና ድንኳኖቻቸውን ይዘው በብዛት እንደ አንበጣ ሆነው ይመጡ ነበር፤ ለእነርሱና ለግመሎቻቸውም ቍጥር አልነበራቸውም፤ ምድሪቱንም ያጠፉ ዘንድ ይመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከብቶቻቸውንና ድንኳኖቻቸውን ይዘው ሲመጡ ልክ የአንበጣ መንጋ ይመስሉ ነበር፤ ሰዎቹንም ሆነ ግመሎቻቸውን ለመቁጠር አዳጋች ሲሆን፥ የሚመጡትም ምድሪቱን ለማጥፋት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንቱ መህያነ ባረንቱ ዱንካንያ አኪደ፥ ቦሊ ይያዋዳን ጮራቲደ ዪኖ፤ ኡንቱንታነ ኡንቱንቱ ጋሎቱዋ ፓይዳናዉ ዳንዳየተና፤ ኡንቱንቱ ዪደ ጋድያ ባይዝኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barenttu mehiyaanne barenttu dunkkaaniyaa akkiide, boolii yiyaawaadan c'orattiide yiino; unttunttanne unttunttu gaalotuwaa paydanaw danddayettenna; unttunttu yiidde gadiyaa bayzzino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta mehetanne bantta dunkaaneta ekkidi booley yiza mala daridi yeettes; isttanne istta gaamellata qoodanaas dandayettenna; istta yuussayka biitta dhayssanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ሜሄታኔ ባንታ ዱንካኔታ ኤኪዲ ቦሌይ ዪዛ ማላ ዳሪዲ ዬቴስ፤ ኢስታኔ ኢስታ ጋሜላታ ቆዳናስ ዳንዳዬቴና፤ ኢስታ ዩሳይካ ቢታ ይሳናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ መህያነ ባንታ ዱንካንያ ኤክድ፥ ቦለይ ያዳ ዳርድ ዮሶና። ኤንታነ ኤንታ ግማለታ ታይባናዉ ዳንዳኤተና፤ ኤንቲ ይሸ ቢታ ይሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta mehiyanne banta dunkaaniya ekidi, booley yada daridi yoosona. Entanne enta gimaleta taybanaw danda7etenna; enti yishe biitta dhaysoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከብቶቻቸውንና ድንኳኖቻቸውን ይዘው ሲመጡ ልክ የአንበጣ መንጋ ይመስሉ ነበር፤ ሰዎቹንም ሆነ ግመሎቻቸውን ለመቍጠር አዳጋች ሲሆን፣ የሚመጡትም ምድሪቱን ለማጥፋት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከከብቶቻቸውና ከድንኳኖቻቸው ጋር ሲመጡ ያንበጣ መንጋ ይመስሉ ነበር፤ እነርሱንና ግመሎቻቸውን ለመቊጠር እስከማይቻል ድረስ እጅግ ብዙዎች ነበሩ፤ መጥተውም ምድሪቱን ያጠፉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ምስ ከፍቶምን ድንኳናቶምን ይድይቡ ነበሩ፤ ምብዛሖምውን ከም ኣንበጣ ነበረ። ንሳቶምን ኣግማሎምን ቍፅሪ ዘይብሎም ነበሩ እሞ፥ ነታ ሃገር ከጥፍእዋ ይኣትዉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ምስ ከብቶምን ድንኳውንቶምን ደየቡ፡ ምብዛሖም ከአ ኣንበጣ ኾይኖም መጹ። ንሳቶምን ኣግማሎምን ቁጽሪ ዜብሎም ነበሩ እሞ፡ ኬጥፍእዋ ናብታ ሃገር ኣተው። |