Judges 6:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኵሎም ሚድያናውያንን ኣማሌቃውያንን ደቂ ምብራቕን ተኣከቡ፣ ሰጊሮም ድማ ኣብ ጐልጐል ጅዝሬል ሰፈሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ያ​ምና አማ​ሌ​ቅም ሁሉ፥ የም​ሥ​ራ​ቅም ልጆች አንድ ሆነው ተሰ​በ​ሰቡ፤ ተሻ​ግ​ረ​ውም በኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤል ሸለቆ ሰፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድያማውያንም አማሌቃውያንም ሁሉ የምሥራቅም ሰዎች አንድ ሆነው ተሰበሰቡ፥ ዮርዳኖስንም ተሻገሩ፥ በኢይዝራኤልም ሸለቆ ሰፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ጊዜ ምድያማውያን ሁሉ፥ አማሌቃውያንና ሌሎች የምሥራቅ ሕዝቦች ያላቸውን አስተባብረው የዮርዳኖስን ወንዝ በመሻገር በኢይዝራኤል ሸለቆ ሰፈሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሚድያማ ጋድያ አሳይ፥ አማሌቃ ጋድያ አሳይነ አዋይ ዶልያ ባጋ ጋድያ አሳይ ኡባይ እትፐ ሺቂደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኔድኖ፤ እዝራኤላ ግያ ዎምባን ዱንካኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Miidiyaama gadiyaa asay, Amaaleek'a gadiyaa asaynne away doliyaa bagga gadiyaa Asay ubbay ittippe shiik'iide, Yorddaanoosa Shaafaa pinneeddino; Iziraa'eela giyaa wombban dunkkaaneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Midiyaame biitta asay, Amaaleeqe biitta asaynne arshey mokkiza baggara diza asay ubbay issife shiiqidi Yordaanoose shaafaa pinnida; Izra7eele geetettiza shoobban dunkaanida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሚዲያሜ ቢታ ኣሳይ፥ ኣማሌቄ ቢታ ኣሳይኔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ኢሲፌ ሺቂዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዳ፤ ኢዝራኤሌ ጌቴቲዛ ሾባን ዱንካኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ምድያመ፥ አማለቃነ ዶሎሀ ባጋ ቢታ አሳይ እስፈ ሺቅድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ እዝራኤላ ዛንጋራን ዱንካንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Midiyaame, Amaaleqanne doloha bagga biitta asay issife shiiqidi, Yordaanose shaafa pinnidi Izra7eela zangaaran dunkaanidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜ ምድያማውያን ሁሉ፣ አማሌቃውያንና ሌሎች የምሥራቅ ሕዝቦች ኀይላቸውን አስተባብረው የዮርዳኖስን ወንዝ በመሻገር በኢይዝራኤል ሸለቆ ሰፈሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ምድያማውያን፥ ዐማሌቃውያንና የምሥራቅ ሰዎች በአንድነት ተሰብስበው የዮርዳኖስን ወንዝ ተሻገሩ፤ በኢይዝራኤል ሸለቆም ሰፈሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዅሎም ምድያማውያንን ኣማሌቃውያንን ደቂ ምብራቕን ብሓደ ተኣከቡ፤ ንፈለግ ዮርዳኖስ ተሳጊሮም ድማ ኣብ ለሰ ኢይዝራኤል ሰፈሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኹሎም ሚድያናውያንን ኣማሌቃውያንን ደቂ ምብራቕን ብሓደ ተአከቡ፡ ተሳጊሮም ድማ ኣብ ለሰ ይዝርኤል ሰፈሩ።