Judges 6:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሓድሕዶም ድማ፡ እዚ ነገር እዚ ዝገበረ መን እዩ፧ ምስ ሓተቱን ምስ ሓተቱን ድማ፡ ጊዴዎን ወዲ ዮኣስ ከምዚ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “ይህን ነገር ያደ​ረገ ማን ነው?” ተባ​ባሉ። በጠ​የ​ቁና በመ​ረ​መ​ሩም ጊዜ፥ “ይህን ነገር ያደ​ረገ የኢ​ዮ​አስ ልጅ ጌዴ​ዎን ነው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስ በርሳቸውም። ይህን ነገር ያደረገ ማን ነው? ተባባሉ። በጠየቁና በመረመሩም ጊዜ። ይህን ነገር ያደረገ የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን ነው አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም፥ “ይህን ያደረገ ማን ነው?” በማለት እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ። ነገሩን በጥብቅ ሲከታተሉም፥ “የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን መሆኑን ደረሱበት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረንቱ ግዶን፥ “ላ ሀዋ ኦዳዌ ኦኔ?” ያጊደ እቱ እቱዋ ኦቼድኖ። ኡንቱንቱ ዩይ ዩዪደ ኦቺደ፥ ሄዋ ኦዳዌ ዮኣሻ ናኣ ጌዶና ግድያዋ ኤሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Barenttu giddon, «Laa hawaa ootseeddawe oonee?» yaagiide ittuu ittuwaa oochcheeddino. Unttunttu yuuyyi yuuyyiide oochchiide, hewaa ootseeddawe Yo'aasha na'aa Geedoona gidiyaawaa ereeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bantta giddon, «Haysso hayssa ooththiday oonee?» giidi issoy issaa oychchida; istti yuuyi yuuyi oychchidi hessa ooththiday Iyo7aasa naa Geedoone gididayssa erida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባንታ ጊዶን፥ «ሃይሶ ሃይሳ ኦዳይ ኦኔ?» ጊዲ ኢሶይ ኢሳ ኦይቺዳ፤ ኢስቲ ዩዪ ዩዪ ኦይቺዲ ሄሳ ኦዳይ ኢዮኣሳ ና ጌዶኔ ጊዲዳይሳ ኤሪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እሶይ እሱዋ፥ “ላ ሀይሳ ኦዳይ ኦኔ?” ያግድ ኦይችዶሶና። ኤንቲ ሄሳ ፕልግድ በእዳ ዎደ ሄሳ ኦዳይ እዮኣሳ ናኣ ገድዮና ግደይሳ ኤርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti issoy issuwa, “La haysa oothiday oonee?” yaagidi oychidosona. Enti hessa pilgidi be7ida wode hessa oothiday Iyo7aasa na7aa Gediyoona gideysa eridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “ይህን ያደረገ ማን ነው?” በማለት እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ። ነገሩን በጥብቅ ሲከታተሉም፣ “የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን መሆኑን ደረሱበት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርስ በርሳቸውም “ይህን ያደረገ ማን ነው?” በማለት ተጠያየቁ፤ ብዙ ከተመራመሩም በኋላ ይህን ያደረገው የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን መሆኑን ደረሱበት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስንሳቶም ድማ “እዝ ነገር እዙይ ዝገበረ መን እዩ?” ተበሃሃሉ። ሓቲቶምን መርሚሮምን ድማ “እዝ ነገር እዙይ ጌዴዎን ወዲ ኢዮኣስ እዩ ዝገበሮ” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሓድሕዶም ድማ፡ እዚ ነገር እዚ መን ገበሮ፡ ተባሃሃሉ፡ ሓቲቶም መርሚሮን ድማ እዚ ነገር እዚ ጊዴዎን ወዲ ዮኣስ እዩ ዝገበሮ በሎ።