Judges 6:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ጊዴዎን ካብ ባሮቱ ዓሰርተ ሰብ ወሲዱ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ። ብመዓልቲ ክገብሮ ከም ዘይክእል ንቤት ኣቦኡን ንሰብ እታ ከተማን ስለ ዝፈርሐ ድማ ከምኡ ገበረ። ብለይቲ ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌዴ​ዎ​ንም ከባ​ሪ​ያ​ዎቹ ዐሥራ ሦስት ሰዎ​ችን ወስዶ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ለው አደ​ረገ፤ የአ​ባ​ቱ​ንም ቤተ ሰቦች፥ የከ​ተ​ማ​ዉ​ንም ሰዎች ስለ​ፈራ ይህን በቀን ለማ​ድ​ረግ አል​ቻ​ለም፤ ነገር ግን በሌ​ሊት አደ​ረ​ገው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌዴዎንም ከባሪያዎቹ አሥር ሰዎችን ወስዶ እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ የአባቱን ቤተ ሰቦች የከተማውንም ሰዎች ስለ ፈራ ይህን በቀን ለማድረግ አልቻለም፥ ነገር ግን በሌሊት አደረገው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌዴዎን ከአገልጋዮቹ ዐሥር ሰዎች ወስዶ ጌታ እንዳዘዘው አደረገ፤ ቤተሰቡንና የከተማውን ሰው ስለ ፈራ ይህን ያደረገው ቀን ሳይሆን ሌሊት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌዶን ባረ ቆማቱዋፐ ታማቱዋ አኪደ፥ መና ጎዳይ አዉ ኦዴዳዋዳን ኦዳ። ሽን እ ባረ አዉዋ ሶ አሳዉነ ካታማን ደእያ አሳዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ሄዋ ጋላሳን ኦያዋ አጊደ ቃማን ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geedooni bare k'oomatuwaappe tammatuwaa akkiide, Med'inaa Goday aw odeeddawaadan ootseedda. Shin I bare aawuwaa soo asawunne kataman de'iyaa asaw yayyeedda diraw, hewaa gallassan ootsiyaawaa aggiide k'amman ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geedoonikka ba aylletappe tammata ekkidi GODAY izas yootida mala ooththides; gido attiin izi ba aawa soo asaassinne katamaan diza asaas yayyida gishshas hessa gallas ooththanayssa aggidi omars ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌዶኒካ ባ ኣይሌታፔ ታማታ ኤኪዲ ጎዳይ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ኦዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ባ ኣዋ ሶ ኣሳሲኔ ካታማን ዲዛ ኣሳስ ያዪዳ ጊሻስ ሄሳ ጋላስ ኦናይሳ ኣጊዲ ኦማርስ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ገድዮን ባ ኦሳንቾታፐ ታማታ ኤክድ፥ ጎዳይ እያዉ ኦድዳይሳዳ ኦስ። ሽን እ ባ አዋ ሶ አሳስነ ካታማን ደእያ አሳስ ያይዳ ግሾ ጋላስ ኦናይሳ አግድ ቃማ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gediyooni ba oosanchotape tammata ekidi, Goday iyaw odidaysada oothis. Shin I ba aawa soo asaasinne kataman de7iya asaas yayyida gisho gallas oothanaysa aggidi qamma oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌዴዎን ከአገልጋዮቹ ዐሥር ሰዎች ወስዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ቤተ ሰቡንና የከተማውን ሰው ስለ ፈራ ይህን ያደረገው ቀን ሳይሆን ሌሊት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌዴዎንም ከአገልጋዮቹ ዐሥሩን ወስዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ቤተሰቡንና የከተማይቱን ኗሪዎች ከመፍራቱም የተነሣ ይህን ያደረገው ቀን ሳይሆን በሌሊት ጨለማ ለብሶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ጌዴዎን ካብ ኣገልገልቱ ዓሰርተ ሰባት ወሲዱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ። ግና ብመዓልቲ ኸይገብሮ፥ ንቤት ኣቦኡን ንሰብ እታ ኸተማን ስለ ዝፈርሐ፥ ብለይቲ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ጊዴዎን ካብ ገላውኡ ዓሰርተ ሰብ ወሲዱ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ገበረ። ኮነ ኸአ፡ ብመዓልቲ ኸይገብሮስ ንቤት ኣቦኡን ንሰብ እታ ኸተማን ስለ ዝፈርሄ፡ ብለይቲ ገበሮ።