Judges 6:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ርእሲ እዚ ከውሒ እዚ፡ ኣብቲ እተመደበ ቦታ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ መሰውኢ ስርሓሉ፡ ነቲ ኻልኣይ ብዕራይ ድማ ወሲድካ፡ በቲ ኽትቘርጾ ዘሎካ ዕንጨይቲ ጫካ ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕርብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ተራራ አናት ላይ ለአ​ም​ላ​ክህ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሠ​ዊያ አሳ​ም​ረህ ሥራ፤ ሁለ​ተ​ኛ​ዉ​ንም በሬ ውሰድ፤ በዚ​ያም በቈ​ረ​ጥ​ኸው በማ​ም​ለ​ኪያ ዐጸዱ እን​ጨት ላይ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት አቅ​ርብ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ኮረብታ አናት ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር መሠዊያ አሳምረህ ሥራ ሁለተኛውንም በሬ ውሰድ፥ በዚያም በቈረጥኸው በማምለኪያ ዐፀዱ እንጨት ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቅርብ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህ ፍርስራሽ ጉብታ ላይ ለአምላክህ ለጌታ የሚገባውን መሠዊያ ሥራ። ሰባብረህ በጣልኸው የአሼራ ምስል ዐምድ ሁለተኛውን ወይፈን ወስደህ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርበው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ደርያ ሁጲያን መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ሹቻፐ ያርሽያ ሳኣ ሎይደ ጊግሳ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ ኔን ቃንጸሬዳ አሼሮ ጌተትያ ጾሳቱ ምስልያ ቆኡዋ ኤደ፥ ላኤን ቦራ ኡባና ጹግያ ያርሹዋ ኡዳደ ያርሻ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha deriyaa huup'iyaan Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, shuchchaappe yarshshiyaa sa'aa loytsaade giigissa; hewaappe guyyiyaan, neeni k'ans's'ereetseedda Asheero geetettiyaa s'oossatuu misiliyaa k'oo'uwaa eetsaade, laa'entso booraa ubbaanna s'uuggiyaa yarshshuwaa udaade yarshsha» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He tiifetti doorettida misleza bolla GODAA ne Xoossaas, yarsho yarshizaso lo7eththa giigsa; hessafe guye neni menththereththida Asheero geetettiza xoossay misleza qera eeththada nam7anththo booraza mulera xuuggiza yarsho ooththada yarsha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ቲፌቲ ዶሬቲዳ ሚስሌዛ ቦላ ጎዳ ኔ ጾሳስ፥ ያርሾ ያርሺዛሶ ሎኤ ጊጊሳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ሜንሬዳ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ጾሳይ ሚስሌዛ ቄራ ኤዳ ናምኣን ቦራዛ ሙሌራ ጹጊዛ ያርሾ ኦዳ ያርሻ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ዙማ ሁጰን ጎዳስ ነ ፆሳስ፥ ሹቻን ያርሾ በሲ ሎይዳ ጊግሳ። ሄሳፈ ጉየ፥ ኔኒ መንረዳ አሼራ ኤቃ ምስልያ ቀረ ኤዳ፥ ሄ ኮርማ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ያርሻ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha zumaa huuphen Godaas ne Xoossaas, shuchan yarsho bessi loythada giigisa. Hessafe guye, neeni mentherethida Asheera eeqa misiliya qeretha eethada, he kormaa xuussa yarsho oothada yarsha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ፍርስራሽ ጕብታ ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የሚገባውን መሠዊያ ሥራ። ሰባብረህ በጣልኸው የአሼራ ምስል ዐምድ ሁለተኛውን ወይፈን ወስደህ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርበው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም የፍርስራሽ ጒብታ አናት ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በደንብ የተስተካከለ መሠዊያ ሥራ፤ ከዚያን በኋላ ሁለተኛውን ኰርማ ውሰድ፤ ሰባብረህ የጣልከውንም የአሼራን ምስል ስብርባሪ በማንደድ ኰርማውን በሙሉ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ አቅርብ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ እዝ ዕርዲ እዙይ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ መሰውኢ ኸም ስርዓቱ ጌርካ ስራሕ፤ ነቲ ኻልኣይ ዝራብዕ ከዓ በቲ እትቘርፆ ዕንፀይቲ ናይ ምስሊ ጣዖት ኣስታሮት ጌርካ ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕርብ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ልዕሊ እዚ ኸውሒ እዚ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ መሰውኢ ኸም ስርዓቱ ጌርካ ስራሕ፡ ነቲ ኻልኣይ ኣርሓ ኸአ በቲ እትቖርጾ ኣስታርተ ጌርካ ዚሓርር መስዋእቲ ኣዕርጎ።