Judges 6:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ርእሲ እዚ ከውሒ እዚ፡ ኣብቲ እተመደበ ቦታ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ መሰውኢ ስርሓሉ፡ ነቲ ኻልኣይ ብዕራይ ድማ ወሲድካ፡ በቲ ኽትቘርጾ ዘሎካ ዕንጨይቲ ጫካ ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕርብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ተራራ አናት ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር መሠዊያ አሳምረህ ሥራ፤ ሁለተኛዉንም በሬ ውሰድ፤ በዚያም በቈረጥኸው በማምለኪያ ዐጸዱ እንጨት ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቅርብ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ኮረብታ አናት ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር መሠዊያ አሳምረህ ሥራ ሁለተኛውንም በሬ ውሰድ፥ በዚያም በቈረጥኸው በማምለኪያ ዐፀዱ እንጨት ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቅርብ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ፍርስራሽ ጉብታ ላይ ለአምላክህ ለጌታ የሚገባውን መሠዊያ ሥራ። ሰባብረህ በጣልኸው የአሼራ ምስል ዐምድ ሁለተኛውን ወይፈን ወስደህ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርበው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ደርያ ሁጲያን መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ሹቻፐ ያርሽያ ሳኣ ሎይደ ጊግሳ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ቃንጸሬዳ አሼሮ ጌተትያ ጾሳቱ ምስልያ ቆኡዋ ኤደ፥ ላኤን ቦራ ኡባና ጹግያ ያርሹዋ ኡዳደ ያርሻ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha deriyaa huup'iyaan Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, shuchchaappe yarshshiyaa sa'aa loytsaade giigissa; hewaappe guyyiyaan, neeni k'ans's'ereetseedda Asheero geetettiyaa s'oossatuu misiliyaa k'oo'uwaa eetsaade, laa'entso booraa ubbaanna s'uuggiyaa yarshshuwaa udaade yarshsha» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He tiifetti doorettida misleza bolla GODAA ne Xoossaas, yarsho yarshizaso lo7eththa giigsa; hessafe guye neni menththereththida Asheero geetettiza xoossay misleza qera eeththada nam7anththo booraza mulera xuuggiza yarsho ooththada yarsha» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቲፌቲ ዶሬቲዳ ሚስሌዛ ቦላ ጎዳ ኔ ጾሳስ፥ ያርሾ ያርሺዛሶ ሎኤ ጊጊሳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ሜንሬዳ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ጾሳይ ሚስሌዛ ቄራ ኤዳ ናምኣን ቦራዛ ሙሌራ ጹጊዛ ያርሾ ኦዳ ያርሻ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ዙማ ሁጰን ጎዳስ ነ ፆሳስ፥ ሹቻን ያርሾ በሲ ሎይዳ ጊግሳ። ሄሳፈ ጉየ፥ ኔኒ መንረዳ አሼራ ኤቃ ምስልያ ቀረ ኤዳ፥ ሄ ኮርማ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ያርሻ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha zumaa huuphen Godaas ne Xoossaas, shuchan yarsho bessi loythada giigisa. Hessafe guye, neeni mentherethida Asheera eeqa misiliya qeretha eethada, he kormaa xuussa yarsho oothada yarsha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ፍርስራሽ ጕብታ ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የሚገባውን መሠዊያ ሥራ። ሰባብረህ በጣልኸው የአሼራ ምስል ዐምድ ሁለተኛውን ወይፈን ወስደህ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርበው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም የፍርስራሽ ጒብታ አናት ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በደንብ የተስተካከለ መሠዊያ ሥራ፤ ከዚያን በኋላ ሁለተኛውን ኰርማ ውሰድ፤ ሰባብረህ የጣልከውንም የአሼራን ምስል ስብርባሪ በማንደድ ኰርማውን በሙሉ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርብ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እዝ ዕርዲ እዙይ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ መሰውኢ ኸም ስርዓቱ ጌርካ ስራሕ፤ ነቲ ኻልኣይ ዝራብዕ ከዓ በቲ እትቘርፆ ዕንፀይቲ ናይ ምስሊ ጣዖት ኣስታሮት ጌርካ ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕርብ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ እዚ ኸውሒ እዚ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ መሰውኢ ኸም ስርዓቱ ጌርካ ስራሕ፡ ነቲ ኻልኣይ ኣርሓ ኸአ በቲ እትቖርጾ ኣስታርተ ጌርካ ዚሓርር መስዋእቲ ኣዕርጎ። |