Judges 6:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብብዘሎ ምናሴ ልኡኻት ሰደደ። ናብ ኣሸርን ዛብሎንን ንፍታሌምን ድማ ልኡኻት ሰደደ። ንሳቶም ድማ ኪቕበልዎም ደየቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ምናሴም ነገድ ሁሉ መልእክተኞችን ላከ፤ እርሱም ከኋላው ሆኖ ጮኸ፤ መልእክተኞችንም ወደ አሴርና ወደ ዛብሎን ወደ ንፍታሌምም ላከ፤ እነርሱም ሊቀበሉአቸው ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ምናሴም ነገድ ሁሉ መልክተኞችን ሰደደ እነርሱም ደግሞ ተጠርተው በኋላው ተከተሉት፤ መልክተኞችንም ወደ አሴርና ወደ ዛብሎን ወደ ንፍታሌምም ሰደደ፥ እነርሱም ሊገናኙአቸው ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም በመላው የምናሴ ምድር መልእክተኞቹን ልኮ እንዲከተሉት ጥሪ አደረገ፤ ደግሞም የአሴር፥ የዛብሎንና የንፍታሌም ሰዎች ወጥተው እንዲገጥሟቸው መልእክተኛ ላከባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ዛራቱዋ ኡባዉ አሳ ኪቲደ፥ ባረና ካላና ማላ ኡንቱንታካ ጼስሴዳ። ቃይ አሴራ ዛረቶ፥ ዛብሎና ዛረቶነ ንፍታሌማ ዛረቶ አሳ ኪትና፥ ኡንቱንቱካ አናና ኦላ ባናዉ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase zaratuwaa ubbaw asaa kiittiide, barena kaallana mala unttunttakka s'eesisseedda. K'ay Aaseera zaretoo, Zaabiloona zaretoonne Nifttaaleema zaretoo asaa kiittina, unttunttukka aanana olaa baanaw keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase zare ubbaas as kiittidi bana kaallana mala isttaka xeyssides; hessaththoka Aaseere zaretas, Zaabiloone zaretasinne Niftaaleme zaretas as kiittides; isttika izara olaso baanaas kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ዛሬ ኡባስ ኣስ ኪቲዲ ባና ካላና ማላ ኢስታካ ጼይሲዴስ፤ ሄሳካ ኣሴሬ ዛሬታስ፥ ዛቢሎኔ ዛሬታሲኔ ኒፍታሌሜ ዛሬታስ ኣስ ኪቲዴስ፤ ኢስቲካ ኢዛራ ኦላሶ ባናስ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ኮቻ ኡባስ ኪታ የድድ፥ ባና ካላና መላ ኤንታ ፄግስስ። ቃስ አሴራ፥ ዛብሎናነ ንፍታለመ ኮቻታስ ኪታ የድን፥ ኤንቲ እያራ ኦላስ ባናዉ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase kocha ubbaas kiita yeddidi, bana kaallana mela enta xeegisis. Qassi Aseera, Zabloonanne Niftaaleme kochatas kiita yeddin, enti iyara olas baanaw keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም በመላው የምናሴ ምድር መልእክተኞቹን ልኮ እንዲከተሉት ጥሪ አደረገ፤ ደግሞም የአሴር፣ የዛብሎንና የንፍታሌም ሰዎች ወጥተው እንዲገጥሟቸው መልእክተኛ ላከባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምናሴን ነገድ ሁሉ መልእክት ልኮ ይከተሉት ዘንድ አስጠራቸው፤ እንዲሁም ወደ አሴር፥ ወደ ዛብሎንና ወደ ንፍታሌም ነገዶች መልእክተኞች ላከ፤ እነርሱም ከሌሎቹ ጋር ለመሰለፍ ወጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ኵሉ ነገድ ምናሴ ድማ ልኡኻት ሰደደ፤ ንሳቶምውን ከቲቶም ሰዓብዎ። ናብ ነገዳት ኣሴርን ዛብሎንን ንፍታሌምን ድማ ልኡኻት ሰደደ፤ ንሳቶምውን ክቕበልዎም ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ብዘሎ ምናሴ ድማ ልኡኻት ሰደደ፡ ንሳቶም ከአ ከቲቶም ሰዐብዎ። ናብ ኣሴርን ዛብሎንን ንፍታሌምን ድማ ልኡኻት ሰደደ፡ ንሳቶምውን ኪቕበልዎም ደየቡ። |