Judges 6:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ጊዴዎን ካብ ባሮቱ ዓሰርተ ሰብ ወሲዱ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ። ብመዓልቲ ክገብሮ ከም ዘይክእል ንቤት ኣቦኡን ንሰብ እታ ከተማን ስለ ዝፈርሐ ድማ ከምኡ ገበረ። ብለይቲ ይኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌዴዎንም ከባሪያዎቹ ዐሥራ ሦስት ሰዎችን ወስዶ እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ የአባቱንም ቤተ ሰቦች፥ የከተማዉንም ሰዎች ስለፈራ ይህን በቀን ለማድረግ አልቻለም፤ ነገር ግን በሌሊት አደረገው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌዴዎንም ከባሪያዎቹ አሥር ሰዎችን ወስዶ እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ የአባቱን ቤተ ሰቦች የከተማውንም ሰዎች ስለ ፈራ ይህን በቀን ለማድረግ አልቻለም፥ ነገር ግን በሌሊት አደረገው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌዴዎን ከአገልጋዮቹ ዐሥር ሰዎች ወስዶ ጌታ እንዳዘዘው አደረገ፤ ቤተሰቡንና የከተማውን ሰው ስለ ፈራ ይህን ያደረገው ቀን ሳይሆን ሌሊት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌዶን ባረ ቆማቱዋፐ ታማቱዋ አኪደ፥ መና ጎዳይ አዉ ኦዴዳዋዳን ኦዳ። ሽን እ ባረ አዉዋ ሶ አሳዉነ ካታማን ደእያ አሳዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ሄዋ ጋላሳን ኦያዋ አጊደ ቃማን ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geedooni bare k'oomatuwaappe tammatuwaa akkiide, Med'inaa Goday aw odeeddawaadan ootseedda. Shin I bare aawuwaa soo asawunne kataman de'iyaa asaw yayyeedda diraw, hewaa gallassan ootsiyaawaa aggiide k'amman ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geedoonikka ba aylletappe tammata ekkidi GODAY izas yootida mala ooththides; gido attiin izi ba aawa soo asaassinne katamaan diza asaas yayyida gishshas hessa gallas ooththanayssa aggidi omars ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዶኒካ ባ ኣይሌታፔ ታማታ ኤኪዲ ጎዳይ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ባ ኣዋ ሶ ኣሳሲኔ ካታማን ዲዛ ኣሳስ ያዪዳ ጊሻስ ሄሳ ጋላስ ኦናይሳ ኣጊዲ ኦማርስ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድዮን ባ ኦሳንቾታፐ ታማታ ኤክድ፥ ጎዳይ እያዉ ኦድዳይሳዳ ኦስ። ሽን እ ባ አዋ ሶ አሳስነ ካታማን ደእያ አሳስ ያይዳ ግሾ ጋላስ ኦናይሳ አግድ ቃማ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gediyooni ba oosanchotape tammata ekidi, Goday iyaw odidaysada oothis. Shin I ba aawa soo asaasinne kataman de7iya asaas yayyida gisho gallas oothanaysa aggidi qamma oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌዴዎን ከአገልጋዮቹ ዐሥር ሰዎች ወስዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ቤተ ሰቡንና የከተማውን ሰው ስለ ፈራ ይህን ያደረገው ቀን ሳይሆን ሌሊት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌዴዎንም ከአገልጋዮቹ ዐሥሩን ወስዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ቤተሰቡንና የከተማይቱን ኗሪዎች ከመፍራቱም የተነሣ ይህን ያደረገው ቀን ሳይሆን በሌሊት ጨለማ ለብሶ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ጌዴዎን ካብ ኣገልገልቱ ዓሰርተ ሰባት ወሲዱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ። ግና ብመዓልቲ ኸይገብሮ፥ ንቤት ኣቦኡን ንሰብ እታ ኸተማን ስለ ዝፈርሐ፥ ብለይቲ ገበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ጊዴዎን ካብ ገላውኡ ዓሰርተ ሰብ ወሲዱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ። ኮነ ኸአ፡ ብመዓልቲ ኸይገብሮስ ንቤት ኣቦኡን ንሰብ እታ ኸተማን ስለ ዝፈርሄ፡ ብለይቲ ገበሮ። |